Browsing Category
ዓለምአቀፋዊ ዜና
አንቶኒዮ ጉተሬዝ ዓለም ለሁለት እንዳትከፈል ሲሉ አስጠነቀቁ
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 13፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ዋና ፀሃፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ ዓለም ለሁለት እንዳትከፈል ሲሉ አስጠንቅቀዋል፡፡
የቡድን 7 አባል አገራት ከአሜሪካ ወይም ከቻይና ጋር በመሰለፍ ዓለምን በቀዝቃዛ ጦርነት ጎራዎች ከመከፋፈል እንዲቆጠቡ ዋና ፀሐፊው…
የሱዳን ተፋላሚ ሃይሎች የ7 ቀን የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ ደረሱ
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 13 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሱዳን ጦር እና ፈጥኖ ደራሽ ሃይሎች የሰባት ቀን የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ መድረሳቸው ተገልጿል፡፡
የሱዳን ተፋላሚ ሃይሎቹ በአሜሪካ እና ሳዑዲ ዓረቢያ አደራዳሪነት በሳዑዲ ሲያካሂዱት የቆዩት ውይይት ተጠናቋል፡፡
ውይይቱን አስመልክቶ…
አሜሪካ አጋር ሀገራት ተዋጊ ጀቶችን ለዩክሬን ቢያቀርቡ እንደምትፈቅድ አስታወቀች
አዲስ አበባ ፣ ግንቦት 12 ፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ አጋር ሀገራት አሜሪካ ሰራሽ ተዋጊ ጀቶችን ለዩክሬን ቢያቀርቡ እንደምትፈቅድ አስታወቀች።
የዋሺንግተን የብሄራዊ ደህንነት አማካሪ ጄክ ሱሊቫን ፕሬዚዳንት ጆ ባይደን በጃፓኑ የቡድኑ ሰባት አባል ሀገራት ጉባኤ ላይ “አጋር…
የአረብ ሊግ ጉባኤ በሳዑዲ አረቢያ መካሄድ ጀመረ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 11፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) 32ኛው የአረብ ሊግ ጉባኤ በሳዑዲ አረቢያ ጅዳ ከተማ መካሄድ ጀምሯል፡፡
በጉባኤው በእርስ በእርስ ጦርነት የምትታመሰው ሶሪያ ከ12 ዓመታት በኋላ ለመጀመሪያ ጊዜ በጉባኤው ተሳትፋለች፡፡
ሶሪያን በመወከል ፕሬዚዳንት በሽር አል አሳድ ጉባኤውን…
የቡድን 7 አባል ሀገራት በሩሲያ ላይ ማዕቀባቸውን ይበልጥ ለማጥበቅ እየመከሩ ነው
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ በዩክሬን ላይ የምትወስደውን እርምጃ እንድታቆም ለማስገደድ የቡድን 7 አባል ሀገራት ማዕቀባቸውን ይበልጥ ለማጠናከር እየመከሩ ነው፡፡
የቡድን ሰባት አባል ሀገራት ጉባዔ ከዕለተ አርብ ጀምሮ በጃፓን ሄሮሺማ እየተካሄደ ነው፡፡
ምንም…
ለሱዳን ቀውስ አፋጣኝ ምላሽ ለመስጠት 209 ሚሊየን ዶላር ተጠየቀ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት (አይ ኦ ኤም) በሱዳን በተፈጠረው ቀውስና ሁከት ለተጎዱ ዜጎች ሰብዓዊ ድጋፍ ለማድረግ 209 ሚሊየን ዶላር ያስፈልጋል ብሏል።
የሱዳን ሁኔታ እየተባባሰ መምጣቱ በጎረቤት ሀገራትም ላይ ተጥዕኖ እያሳደረ መምጣቱንም…
የዓለም ሙቀት ለመጀመሪያ ጊዜ ከ1 ነጥብ 5 ዲግሪ ሴልሺየስ ሊያልፍ እንደሚችል ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሚቀጥሉት አምስት ዓመታት ቢያንስ አንዱ አመት ታይቶ በማይታወቅ መልኩ ሞቃታማ እንደሚሆን የዓለም የአየር ትንበያ ድርጅት ማስጠንቀቂያ ሰጥቷል።
የሙቀት አማቂ ጋዞች እና ኤልኒኖ በመጣመር የሙቀት መጠኑን እየጨመሩ በመሆኑ÷ ቀጣዮቹ አምስት ዓመታት…
የሶማሊያ ፕሬዚዳንት በኳታር የስራ ጉብኝት እያደረጉ ነው
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 9፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሊያው ፕሬዚዳንት ሐሰን ሼክ ሞሃሙድ በኳታር የስራ ጉብኝት እያደረጉ ነው፡፡
ፕሬዚዳንት ሐሰን ሼክ ሞሃሙድ ከኳታሩ ኤሚር ሼክ ታሚም ቢን ሃማድ አልታኒ በቀረበላቸው ግብዣ ለሁለት ቀናት የሥራ ጉብኝት ኳታር ዶሃ ገብተዋል፡፡…
ኪየቭ ከባድ የሚሳኤል እና የድሮን ጥቃት እንደተፈጸመባት አስታወቀች
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የዩክሬን ዋና ከተማ ኪየቭ ከባድ የሚሳኤል እና የድሮን ጥቃት እንደተፈፀመባት የሀገሪቱ ባለስልጣናት ገለጹ።
ድሮኖች እና ሚሳኤሎች ጥቃት ባደረሱበት አካባቢ በትንሹ 3 ሰዎች መቁሰላቸውንም ባለስልጣናቱ ተናግረዋል።
ባለስልጣናቱ የዩክሬን የአየር…
ሃንጋሪ ከአውሮፓ ኅብረት ለዩክሬን መተላለፍ የነበረበትን የጦር መሳሪያ አቅርቦት ማገዷ ተነገረ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 8፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ሃንጋሪ ከአውሮፓ ኅብረት ለዩክሬን መድረስ የነበረባቸው 544 ሚሊየን ዶላር የሚያወጡ የጦር መሣሪያዎችን ማገዷ ተሰማ።
መሳሪያው ከአውሮፓ ኅብረት በአውሮፓ የሠላም ተቋም በኩል ለኪየቭ የሚላክ እንደነበር አር ቲ በዘገባው አስታውሷል።
ሃንጋሪ…