Fana: At a Speed of Life!

ሚኒስቴሩ ለጎፋ ዞን 6 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር የሚገመት ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስቴር በጎፋ ዞን በደረሰው የመሬት መንሸራተት አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች ከ6 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር በላይ የሚገመት የአይነትና የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል፡፡ ከተደረገው ድጋፍ ውስጥ 2 ነጥብ 2 ሚሊየን ብሩ በጥሬ…

ክልሉ የነበሩ ችግሮችን በመቆጣጠር በአጭር ጊዜ የተረጋጋ ሁኔታ መፍጠሩ የሚደነቅ ነው – ወ/ሮ ሙፈሪሃት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የነበሩ ችግሮችን በመቆጣጠር በአጭር ጊዜ በተደራጀ መንገድ የተረጋጋ ሁኔታ መፍጠሩ የሚደነቅ ነው ሲሉ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል ገለጹ፡፡ የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ከማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ካቢኔ ጋር በሥራ…

83 ኢትዮጵያውያን ከጅቡቲ ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ከዓለም አቀፉ የፍልሰተኞች ድርጅት ጋር በመተባባር 83 ኢትዮጵያውያን ወደ ሀገራቸው እንዲመለሱ አድርጓል፡፡ በሚቀጥሉት ቀናት ኢትዮጵያውያኑን የመመለሱ ተግባር ተጠናክሮ እንደሚቀጥል መገለጹንም የኤምባሲው መረጃ…

ኢትዮጵያ የምትጠበቅበት የ5 ሺህ ሜትር ሴቶች የፍጻሜ ውድድር ዛሬ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፓሪስ እያስተናገደችው በሚገኘው 33ኛው ኦሊምፒክ ኢትዮጵያ የምትጠበቅበት 5 ሺህ ሜትር ሴቶች የፍጻሜ ውድድር ዛሬ ምሽት 4 ሠዓት ከ15 ላይ ይካሄዳል፡፡ በዚሁ የፍጻሜ ውድድር ኢትዮጵያን በመወከል አትሌት ጉዳፍ ፀጋይ፣ እጅጋየሁ ታዬ እና መዲና ኢሳ…

ከንቲባ አዳነች በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለ ከተማ ለሕዝብ መዝናኛ አገልግሎት እንዲውል የተገነባውን ፋውንቴን መረቁ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በአቃቂ ቃሊቲ ክፍለከተማ ለሕዝብ መዝናኛ አገልግሎት እንዲውል የተገነባውን ፋውንቴን መርቀው አገልግሎት አስጀመሩ፡፡ ከንቲባዋ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባሰፈሩት ጽሑፍ÷ አዲስ አበባን እንደ ስሟ ውብ አበባ…

ከ20 በላይ አባላትን የያዘ የቻይና ቱሪስቶች ቡድን አዲስ አበባ ገባ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ20 በላይ አባላትን የያዘ የቻይና ቱሪስቶች ቡድን በዛሬው ዕለት አዲስ አበባ ገብቷል፡፡ “ተች ሮድ”በተሰኘ የቻይና ድርጅት እና በቻይና የኢትዮጵያ ኤምባሲ አስተባባሪነት ለመጡት ቱሪስቶች የቱሪዝም ሚኒስትር ዴዔታ ስለሺ ግርማ አቀባበል…

በግብርናው ዘርፍ የሚገኙ ፕሮግራምና ፕሮጀክቶች የዘርፍን ሽግግር ለማፋጠን ትልቅ ሚና አላቸው – ግርማ አመንቴ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በግብርናው ዘርፍ የሚገኙ ፕሮግራምና ፕሮጀክቶች የዘርፍን ሽግግር ለማፋጠን ትልቅ ሚና አላቸው ሲሉ የግብርና ሚኒስትሩ ግርማ አመንቴ (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡ የግብርና ሚኒስቴር አመራሮች፣ የክልል ስትሪንግ ኮሚቴ አባላት በተገኙበት የምግብ…

የእስራኤል ጦር በኢራን የሚፈጸምን ጥቃት ለመመከት በተጠንቀቅ ላይ መሆኑን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የእስራኤል ጦር ኢራን እፈጽመዋለሁ ላለችው ጥቃት አስፈላጊውን ምላሽ ለመስጠት በተጠንቀቅ ላይ መሆኑን አስታውቋል፡፡ በቅርቡ የሃማስ ከፍተኛ የፖለቲካ ሃላፊ ኢስማኤል ሃኒዬህ እና የሊባኖስ ታጣቂ ቡድን ሂዝቦላ ከፍተኛ አዛዥ በኢራን መገደላቸው…

የጋምቤላ ክልል የሕብረተሰብ ተወካዮች አጀንዳቸውን ለይተው ለኮሚሽኑ አስረከቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ቀናት በጋምቤላ ክልል ሲካሄድ የቆየው የአጀንዳ ማሰባሰብና ልየታ መርሐ ግብር በዛሬው ዕለት ተጠናቅቋል፡፡ ከሐምሌ 22 ቀን 2016ዓ.ም ጀምሮ ከ14 ወረዳዎች የተውጣጡ የተለያዩ ማህበረሰብ ክፍሎች አጀንዳቸውን አጠናክረው…

በክልሉ ለ25 ሺህ ዜጎች ነጻ የሕክምና ምርመራ መስጠት የሚያስችል የበጎ ፈቃድ አገልግሎት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ለ25 ሺህ ዜጎች ነጻ የሕክምና ምርመራ አገልግሎት መስጠት የሚያስችል የክረምት የጤና በጎ ፈቃድ አገልግሎት ተጀምሯል፡፡ የጤና ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት አመራርና ሠራተኞች በአሶሳ ከተማ ተገኝተው የክረምትበጎ ፈቃድ ሥራ…