Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) አዘርባጃን ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው እና ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ጋር በመሆን አዘርባጃን ገብተዋል። የጠቅላይ ሚኒስትር ጽሕፈት ቤት እንዳመለከተው÷ የኢትዮጵያ እና አዘርባጃን ግንኙነት ከቅርብ ዓመታት ወዲህ…

ኢትዮጵያ በግብርናው ዘርፍ ያስመዘገበችው ውጤት ለአፍሪካ ሀገራት አርአያ የሚሆን ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ በግብርናው ዘርፍ ያስመዘገበችው ውጤት አፍሪካን በአጭር ጊዜ ውስጥ የምግብ ዋስትናዋን ከማረጋገጥ አልፋ ለዓለም ገበያ በቂ ምርት የማቅረብ አቅም እንዳላት የሚያሳይ ነው አሉ ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት የተወጣጡ የግብርና ባለሙያዎች፡፡…

በክልሉ በመሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ቀልጣፋና ምቹ አገልግሎት እየተሰጠ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 19፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በሲዳማ ክልል መሶብ የአንድ ማዕከል አገልግሎት ባለ ጉዳዮች ጊዜያቸውና ገንዘባቸው ሳይባክን ቀልጣፋ አገልግሎት እንዲያገኙ አስችሏል አለ የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ ፡፡ የቢሮው ኃላፊ አቶ ወሰንየለህ ስምኦን ለፋና ዲጂታል እንዳሉት÷ ማዕከሉ ወደ ሥራ…

ፕሬዚዳንት ታዬ ከእስራኤል ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ከእስራኤል ፕሬዚዳንት አይዛክ ሄርዞግ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ፕሬዚዳንት ታዬ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት መረጃ÷ ዛሬ ወደ ኢትዮጵያ ለይፋዊ ጉብኝት ከመጡት የእስራኤል ፕሬዚዳንት አይዛክ ሄርዞግ ጋር…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ከእስራኤል ፕሬዚዳንት ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከእስራኤል ፕሬዚዳንት አይዛክ ሄርዞግ ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ ዛሬ ወደ ኢትዮጵያ ለይፋዊ ጉብኝት የመጡትን የእስራኤል ፕሬዚዳንት አይዛክ ሄርዞግን…

የእስራኤል ፕሬዚዳንት አይዛክ ሄርዞግ አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የእስራኤል ፕሬዚዳንት አይዛክ ሄርዞግ ለይፋዊ የስራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገብተዋል። ፕሬዚዳንቱ ቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) አቀባበል አድርገውላቸዋል። ፕሬዚዳንቱ በአዲስ አበባ…

መገናኛ ብዙሃን በነፃነት እንዲሰሩ የሚያስችል አውድ ለመፍጠር በርካታ ስራዎች ተሰርተዋል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) መገናኛ ብዙሃን በነፃነት እንዲሰሩ የሚያስችል አውድ ለመፍጠር በርካታ ስራዎች ተሰርተዋል አሉ በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ፡፡ አቶ አደም ፋራህ…

ለልዩ ዘመቻዎች ዕዝ 65ኛ ዓመት በዓል አስተዋጽኦ ላበረከቱ አካላት እውቅና ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የመከላከያ ሰራዊት የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ 65ኛ ዓመት የምስረታ በዓል በስኬት ተከብሮ እንዲጠናቀቅ አስተዋጽኦ ላበረከቱ አካላት የምስጋናና የዕውቅና መርሐ ግብር ተካሂዷል። የልዩ ዘመቻዎች ዕዝ አዛዥ ሌተናል ጄነራል ሹማ አብደታ በዚሁ ወቅት…

በዲፕሎማሲ የታየው ስኬት ኢትዮጵያ በዓለም መድረክ ያላትን የተገቢነት ቦታ ዳግም ያረጋገጠ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በዲፕሎማሲ መስክ የታየው ስኬት ኢትዮጵያ በዓለም መድረክ ያላትን የተገቢነት ቦታ ዳግም ያረጋገጠ ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ የኢትዮጵያ…

የቤት ችግርን በዘላቂነት የመፍታት ስራችን ተጠናክሮ ይቀጥላል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የቤት ችግርን በዘላቂነት የመፍታት ስራችን ተጠናክሮ ይቀጥላል አሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ። ከንቲባዋ በዛሬው ዕለት ከማለዳ እስከ ቀትር በግንባታ ላይ ካሉ 17 ሳይቶች መካከል በገርጂ፣ በቱሉ ዲምቱ፣ በገላን ጉራ…