Fana: At a Speed of Life!

በመዲናዋ በምርቶች ላይ አላግባብ ዋጋ በሚጨምሩ አካላት ላይ ጠንካራ ቁጥጥር ይደረጋል – ከንቲባ አዳነች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በምርቶች ላይ አላግባብ ዋጋ በሚጨምሩና ምርት በሚሰውሩ አካላት ላይ ጠንካራ ቁጥጥርና ሕግ የማስከበር ሥራ እንደሚከናወን የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተናገሩ፡፡ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከንግድ ማህበረሰብ አባላትና ከከተማ አስተዳደሩ…

ለረጅም ጊዜ ግንባታው ተጓትቶ የቆየው የማሻ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ግንባታው በ2007 ዓ.ም ቢጀመርም በመሐል ለረጂም ጊዜ በመቋረጡ የመልካም አሥተዳደር ጥያቄ ሆኖ የቆየው የማሻ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ተመረቀ፡፡ ለግንባታው ከ57 ሚሊየን ብር በላይ ወጪ መደረጉን የክልሉ ኮሙኒኬሽን ቢሮ መረጃ አመላክቷል፡፡…

ከቀጣይ ሣምንት ጀምሮ ከ14 ሚሊየን ሊትር በላይ የምግብ ዘይት ይሠራጫል- ሚኒስቴሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከቀጣይ ሣምንት ጀምሮ ከ14 ሚልየን ሊትር በላይ የምግብ ዘይት በመላ ሀገሪቱ እንደሚሠራጭ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር ካሳሁን ጎፌ (ዶ/ር) አስታወቁ፡፡ በአዳማ ጉምሩክ ጣቢያ የተለያዩ መሰረታዊ ሸቀጦችን ጭነው የቆሙ ከ700 በላይ…

አትሌት ሲምቦ ዓለማየሁ እና ሎሚ ሙለታ ለፍጻሜ አለፉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ3 ሺህ ሜትር የሴቶች መሰናክል ማጣሪያ ውድድር አትሌት ሲምቦ ዓለማየሁ እና ሎሚ ሙለታ ለፍጻሜ ደርሰዋል፡፡ አትሌት ሎሚ ከምድቧ 5ኛ እንዲሁም ሲምቦ 2ኛ ደረጃን በመያዝ ነው ለፍጻሜው ያለፉት፡፡ የፍጻሜው ውድድር ሐምሌ 30 ቀን 2016 ዓ.ም…

አሜሪካን ጨምሮ በርካታ ሀገራት ዜጎቻቸው በአስቸኳይ ከሊባኖስ እንዲወጡ አሳሰቡ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካን ጨምሮ ብሪታንያ፣ ፈረንሳይ ፣ ስዊድን፣ ካናዳ እና ጆርዳን ዜጎቻቸው በአስቸኳይ ከሊባኖስ እንዲወጡ አሳስበዋል፡፡ ማሳሰቢያው የተላለፈው የሃማስ የፖለቲካ ኃላፊ እስማኤል ሃኒያህን ግድያ ተከትሎ ኢራን አፀፋ እንደምትስጥ መዛቷን ተከትሎ…

አቶ ሽመልስ አብዲሳ በጉጂ ዞን የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ሽመልስ አብዲሳን ጨምሮ የፌደራል እና የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች በጉጂ ዞን የተለያዩየልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል፡፡ በጉብኝታቸውም በዞኑ አዶላ ሬዴ ወረዳ ጉናጮ ቀበሌ በክላስተር እየለማያለን በቆሎ ተመልክተዋል፡፡…

በጎፋ ዞን በመሬት መንሸራተት ለተጎዱ ወገኖች 10 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር ድጋፍ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ቃለ ሕይወት ቤተክርስቲያን ዋና ጽሕፈት ቤት በጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ በመሬት መንሸራተት አደጋ ለተጎዱ ወገኖች የሚውል 10 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ። የጽሕፈት ቤቱ ኃላፊ ስምኦን ሙላቱ (ዶ/ር) በጉዳቱ ማዘናቸውን ገልፀው…

ሕዝቡን ተጠቃሚ የሚያደርጉ ሥራዎች ተጠናክረው ይቀጥላሉ- አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝቡን ተጠቃሚነት የሚያረጋግጡ እና የሐረሪ ክልልን ለነዋሪዎች ምቹ ለማድረግ የተጀመሩ ሥራዎች ተጠናክረው እንደሚቀጥሉ ርዕሰ መሥተዳድር ኦርዲን በድሪ ገለጹ፡፡ በ2017 በክልሉ በሚከናወኑ የልማት ሥራዎች ላይ ሕዝባዊ ውይይት ተካሂዷል። አቶ…

ሚኒስቴሩ ለበጎ ፈቃድ ሥራ የሚውል 10 ነጥብ 1 ሚሊየን ብር ዋጋ ያለው የግንባታ ግብዓቶች ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ገቢዎች ሚኒስቴር እና ጉምሩክ ኮሚሽን ለክረምት የበጎ ፈቃድ ሥራ የሚውል 10 ነጥብ 1 ሚሊየን ብር ዋጋ ያለው የግንባታ ግብዓቶችና አልባሳት ድጋፍ አደረጉ፡፡ ድጋፉም ሲሚንቶ፣ ሚስማር፣ ፌሮ፣ የቤት ክዳን ቆርቆሮ እና አልባሳት ሲሆን÷ በለሚኩራ…

የጅማ አካባቢን የተፈጥሮ አቅም ያማከለ ኢንቨስትመንት እንዲኖር ይሠራል – ኮርፖሬሽኑ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅማ ኢንዱስትሪ ፓርክ የአካባቢውን የተፈጥሮ እምቅ አቅም ያማከለ የኢንቨስትመንት ፍሰት እንዲኖር እንሰራለን ሲሉ የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ሥራ አስፈፃሚ ፍሰሐ ይታገሱ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ዋና ሥራ አስፈፃሚው የጅማ ኢንዱስትሪ ፓርክ…