Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያን ሰላም ለመጠበቅ ከመቼውም ጊዜ በላይ ዝግጁ መሆኑን የፌደራል ፖሊስ ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን ሰላምና ደህንነት ለመጠበቅ ከመቼውም ጊዜ በላይ ዝግጁ መሆኑን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል ገለጹ፡፡ የፌደራል ፖሊስ ወንጀል መከላከል ጠቅላይ መምሪያ የ2016 ዓ.ም በጀት ዓመት በሥራ አፈፃፀማቸዉ የላቀ…

የኦሮሚያ ክልል በገዜ ጎፋ ወረዳ በመሬት መንሸራተት አደጋ ለተጎዱ ወገኖች የ50 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኦሮሚያ ክልል መንግስት በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሌ በተከሰተ የመሬት መንሸራተት አደጋ ለተጎዱ ወገኖች ከ50 ሚሊየን ብር በላይ የዓይነት ድጋፍ አደረገ። የክልሉ ልዑካን በአደጋው ህይወታቸውን ላጡ…

ዩናይትድ የቅድመ ውድድር ዝግጅቶች ላይ ወሳኝ ተጫዋቾቹ ከሜዳ የሚያርቃቸውን ጉዳት አስተናገዱ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በማንቼስተር ዩናይትድ አዲሱ ፈራሚ ሌኒ ዮሮ እና ራስመስ ሆይለንድ እና ሌሎች ተጫዋቾቹ ረዘም ላለ ጊዜ ከሜዳ እንደሚርቁ ተነግሯል። ከፈረንሳይ ክለብ ሊል በ58 ነጥብ 9 ሚሊየን ዩሮ ማንቼስተር ዩናይትድን የተቀላቀለው ሌኒ ዮሮ ክለቡ ከአርሰናል ጋር…

የቴሌኮም ገመድ በመስረቅና የተሰረቀውን ንብረት በመቀበል የተጠረጠሩ ግለሰቦች በቁጥጥር ስር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለህዝብ አገልግሎት ሲሰጥ የነበረ የቴሌኮም ገመድ በመስረቅ የተጠረጠረ አንድ ግለሰብና የተሰረቀውን ንብረት በመቀበል የተጠረጠሩ ስድስት ግለሰቦች በቁጥጥር ስር መዋላቸውን የአዲስ አበበ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ ተጠርጣሪዎቹ ድርጊቱን…

ከተለያዩ ሀገራት የተውጣጡ ተመራማሪዎች የቱሪስት መዳረሻዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ34 ሀገራት የተውጣጡ የቅድመ ታሪክ ተመራማሪዎች በአዲስ አበባ የተለያዩ የቱሪስት መዳረሻዎችን ጎብኝተዋል። ከ230 በላይ የሚሆኑት ተመራማሪዎች ሉሲ የተገኘችበት 50ኛ ዓመት ክብረ በዓል ላይ ለመሳተፍ የመጡ ናቸው፡፡ ተመራማሪዎቹ በዛሬው…

በኢንዱስትሪ ፓርኮች የቻይና ባለሃብቶችን ተሳትፎ የሚያሳድጉ ተቋማዊ ሪፎርሞች መደረጋቸው ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢንዱስትሪ ፓርኮች የቻይና ባለሃብቶችን ተሳትፎ ለማሳደግ እየተሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍስሃ ይታገሱ (ዶ/ር) ገለፁ። በአዲስ አበባ እየተካሄደ ባለው አመታዊው የኢትዮ-ቻይና ቢዝነስ ፎረም ላይ…

የማክሮ ኢኮኖሚ ለውጡን በቁንጽል ሳይሆን በምልዐት መመልከት ይገባል – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የማክሮ ኢኮኖሚ ለውጡን በቁንጽል ሳይሆን በምልዐት መመልከት ይገባል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስገነዘቡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገጻቸው እንዳሉት፥ የማክሮ ኢኮኖሚ ለውጡን በቁንጽል ሳይሆን በምልዐት መመልከት…

ሚኒስቴሩ በሆሳዕና ከተማ የተለያዩ የበጎ አድራጎት ስራዎችን አከናወነ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የትራንስፖርትና ሎጂስቲክስ ሚኒስቴር እና ተጠሪ ተቋማት በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ሆሳዕና ከተማ የችግኝ ተከላ እና የቤት እድሳት መርሐ ግብር አከናወኑ፡፡ በመርሐ ግብሩ ከችግኝ ተከላ እና ቤት እድሳት በተጨማሪ ለ200 አቅመ ደካማ ቤተሰቦች ዱቄትና…

ፋብሪካውን በባለቤትነት ስሜት ልትጠብቁትና ልትጠቀሙበት ይገባል – ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በነቀምቴ ከተማ የተገነባውን የዳቦና ዱቄት ፋብሪካ በባለቤትነት ስሜት ልትጠብቁትና ልትጠቀሙበት ይገባል ሲሉ ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው ገለጹ፡፡ በቀዳማዊ እመቤት ጽ/ቤት ከሚገነቡ 14 የዳቦ እና ዱቄት ፋብሪካዎች 12ኛው ዛሬ በነቀምቴ ከተማ…

የሐይማኖት ተቋማት ሰላምን ለማረጋገጥ አስተዋጽአቸውን አጠናክረው መቀጠል አለባቸው – ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐይማኖት ተቋማት በሀገሪቱ ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ እያደረጉ ያለውን አስተዋጽኦ አጠናክረው እንዲቀጥሉ ፕሬዚዳንት ሣህለወርቅ ዘውዴ ጥሪ አቀረቡ። የኢትዮጵያ የሐይማኖት ተቋማት ጉባዔ 16ኛ መደበኛ ጠቅላላ ጉባዔና የዕውቅና መድረክ "በጎ ለዋሉልን…