Fana: At a Speed of Life!
Browsing Category

ዓለምአቀፋዊ ዜና

ኢጋድ የሱዳን ሴቶች በሀገራቸው ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን ለሚያደርጉት አስተዋጽዖ ድጋፍ እንደሚያደርግ ገለፀ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ አፍሪካ የልማት በይነ መንግስታት ባለስልጣን (ኢጋድ)የሱዳን ሴቶች በሀገራቸው ዘላቂ ሰላምን ለማስፈን ለሚያደርጉት አስተዋጽዖ ድጋፍ እንደሚያደርግ ገልጿል፡፡ የኢጋድ ዋና ጸሃፊ ወርቅነህ ገበየሁ(ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ፥ ለሱዳን…

ፔር ሉዊጂ ኮሊና – የዓለማችን ምርጡ የእግር ኳስ ዳኛ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ የእግር ኳስ ፌዴሬሽን ከፈረንጆቹ 1998 እስከ 2003 ለሥድስት ተከታታይ ዓመታት “የዓለማችን ምርጡ ዳኛ” የሚል ማዕረግ ሰጥቶታል፡፡ በፈረንጆቹ የካቲት 13 ቀን 1960 በጣሊያን ቦሎኛ የተወለደው ፔር ሉዊጂ ኮሊና የዳኝነት ሕይወቱን…

የእርዳታ ሰራተኞች ወደ ጋዛ አቅርቦቶችን ለማድረስ ሰላማዊ መተላለፊያ እንዲከፈትላቸው ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የእርዳታ ሰራተኞች ወደ ጋዛ የአደጋ ጊዜ የምግብ አቅርቦቶችን ለማድረስ ሰላማዊ መተላለፊያ እንዲከፈትላቸው ጠይቀዋል፡፡ በፈረንጆቹ ጥቅምት 7 በእስራኤልና ሃማስ መካከል በተፈጠረው ጦርነት የተነሳ በጋዛ ምግብ እና ሌሎች አስፈላጊ ግብዓቶች…

ቻይና የቤልት ኤንድ ሮድ ትብብርን በጥራት ለመተግበር ያስችለኛል ያለችውን ዕቅድ ይፋ አደረገች

ቻይና የቤልት ኤንድ ሮድ ትብብርን በጥራት ለመተግበር ያስችለኛል ያለችውን ዕቅድ ይፋ አደረገች አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ የ”ቤልት ኤንድ ሮድ” ትብብርን በከፍተኛ ጥራት ለመተግበር ያስችላል ያሉትን የሀገሪቱን ዕቅድ ሥምንት ደረጃዎች ይፋ…

ህንድ በፈረንጆቹ 2040 የጠፈር ተመራማሪ ወደ ጨረቃ ለመላክ ማቀዷን ገለጸች

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 7 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ህንድ በፈረንጆቹ 2040 የጠፈር ተመራማሪ ወደ ጨረቃ ለመላክ አቅዳለች ሲል የሀገሪቱ መንግስት አስታውቋል። ሀገሪቱ በፈረንጆቹ 2035 የጠፈር ጣቢያ የመገንባት እቅድን እንዳላትም አስታውቃለች። በትናንትናው ዕለት ሀገሪቱ የያዘቻቸውን ዕቅዶች…

በጋዛ ሆስፒታል በተፈጸመ ጥቃት ቢያንስ የ500 ንጹሐን ሕይወት ማለፉ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋዛ አል-አህሊ ባብቲስት ሆስፒታል በደረሰ ጥቃት ቢያንስ የ500 ንጹሐን ሕይወት ማለፉን የጋዛ ጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ እስራዔል በበኩሏ ጥቃቱ ወደ ግዛቷ ከሃማስ ወይም ከሂዝቦላህ የተወነጨፈ ሮኬት ኢላማውን ስቶ የተፈጸመ ነው በማለት ሁለቱ…

የአማዞን ወንዝ በመቶ ዓመታት ውስጥ ታይቶ በማይታወቅ ሁኔታ መቀነሱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብራዚል ግዙፍ ደን እምብርት የሆነው የአማዞን ወንዝ በመቶ ዓመታት ውስጥ ታይቶ በማይታወቅ ሁኔታ የውሃ መጠኑ መቀነሱ ተገልጿል፡፡ የዘመኑን ክብረ ወሰን የሰበረው ድርቅ በመቶ ሺዎች የሚቆጠሩ ሰዎችን ኑሮ ያመሰቃቀለ እና የአካባቢውን…

ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን በእስራኤል ጉብኝት ሊያደርጉ ነው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሜሪካ ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን በእስራኤል ወሳኝ ጉብኝት እንደሚያደርጉ የሀገሪቱ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን ገለጹ፡፡ ብሊንከን ከእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ ጋር በቴል አቪቭ ሰዓታት የፈጀ ውይይት ባደረጉበት…

የቤልት ኤንድ ሮድ ኢኒሺየቲቭ ለድህነት ቅነሳ አስተዋፅኦ ማድረጉን ቻይና ገለጸች

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አለም ዓቀፉ የቻይና ቤልት ኤንድ ሮድ ኢኒሺየቲቭ በዓለም ላይ ድህነትን ለመቀነስ የሚደረገውን ጥረት በማገዝ አስተዋጽኦ ማድረጉን የሀገሪቱ ውጭ ጉዳይ ሚኒስተቴር አስታወቀ። የቻይና የሚኒስቴሩ ቃል አቀባይ ማኦ ኒንግ፤ “ቤልት ኤንድ ሮድ ኢኒሼቲቭ”…

የሰዓታት ተኩስ ማቆም ስምምነቱ በመክሸፉ እስራዔል የቦንብ ድብደባዋን ቀጥላለች ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) እስራዔልና ሀማስ ለሰዓታት የተኩስ አቁም ላይ እንዲደርሱ የተጀመረው ዲፕሎማሲያዊ ጥረት ሳይሳካ ቀርቶ እስራዔል ጋዛን መደብደብ መቀጠሏ ተሰማ፡፡ እንደ ሮይተርስ ዘገባ እስራዔል ጋዛ ላይ የምታደርሰውን ድብደባ እንድታቆም ለማሸማገል ጥረት ሲደረግ…