ኢትዮጵያ ኮፕ-32 ጉባኤን ለማስተናገድ መመረጧ የታዳሽ ኃይል ልማት ቁርጠኝነቷን የሚያረጋግጥ ነው
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ 32ኛውን የዓለም የአየር ንብረት ጉባዔ ለማስተናገድ መመረጥ የታዳሽ ኃይል ልማት ትግበራ ቁርጠኝነቷን የሚያረጋግጥ ነው አሉ የውሃና ኢነርጂ ሚኒስትር ሃብታሙ ኢተፋ (ዶ/ር)።
ሚኒስትሩ እንዳሉት ÷ በኢትዮጵያ ለአየር ንብረት ለውጥ…