ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በተገኙበት የስታቲስቲክስ ልማትና የመረጃ ሉዓላዊነት ጉባኤ እየተካሄደ ነው
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 10፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት በኢትዮጵያ የስታቲስቲክስ ልማትና የመረጃ ሉዓላዊነት ላይ ያተኮረ ጉባኤ እየተካሄደ ነው፡፡
"የመረጃ ሉዓላዊነት ለፖሊሲ ነፃነት" በሚል መሪ ሀሳብ በተዘጋጀው ሀገራዊ ጉባኤ ላይ…