ባህላዊና ሃይማኖታዊ እሴቶቻችን የኅብረ ብሔራዊ አንድነታችን ማሳያ ናቸው – የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት
አዲስ አበባ፣ ነሐሴ 16፣ 2017 (ኤፍ ኤም ሲ) ባህላዊ እና ሃይማኖታዊ እሴቶቻችን የኅብረ ብሔራዊ አንድነታችን ማሳያ ናቸው አለ የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት፡፡
አገልግሎቱ ለሻደይ፣ አሸንዳ፣ አሸንድዬ እና ሶለል በዓላት የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፏል።
በመልዕክቱም ብዝኃነት…