Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

መደመር ብሔራዊ መግባባትንና ዘላቂ ልማትን ይገነባል – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ የመደመር መርህ ብሔራዊ መግባባትን እና ዘላቂ ልማትን ይገነባል አሉ፡፡ 12ኛው የአፍሪካ ፖለቲካ ፓርቲዎች ጉባኤ በጋና አክራ መካሄድ ጀምሯል። በጉባኤው መክፈቻ ላይ ንግግር ያደረጉት አቶ አደም…

ፕሮጀክቶችን መጨረስ የዚህ መንግስት ልዩ መለያ ባህሪ ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 6፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ፕሮጀክቶችን መጨረስ የዚህ መንግስት ልዩ መለያ ባህሪ ነው አሉ። የከተማ እና መሰረተ ልማት ሚኒስቴር የኮንስትራሽን ዘርፉን ባለድርሻ አካላት በማሳተፍ ተግዳሮትና ዕድሎችን በመለየት ዘርፉን ወደ አዲስ ከፍታ…

ኢትዮጵያና አሜሪካ ሕገ ወጥ የገንዘብ ማስተላለፊያ መንገዶችን ለመቆጣጠር መከሩ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የብሔራዊ ባንክ ገዥ ማሞ ምህረቱ በኢትዮጵያ የአሜሪካ አምባሳደር ኤርቪን ማሲንጋ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ሕገ ወጥ ድንበር ተሻጋር የገንዘብ ማስተላለፊያ ግብይቶችን መከላከልና መቆጣጠር በሚቻልባቸው ሁኔታዎች ላይ መክረዋል፡፡ በዚህም…

በቢሾፍቱ አቅራቢያ ለሚገነባው አውሮፕላን ማረፊያ የፋይናንስ እንቅስቃሴዎች ውክልና ሰነድ ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ እና የአፍሪካ ልማት ባንክ በቢሾፍቱ አቅራቢያ ለሚገነባው አዲስ አውሮፕላን ማረፊያ ፕሮጀክት የፋይናንስ እንቅስቃሴዎች አመቻቺነት የውክልና ሰነድ ተፈራርመዋል። በፊርማ ሥነ ሥርዓቱ የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ፣ የኢትዮጵያ…

20ኛው የብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በልዩ ድምቀት ይከበራል – አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 5፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) 20ኛው የብሔሮች ብሔረሰቦችና ሕዝቦች ቀን በልዩ ድምቀት ይከበራል አሉ የፌደሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር። 20ኛው የብሔሮች ብሔረሰቦች እና ሕዝቦች ቀንን በተመለከተ አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር በተገኙበት የዐቢይ ኮሚቴ አባላት…

የበጎ ፈቃድ አገልግሎት አብሮነትንና የእርስ በርስ ትስስርን ያጠናክራል – ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4 ፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የበጎ ፈቃድ አገልግሎት አብሮነትንና የእርስ በርስ ትስስርን ያጠናክራል አሉ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስትር ዓለሙ ስሜ (ዶ/ር) ፡፡ የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት በሶማሌ ክልል ፋፈን ዞን የክረምት በጎ…

ሴቶች የኢኮኖሚ፣ ማህበራዊና ፖለቲካዊ አካል ካልሆኑ ሁለንተናዊ ለውጥ አይመጣም – አቶ አደም ፋራህ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4 ፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ሴቶች የኢኮኖሚ፣ማህበራዊና ፖለቲካዊ አካል ካልሆኑ ሁለንተናዊ ለውጥ አይመጣም አሉ በም/ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊና የብልጽግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት አደም ፋራህ፡፡ አቶ አደም የለውጡ…

የለውጡ ትሩፋት የሆኑ ሴት አመራሮች መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 4 ፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የለውጡ ትሩፋት የሆኑ ሴት አመራሮች መድረክ በሳይንስ ሙዚዬም እየተካሄደ ነው፡፡ በሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር የተዘጋጀው መርሐ ግብሩ “የኢትዮጵያ ሴቶች ከየት ወዴት” በሚል ሃሳብ ነው እየተካሄደ የሚገኘው፡፡ በመድረኩ በም/ጠቅላይ…

በመንግስት አገልግሎት አሰጣጥ ላይ የሚታዩ ግድፈቶችን ለማረም የሚያስችል ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በሀገር አቀፍ ደረጃ በመንግስት አገልግሎት አሰጣጥ ላይ የሚታዩ ግድፈቶችን ለማረም የሚያስችል የውይይት መድረክ በዛሬው ዕለት ተካሂዷል። ''የአገልግሎት ልህቀት ለኢትዮጵያ ማንሰራራት'' በሚል መሪ ሀሳብ በተካሄደው መድረክ ላይ የብልፅግና ፓርቲ…

የአዲስ አበባ የኮሪደርና የወንዝ ዳር ልማቶች የማንሰራራት ዘመን አብሳሪዎች ናቸው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 3፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የአዲስ አበባ የኮሪደር እና የወንዝ ዳር ልማቶች ለመዲናችን አዲስ የታሪክ ምዕራፍ የከፈቱ፣ ደረጃውን የጠበቀ የክትመት ንጋት እና የማንሰራራት ዘመን አብሳሪዎች ናቸው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ…