Fana: At a Speed of Life!

የናይል ተፋሰስ ኮሚሽን የውሃ ሀብቶች የጋራ አጠቃቀም ላይ ተቀባይነት ያለው ተቋማዊ አሰራር ለመፍጠር ያስችላል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የናይል ተፋሰስ ኮሚሽን በናይል ተፋሰስ ውሃ ሀብቶች የጋራ አጠቃቀምና ልማት ላይ ዓለም አቀፍ ተቀባይነት ያለው ተቋማዊ አሰራር መፍጠር የሚያስችል መሆኑን የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር ገለጸ። የናይል የትብብር ማዕቀፍ ስምምነት ኢትዮጵያ፣ ሩዋንዳ፣…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት የተለያዩ ሹመቶችን አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት በርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን የቀረቡ የካቢኔ አባላትን ሹመት አጽድቋል፡፡ በዚህም አቶ ባበክር ኻሊፋ የግብርና ቢሮ ኃላፊ፣ ተመስገን ዲሳሳ (ዶ/ር) የትምህርት ቢሮ ኃላፊ፣ ወ/ሮ አለምነሽ ይባስ የሴቶችና…

በሕንድ በመሬት መንሸራተት አደጋ የ24 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሕንድ ደቡባዊ ግዛት ኬራላ የጣለው ከባድ ዝናብ ባስከተለው የመሬት መንሸራተት አደጋ የ24 ሰዎች ሕይወት ሲያልፍ በ66 ሰዎች ላይ ጉዳት መድረሱ ተሰምቷል፡፡ እየተከናወነ ያለውን የነፍስ አድን ሥራም የድልድይ መደርመስ እያስተጓጎለው መሆኑን ተከትሎ…

አቶ አሻድሊ ሀሰን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሆነው ተሾሙ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አቶ አሻድሊ ሀሰን በድጋሚ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሆነው በምክር ቤቱ ተሹመዋል። ምክር ቤቱ እያካሄደ ባለው 6ኛ ዙር 5ኛ ዓመት 1ኛ የሥራ ዘመን 1ኛ መደበኛ ጉባኤ አቶ አሻድሊ ሀሰንን በድጋሚ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ…

የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት ጉባዔውን አካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር 5ኛ ዓመት 1ኛ የሥራ ዘመን 1ኛ መደበኛ ጉባዔውን ዛሬ አካሂዷል። 6ኛው ሀገራዊ የድጋሚ እና የማሟያ ምርጫ በክልሉ መካሄዱን ተከትሎ ምክር ቤቱ ባካሄደው 18ኛ መደበኛ ጉባዔ ሐምሌ 21 ቀን 2016…

የድሬዳዋ ከተማ አሥተዳደር ለጎፋ ዞን 5 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የድሬዳዋ ከተማ አሥተዳደር በጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሌ በደረሰው የመሬት መንሸራተት አደጋ ጉዳት ለደረሰባቸው ወገኖች አምስት ሚሊየን ብር ድጋፍ አድርጓል። ለተደረገው ድጋፍ ምስጋና ያቀረቡት የደቡብ ኢትዮጵያ…

በባህር ዳር የተቋረጠውን የኤሌክትሪክ ሃይል ለመመለስ ርብርብ እየተደረገ መሆኑን አገልግሎቱ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በባህር ዳር ከተማ በከፍተኛ መስመር ላይ ባጋጠመ ጉዳት በተወሰኑ አካባቢዎች ኃይል መቋረጡን የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ገለጸ፡፡ ትናንት ምሽት 1 ጀምሮ ከባህር ዳር ቁ.2 የኤሌክትሪክ ማከፋፈያ ጣቢያ ላይ በተዘረጋ 15 ኪሎ ቮልት ኤሌክትሪክ…

ገጠሩን ብቻ ሳይሆን ከተሞችንም አረንጓዴ ያለበስንበት አረንጓዴ ዐሻራ ዓለም አቀፍ መለያችን ሆኗል- ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ገጠሩን ብቻ ሳይሆን ከተሞችንም አረንጓዴ ያለበስንበት አረንጓዴ ዐሻራ ዓለም አቀፍ መለያችን ሆኗል ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩን ጨምሮ የፌደራል እና የኦሮሚያ ክልል ከፍተኛ አመራሮች በቢሾፍቱ…

በአዲስ አበባ በትራፊክ አደጋ የ3 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዛሬ ንጋት 11 ሠዓት ከ14 ላይ በንፋስ-ስልክ ላፍቶ ክፍለ-ከተማ ወረዳ 14 ሰፈራ አካባቢ በተከሰተ የትራፊክ አደጋ የሦስት ሰዎች ሕይወት ሲያልፍ አራት ሰዎች ከባድ የአካል ጉዳት ደረሰባቸው፡፡ አደጋው የተከሰተው ሰባት ሰዎችን ጭኖ ሲጓዝ የነበረ…