Fana: At a Speed of Life!

ምክር ቤቱ በኢትዮጵያና በዓለም አቀፍ የልማት ማህበር መካከል የተደረገውን የብድር ስምምነት ለማጽደቅ እየመከረ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ዛሬ እያካሄደ ባለው አስቸኳይ ስብሰባ በኢትዮጵያ እና በዓለም አቀፍ የልማት ማህበር መካከል ለመጀመሪያው ዘላቂ እና ሁሉን አቀፍ እድገት ልማት ፖሊሲ ማስፈፀሚያ የተደረገውን የብድር ስምምነት ለማፅደቅ የቀረበን ረቂቅ አዋጅ…

የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደር እና ተጠሪ ተቋማቱ ለጎፋ ዞን አደጋ ተጎጂዎች ድጋፍ አደረጉ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግሥት የልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደር እና ተጠሪ ተቋማቱ በደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ በመሬት መንሸራተት አደጋ ምክንያት ጉዳት ለደረሰባቸው ዜጎች ድጋፍ አደረጉ። የኢትዮጵያ አደጋ ስጋት አመራር ኮሚሽነር አምባሳደር…

በባሕር ዳር ከተማ ተቋርጦ የነበረው የኤሌክትሪክ ኃይል አቅርቦት ወደ አገልግሎት ተመለሰ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በባሕር ዳር ከተማ በከፍተኛ መስመር ላይ ባጋጠመ ጉዳት በተወሰኑ አካባቢዎች ተቋርጦ የነበረው የኃይል አቅርቦት ዳግም ወደ አገልግሎት መመለሱ ተገለጸ፡፡ ከትናንት በስቲያ ምሽት 1፡00 ጀምሮ ከባሕር ዳር ቁ.2 የኤሌክትሪክ ማከፋፈያ ጣቢያ ላይ…

የጣሊያን መንግስት ለኢትዮጵያ የ25 ሚሊየን ዩሮ የገንዘብ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጣሊያን መንግስት በኢትዮጵያ የአካባቢ ልማትና አረንጓዴ ኢኮኖሚ መርሐ ግብርን ለማሳካት የ25 ሚሊየን ዩሮ የገንዘብ ድጋፍ አድርጓል፡፡ የድጋፍ ስምምነቱን የተፈራረሙት በኢትዮጵያ የጣሊያን አምባሳደር አጉስቲኖ ፓሌስ እና የገንዘብ ሚኒስትሩ አህመድ…

በአማራ ክልል ከ334 ሺህ ለሚበልጡ መዝገቦች ውሳኔ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በየደረጃው በሚገኙ ፍርድ ቤቶች ከ334 ሺህ ለሚበልጡ መዝገቦች እልባት መሰጠቱን የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት አስታወቀ። የክልሉ ጠቅላይ ፍርድ ቤት ፕሬዚዳንት አብዬ ካሳሁን የ2016 በጀት ዓመት የ11 ወራት ዕቅድ አፈፃፀም ለምክር…

በሀገራዊ ምክክሩ የአካል ጉዳተኞች ተሳትፎና ሚና ላይ ያተኮረ መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአካል ጉዳተኞች ተሳትፎና ሚና ላይ ያተኮረ 2ኛ ዙር ሀገር አቀፍ የምክክር መድረክ በሐዋሳ ከተማ እያካሄደ ይገኛል። በመድረኩ የኢትይጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር አምባዬ ኦጋቶ (ዶ/ር)÷ ኮሚሽኑ በርካታ ሥራዎችን እያከናወነ እንደሚገኝ…

በመቐለ በ2 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ወጪ እየተገነቡ ያሉ የመሰረተ ልማት ፕሮጀክቶች እየተጎበኙ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አስተዳደር ርዕሰ መስተዳድር ጌታቸው ረዳ በመቐለ ከተማ በ2 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ወጪ እየተገነቡ ያሉና ህዝብን ተጠቃሚ የሚያደርጉ የመሰረተ ልማት ፕሮጀክቶችን እየጎበኙ ነው። ጉብኝቱ ግንባታቸው ተጠናቆ ለአገልግሎት የበቁና…

በኦሊምፒክ ውድድሮች የኢትዮጵያ ተሳትፎ ዕድገት

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የዘንድሮውን ጨምሮ በታሪኳ በ15 የኦሊምፒክ ውድድሮች ተሳትፋለች፡፡ የመጀመሪያ ተሳትፎዋ በሆነው 16ኛው የኦሊምፒክ ውድድር 12 አትሌቶችን ያሳተፈቸው ኢትዮጵያ÷ በአትሌቲክስ (ዱላ ቅብብልን ጨምሮ) እና በብስክሌት ውድድሮች ተካፍላለች፡፡…

የሚኒስትሮች ምክር ቤት በወቅታዊ ጉዳይ ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚኒስትሮች ምክር ቤት በዛሬው ዕለት ባካሄደው 38ኛ መደበኛ ስብሰባ ዓለም አቀፍ የልማት ማኅበር ጋር የተደረገውን የፋይናንስ ድጋፍ ስምምነት ለማፅደቅ በተዘጋጀው አዋጅ ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል፡፡ የውሳኔው ሙሉ ሐሳብ ቀጥሎ ቀርቧል፡-…

ጋርዲያን ሽልድ የኤሌክትሪክ ማከፋፈያ ከገበያ ታገደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከደረጃ በታች የሆነ እና ምንጩ ያልታወቀ ጋርዲያን ሽልድ የተሰኘ የኤሌክትሪክ ማከፋፈያ ምርት በገበያ ላይ እንዳይውል መታገዱን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ አካሄድኩት ባለው የገበያ ኢንስፔክሽን ጋርዲያን ሽልድ ባለ 6…