የሀገር ውስጥ ዜና ብሔራዊ የሠንደቅ ዓላማ ቀን በመጪው ሰኞ ይከበራል Yonas Getnet Oct 11, 2025 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 1፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ብሔራዊ የሠንደቅ ዓላማ ቀን ‘ሠንደቅ ዓላማችን ለኢትዮጵያ ታላቅ የከፍታ ዘመን ብሥራት፣ ለብሔራዊ አንድነታችን፣ ለሉዓላዊነታችንና ለኢትዮጲያ ሕዳሴ’ በሚል መሪ ሀሳብ ሰኞ ጥቅምት 3 ቀን 2018 ዓ.ም ይከበራል። የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት…
የሀገር ውስጥ ዜና ችሎትን የተለያዩ አካባቢዎች ላይ ሆኖ በመከታተል ፍትሕን ማግኘት ትልቅ ዕድል ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) Mikias Ayele Oct 10, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ችሎትን የተለያዩ አካባቢዎች ላይ ሆኖ በመከታተል ፍትሕን ማግኘት ትልቅ ዕድል ነው አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር)። ጠቅላይ ሚኒስትሩ የፌደራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ያለማውን ስማርት የፍርድ ሥርዓት ተመልክተዋል። ከምልከታቸው በኋላ…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በሀዲያና ስልጤ ዞኖች የተገነቡ ሞዴል የገጠር መንደሮችን አስረከቡ Mikias Ayele Oct 10, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በሀዲያ እና ስልጤ ዞኖች የተገነቡ ሞዴል የገጠር መንደሮችን ለነዋሪዎች አስረክበዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ ÷ ረቡዕ በሀላባና ከምባታ ዞኖች የነበረው ሞዴል…
የሀገር ውስጥ ዜና ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ከአውሮፓ ኅብረት የውጭ ጉዳይ ከፍተኛ ተወካይ ጋር ተወያዩ Hailemaryam Tegegn Oct 10, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 30፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ ከአውሮፓ ኅብረት ኮሚሽን የውጭ ጉዳይ ከፍተኛ ተወካይ ካጃ ካላስ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም በኢትዮጵያ እና በኅብረቱ መካከል ያለውን ግንኙነት ስለማጠናከር እንዲሁም በባለብዙ ወገን ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ የዲጂታል ህልሟን ወደ ተግባር የምትቀይርበትን ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂ እየተገበረች ነው – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) sosina alemayehu Oct 9, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ኢትዮጵያ የዲጂታል ህልሟን ወደ ተግባር ለመቀየር የሚያስችላትን ዲጂታል ኢትዮጵያ 2030 ስትራቴጂ እየተገበረች ትገኛለች አሉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በ24ኛው የምስራቅና ደቡብ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ ጠንካራ ኢኮኖሚ ለመገንባት ዘርፈ ብዙ ማሻሻያዎች እያደረገች ትገኛለች – ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ sosina alemayehu Oct 9, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ኢትጵያ ለዓለም አቀፍ አጋሮች ምቹ የገበያ ከባቢን በመፍጠር ጠንካራ ኢኮኖሚ ለመገንባት ዘርፈ ብዙ ማሻሻያዎች እያደረገች ትገኛለች አሉ ፕሬዚዳንት ታዬ አጽቀ ሥላሴ። ፕሬዚዳንት ታዬ በቤልጂየም እየተካሄደ ባለው 2ኛው የግሎባል ጌት…
የሀገር ውስጥ ዜና ነፃ የንግድ ቀጣና ግብይት በኢትዮጵያ መጀመሩ መንግሥት ቃልን ወደ ተግባር የመቀየር ቀጣይ ርምጃን ያሳየ ነው – አቶ አደም ፋራህ Adimasu Aragawu Oct 9, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) የአፍሪካ አኅጉራዊ ነፃ የንግድ ቀጣና ግብይት በኢትዮጵያ መጀመሩ መንግሥት ቃልን ወደ ተግባር የመቀየር ቀጣይ ርምጃን ያሳየ ነው አሉ በም/ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ እና የብልጽግና ፓርቲ…
የሀገር ውስጥ ዜና በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጣና ግብይት ተጀመረ Melaku Gedif Oct 9, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ የመጀመሪያው የአፍሪካ ነጻ የንግድ ቀጣና ግብይት ሥርዓት በዛሬው ዕለት ተጀምሯል፡፡ በማስጀመሪያ መርሐ ግብሩ በም/ጠቅላይ ሚኒስትር ማዕረግ የዴሞክራሲ ሥርዓት ግንባታ ማስተባበሪያ ማዕከል ኃላፊ እና የብልጽግና ፓርቲ ም/ፕሬዚዳንት…
የሀገር ውስጥ ዜና ዲጂታል ክህሎትን ለማበልጸግና አስፈላጊ መሠረተ ልማት ለመገንባት ጥሩ ርምጃዎች ተራምደናል – ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) sosina alemayehu Oct 9, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) በኢትዮጵያ ዲጂታል ክሂሎትን ለማበልጸግ እና አስፈላጊ መሠረተ ልማት ለመገንባት ጥሩ ርምጃዎች ተራምደናል አሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)፡፡ 24ኛው የኮሜሳ የመሪዎች ጉባኤ “ዲጂታላይዜሽንን ለቀጠናዊ…
የሀገር ውስጥ ዜና ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) ኬንያ ናይሮቢ ገቡ Melaku Gedif Oct 9, 2025 0 አዲስ አበባ፣ መስከረም 29፣ 2018 (ኤፍ ኤም ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና የልዑካን ቡድናቸው ዛሬ ጠዋት ኬንያ ናይሮቢ ገብተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በ24ኛው የምሥራቅና የደቡብ አፍሪካ ሀገራት የጋራ ገበያ (ኮሜሳ) የመሪዎች ጉባዔ ላይ ለመሳተፍ ነው ናይሮቢ የገቡት፡፡