Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

ፕሬዚዳንት ታዬ ከተለያዩ ሀገራት መሪዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ከቼክ ሪፐብሊክ፣ ሃንጋሪ፣ ስሎቫክያ እና ክሮሽያ ሀገራት መሪዎች ጋር ተወያይተዋል፡፡ ፕሬዚዳንት ታዬ ከመሪዎቹ ጋር የመከሩት በ7ኛው የአፍሪካ አውሮፓ ህብረቶች ጉባዔ ጎን ለጎን ነው። ውይይቱ በዋናነት በሀገራቱ…

ኢትዮጵያ ከአሜሪካ ጋር ያላት ወታደራዊ ግንኙነት ተጠናክሮ ይቀጥላል – ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የጦር ኃይሎች ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ፊልድ ማርሻል ብርሃኑ ጁላ በአሜሪካ የአፍሪካ ዕዝ አዘዥ ጄኔራል ዳግቪን አር ኤም አንደርሰን የተመራ ልዑክ ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም ኢትዮጵያና አሜሪካ በአፍሪካ ቀንድ ሠላምና መረጋጋትን ለማረጋገጥ…

የታዳጊ ሀገራትን ተሳትፎ የሚያረጋግጥ ፍትሃዊ የዓለም ሥርዓት እንዲኖር በጋራ እንሰራለን – ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ የታዳጊ ሀገራትን ተሳትፎ የሚያረጋግጥ ፍትሃዊና አካታች የዓለም ሥርዓት እንዲኖር በጋራ ለመስራት ቁርጠኛ ናት አሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ፡፡ ፕሬዚዳንቱ በአንጎላ ሉዋንዳ እየተካሄደ በሚገኘው 7ኛው የአፍሪካ እና የአውሮፓ ኅብረት…

ኢትዮጵያ በቡና ዘርፍ ታሪካዊ ስኬት እያስመዘገበች ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በቡና ዘርፍ እያስመዘገበች ያለው ስኬት ታሪካዊ እና ግዙፍ የኢኮኖሚ አቅምን የፈጠረ ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። ከፍተኛ የመንግሥት የስራ ኃላፊዎች፣ ቡና አምራቾች፣ ላኪዎች እና የዘርፉ ባለድርሻዎች በተገኙበት…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከአሜሪካ የአፍሪካ እዝ አዛዥ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከአሜሪካ የአፍሪካ እዝ አዛዥ ጄነራል ዳግቪን አር ኤም አንደርሰን ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መልዕክት፥ ዛሬ ጠዋት ከዩናይትድ ስቴትስ የአፍሪካ እዝ አዛዥ…

አዲስ አበባ የአረንጓዴ ዐሻራ ውጤት የተንጸባረቀባት ውብና ጽዱ ከተማ ሆናለች – ጠቅላይ ሚኒስትር ላውረንስ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) አዲስ አበባ የአረንጓዴ ዐሻራ መርሐ ግብር ውጤትና ስኬታማነት የተንጸባረቀባት ውብ እና ጽዱ ከተማ ሆናለች አሉ የሲንጋፖር ጠቅላይ ሚኒስትር ላውረንስ ዎንግ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሲንጋፖር ጠቅላይ ሚኒስትር ላውረንስ ዎንግ…

ከሲንጋፖር ጠቅላይ ሚኒስትር ጋር ፍሬያማ ውይይት አድርገናል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከሲንጋፖር ጠቅላይ ሚኒስትር ላውረንስ ዎንግ ጋር ፍሬያማ ውይይት አድርገናል አሉ። በውይይቱ ሁለቱ ሀገራት በክህሎት ልማትና በካርበን ብድር ትብብር ላይ የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርመዋል፡፡ ጠቅላይ…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ለሲንጋፖር ጠቅላይ ሚኒስትር በብሔራዊ ቤተ መንግሥት አቀባበል አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለሲንጋፖር ጠቅላይ ሚኒስትር ላውረንስ ዎንግ በብሔራዊ ቤተመንግሥት ይፋዊ የአቀባበል ሥነ ሥርዓት አካሂደዋል። የአቀባበል ሥነ ሥርዓቱ ወዳጅነትን የሚያመላክት የዛፍ መትከል መርሐ ግብር፣ የብሔራዊ ሙዚዬም…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከሲንጋፖር ጠቅላይ ሚኒስትር ላውረንስ ዎንግ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በኢትዮጵያ ይፋዊ ጉብኝት እያደረጉ ከሚገኙት የሲንጋፖር ሪፐብሊክ ጠቅላይ ሚኒስትር ላውረንስ ዎንግ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በማህበራዊ የትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት፥…

አቶ አደም ፋራህ በኢትዮጵያ እና ዩናይትድ ኪንግደም ትብብር ዙሪያ ከሀገሪቱ አምባሳደር ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 15፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ እና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ በኢትዮጵያ ከዩናይትድ ኪንግደም አምባሳደር ዳረን ዌልች ጋር ተወያይተዋል፡፡ አቶ አደም ፋራህ በማህበራዊ…