በመዲናዋ በምርቶች ላይ አላግባብ ዋጋ በሚጨምሩ አካላት ላይ ጠንካራ ቁጥጥር ይደረጋል – ከንቲባ አዳነች
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በምርቶች ላይ አላግባብ ዋጋ በሚጨምሩና ምርት በሚሰውሩ አካላት ላይ ጠንካራ ቁጥጥርና ሕግ የማስከበር ሥራ እንደሚከናወን የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ ተናገሩ፡፡
ከንቲባ አዳነች አቤቤ ከንግድ ማህበረሰብ አባላትና ከከተማ አስተዳደሩ…