Fana: At a Speed of Life!
Browsing Tag

የተመረጡ

አዋጁ ከዓለም አቀፍ ህጎች ጋር የተጣጣመ ነው – የፋይናንስ ደህንነት አገልግሎት

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 12፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በወንጀል ድርጊት የተገኘ ንብረት ወይም ገንዘብ ህጋዊ አስመስሎ ማቅረብ እና ሽብርተኝነትን በገንዘብ መርዳትን ለመቆጣጠርና ለመከላከል የተሻሻለው አዋጅ ሽብርተኝነትንና ወንጀልን ለመከላከልና ለመቆጣጠር የሚያስችል እንዲሁም ከዓለም አቀፍ ህጎች ጋር…

ዓለም አቀፍ የልማት አጀንዳዎች ከብሔራዊ እቅዶች ጋር ተጣጥመው እየተተገበሩ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትዮጵያ አህጉራዊና ዓለም አቀፍ የልማት አጀንዳዎችን ከብሔራዊ እቅዶች ጋር አጣምራ መተግበሯን አጠናክራ ትቀጥላለች አለ የፕላንና ልማት ሚኒስቴር፡፡ ላላፉት ሦስት ቀናት በአዲስ አበባ ሲካሄድ የቆየው የአፍሪካ የግምገማ ማህበር 25ኛ ዓመት የምስረታ…

ፓርቲዎችን ሕጋዊ ተፎካካሪዎች በማድረግ ዴሞክራሲያዊ ከባቢን ለመፍጠር በትኩረት ተሰርቷል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 11፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ፓርቲዎችን ተቃዋሚ አድርጎ ከመመልከት ሕጋዊ ተፎካካሪዎች አድርጎ በማስተናገድ ዴሞክራሲያዊ ከባቢን ለመፍጠር አበክረን ሰርተናል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷…

የኢትዮጵያን ትንሳኤ የምናረጋግጠው ሌት ተቀን በመስራት ነው – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢትዮጵያን ትንሳኤ የምናረጋግጠው ሌት ተቀን በመስራት ነው አሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ በጅማ ዞን የከተማ እና የገጠር ኮሪደር ልማት ስራዎችን፣ የአባ ጅፋር ቤተመንግስት ዕድሳትና የገበታ ለትውልድ…

የመላው ኢትዮጵያ ጨዋታ ወጣቶች ሀገራቸውንና ባሕላቸውን እንዲያውቁ ዕድል ይፈጥራል – ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ሀገር አቀፍ የስፖርት ጨዋታዎች የነገ የሀገር ተረካቢ ወጣቶች ሀገራቸውንና ባሕላቸውን እንዲያውቁ ዕድል የሚፈጠርበት መድረክ ነው አሉ። ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ "ስፖርት ለኅብረ ኢትዮጵያ አርበኝነት" በሚል…

ህዳሴ ግድቡ የኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን የቀጣናው ሀገራት ሀብት ነው – ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 10፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የኢትዮጵያ ብቻ ሳይሆን የቀጣናው ሀገራት ሀብት ነው አሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር)። "ቀጣናዊ የኃይል ትስስር ለአካታች እና ዘላቂ ልማት" በሚል መሪ ሀሳብ አራተኛው አፍሪራን ቀጣናዊ ኮንፈረንስ…

የጥበብ ባለሙያዎች በችግር ጊዜ የሀገርን ጥቅም ሊያስቀድሙ ይገባል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

የጥበብ ባለሙያዎች በችግር ጊዜ የሀገርን ጥቅም ሊያስቀድሙ ይገባል - ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በችግር ጊዜ ከግል ጥቅም ይልቅ ለሀገር ጥቅም የተሳተፉ የጥበብ ባለሙያዎች ስማቸው ምንጊዜም በወርቅ አሻራ ተጽፎ ይኖራል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር…

በጥበብ ብሶትን ሳይሆን ቁጭትና ተስፋን ለማሳየት መስራት ይገባል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኪነ ጥበብ ባለሙያዎች በጥበብ ሥራቸው ብሶትን ሳይሆን ቁጭት እና ተስፋን ለማሳየት መስራት አለባቸው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ከሁሉም ክልሎች እና ከተማ አስተዳደሮች ከተወጣጡ የጥበቡ ማኅበረሰብ ተወካዮች ጋር…

በጎንደርና ባሕርዳር የተገነቡ ፕሮጀክቶች ትውልዱ ሃላፊነቱን እየተወጣ መሆኑን ያሳያሉ – ፕሬዚዳንት ታዬ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) በጎንደር እና ባሕርዳር ከተሞች እየተከናወኑ ያሉ የልማት ሥራዎች የአሁኑ ትውልድ ሃላፊነቱን እየተወጣ መሆኑን ያሳያሉ አሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ። ፕሬዚዳንት ታዬ፣ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፣ የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር…

የፌዴራል እና የክልል ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በባህር ዳር የልማት ሥራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 9፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) የኢፌዲሪ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ፣ ምክትል ጠቅላይ ማኒስትር ተመስገን ጥሩነህ እና የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ በባህር ዳር ከተማ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ጎበኙ። በጉብኝቱ የጠቅላይ ሚኒስትሩ የማህበራዊ ዘርፍ አማካሪ ሙዓዘ…