በጾሙ ወራት የነበሩ መልካም ተግባራትን ማጠናከርና የተቸገሩ ወገኖችን መደገፍ ይገባል- ምክር ቤቱ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ለትንሳኤ በዓል የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት አስተላልፏል፡፡
በመልዕክቱም፤ በጾሙ ወራት የነበሩ መልካም ተግባራትን በማጠናከር የኢትዮጵያን ሠላም በሚያፀኑና አብሮነትን የሚያጠናክሩ ተግባራትን…