የኢትዮጵያን ሰላም ለመጠበቅ ከመቼውም ጊዜ በላይ ዝግጁ መሆኑን የፌደራል ፖሊስ ገለጸ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያን ሰላምና ደህንነት ለመጠበቅ ከመቼውም ጊዜ በላይ ዝግጁ መሆኑን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ኮሚሽነር ጀነራል ደመላሽ ገ/ሚካኤል ገለጹ፡፡
የፌደራል ፖሊስ ወንጀል መከላከል ጠቅላይ መምሪያ የ2016 ዓ.ም በጀት ዓመት በሥራ አፈፃፀማቸዉ የላቀ…