Fana: At a Speed of Life!

ለ30 ዓመታት ያለእንቅልፍ …

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ቬትናማዊቷ ሴት ለሦስት አስርት ዓመታት እንቅልፍ በዓይኔ ዞር አላለም ትላለች፡፡ ንጉየን ንጎክ ማይ ኪም ዕድሜዋ 49 ደርሷል። በትውልድ ሀገሯ ሎንግ አን ግዛት ውስጥ “የማታንቀላፋዋ ልብስ ሰፊ” በመባልም ትታወቃለች፤ ይህ ቅጽል ስምም ይስማማኛል…

የታችኛው አዋሽ የጎርፍ መከላከል ሥራ ከ70 በመቶ በላይ ደረሰ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፋር ክልል በታችኛው አዋሽ አሳይታና አፋምቦ ወረዳዎች የተጀመረው የቅድመ ጎርፍ መከላከል ስራ ከ70 በመቶ በላይ መድረሱን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር አስታውቋል። በታችኛው አዋሽ አሳይታና አፋምቦ ወረዳዎች እየተከናወነ የሚገኘው የቅድመ ጎርፍ…

ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ የባህር ዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም የግንባታ ሒደትን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ የባህር ዳር ዓለም አቀፍ ስታዲየም የግንባታ ሒደትን ጎብኝተዋል፡፡ ከምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩ ጋር የጦር ኃይሎች ምክትል ኢታማዦር ሹም ጀኔራል አበባው ታደሰ፣ የፌደራል ፖሊስ ወንጀል ምርመራ ጠቅላይ መምሪያ…

በቀዳማዊት እመቤት ፅህፈት ቤት በነቀምቴ የተገነባው የዳቦና ዱቄት ፋብሪካ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቀዳማዊት እመቤት ፅህፈት ቤት በኦሮሚያ ክልል ነቀምቴ ከተማ የተገነባው የዳቦና ዱቄት ፋብሪካ ተመርቋል፡፡ በምርቃ ሥነስርዓቱ ላይ ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው፣ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ እንዲሁም የፌዴራልና ክልሎች…

ሚኒስቴሩ በጋምቤላ ከተማ የአረጋውያን ቤት እድሳት ፕሮግራም አስጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፍትህ ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማቱ በጋምቤላ ከተማ የአረጋውያን ቤት እድሳት ፕሮግራም አስጀምረዋል፡፡ በማስጀመሪያ ፕሮግራሙ በጋምቤላ ከተማ የአምስት አቅመ ደካማ አረጋዊያን ቤቶችን የማደስ ሂደት የተጀመረ ሲሆን ቤቶቹ በአጭር ጊዜ ውስጥ ተጠናቀዉ…

በ20 ኪሎ ሜትር እርምጃ ውድድር ኢትዮጵያ 6ኛ ደረጃን ይዛ አጠናቀቀች

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በፈረንሳይ ፓሪስ እየተካሄደ በሚገኘው 33ኛው ኦሊምፒክ በ20 ኪሎ ሜትር እርምጃ ወንዶች ውድድር ምስጋናው ዋቁማ ስድስተኛ ደረጃን በመያዝ አጠናቀቀ። በውድድሩ ኢኳዶር ስታሸንፍ፣ የብራዚልና የስፔን አትሌቶች ሁለተኛ እና ሶስተኛ በመሆን ተከታትለው…

የቦሌ መንገድ ዘመናዊ መሰረተ ልማቶችን አካትቶ ብስራትና ተጨማሪ ድል ሆኖ ተጠናቋል – ከንቲባ አዳነች አቤቤ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ፣ የኢትዮጵያና የአዲስ አበባ መግቢያ በር የሆነው የቦሌ መንገድ የኮሪደር ልማት ስራችን ከተማችንን በሚመጥን ገጽታ ዘመናዊ መሰረተ ልማቶችን አካቶ ሌላ ብስራት እና ተጨማሪ ድል ሆኖ ተጠናቋል ሲሉ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር…

የኢትዮ-ቻይናን የንግድ አጋርነት ለማጠናከር እየተሠራ መሆኑ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያና ቻይና መካከል ያለውን የንግድና ኢንቨስትመንት አጋርነት ለማጠናከር የሚሠሩ ተግባራት ተጨባጭ ውጤት እያመጡ መሆኑን የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ የኢትዮ-ቻይና የወዳጅነት ትብብር ኮሚቴ ያዘጋጀው 2ኛው የኢትዮ-ቻይና…

ቻይና ከኢትዮጵያ ጋር ያላት ግንኙነት ተጠናክሮ እንደሚቀጥል ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ግንኙነት በይበልጥ አጠናክራ እንደምትቀጥል በኢትዮጵያ የሀገሪቱ አምባሳደር ዣኦ ዢዩዋን አረጋገጡ፡፡ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮችን ጨምሮ የኢትዮጵያ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በተገኙበት የቻይና ሕዝባዊ ጦር 97ኛ ዓመት…

አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከ2017 ዓ.ም ጀምሮ በራሱ ፖሊሲ፣ ምዘናና ክፍያ ተማሪ እንደሚቀበል አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ከ2017 የትምህርት ዘመን ጀምሮ እራስ ገዝ እንደሚሆን እና በራሱ ፖሊሲ፣ መስፈርት፣ የምዘናና የክፍያ ሥርዓት ተማሪዎችን አወዳድሮ እንደሚቀበል አስታወቀ፡፡ ዩኒቨርሲቲው በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ''ስለ ራስገዝ ዩኒቨርሰቲ…