Fana: At a Speed of Life!

የኢንዱስትሪ ባህል ግንባታን ታሳቢ ያደረገ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ባህል ግንባታን ታሳቢ ያደረገ የምክክር መድረክ "የኢንዱስትሪው ማህበረሰብ ምክክር ለምርታማነት" በሚል መሪ ሀሳብ በአዳማ ከተማ እየተካሄደ ነው። ከኢንዱስትሪው ማህበረሰብ ጋር እየተካሄደ ያለውን ይህንን የምክክር ማስጀመሪያ መርሐ ግብር…

ቻይና ከኢትዮጵያ ጋር ያላትን ሁሉን አቀፍ ስትራቴጂካዊ አጋርነት የበለጠ እንደምታጠናክር አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቻይና እና ኢትዮጵያ የኢትዮጵያና ቻይና ሁሉን አቀፍ ስትራቴጂካዊ አጋርነት የበለጠ እንደሚጠናከር በኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ዣኦ ዢዩአን ገለጹ፡፡ ከኢትዮጵያ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀ ሥላሴ ኢትዮጵያ የቻይና አምባሳደር ዣኦ…

የሴቶች የተሃድሶና የክህሎት ማበልጸጊያ ማዕከል ምረቃ ሥነ-ሥርዓት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢሲ )ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት በ100 ሺህ ካሬ ሜትር ስፍራ ላይ ያረፈው የሴቶች የተሃድሶና የክህሎት ማበልጸጊያ ማዕከል ምረቃ-ሥነ ሥርዓት ተካሂዷል፡፡ ማዕከሉ በዋነኛነት በወሲብ ንግድ ላይ የተሰማሩ ሴቶችን…

ምክር ቤቱ የአቶ ክርስቲያን ታደለን ያለመከሰስ መብት አነሳ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የአቶ ክርስቲያን ታደለ ፀጋዬን ያለመከሰስ መብት አንስቷል፡፡ ምክር ቤቱ በዛሬው እለት የአቶ ክርስቲያን ታደለን ያለመከሰስ መብት ያነሳው በ17ኛ መደበኛ ስብሰባው ላይ ነው። ምክር ቤቱ የአባሉን ያለመከሰስ መብት…

የሁርሶ የኮንቲንጀንት ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት ሞተራይዝድ ሻለቆችን እያስመረቀ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢፌዴሪ መከላከያ ሰራዊት የሰላም ማስከበር ማዕከል የሁርሶ ኮንቲንጀንት ማሰልጠኛ ትምህርት ቤት ለሰላም ማስከበር ተልዕኮ ያሰለጠናቸውን የሰላም አስከባሪ ሞተራይዝድ ሻለቆች እያሰመረቀ ነው። ተመራቂዎቹ የተግባርና የንድፈ ሐሳብ…

4 ሚሊየን ብር የሚያወጣ የስዊድን ኤምባሲ ተሽከርካሪ በመሸጥ የተጠረጠረው ግለሰብ በቁጥጥር ስር ዋለ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ንብረትነቱ የስዊድን ኤምባሲ የሆነ እና አራት ሚሊየን ብር የዋጋ ግምት ያለው ተሽከርካሪ በመሸጥ የተጠረጠረ ግለሰብ ከነኤግዚቢቱ በቁጥጥር ስር ዋለ፡፡ የወንጀል ድርጊቱ የተፈፀመው በልደታ ክፍለ ከተማ ወረዳ 7 ልዩ ቦታው ጥቁር አንበሳ ተብሎ…

የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩትና ዩኤንዲፒ በትብብር ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ኢንስቲትዩት ዋና ዳይሬክተር ጃፋር በድሩ ከተመድ የልማት ፕሮግራም (ዩኤንዲፒ) የኢትዮጵያ ተወካይ ሳሙኤል ባይድ ዶው (ዶ/ር) ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ ሁለቱ ተቋማት በጋራ እና በትብብር መስራት በሚችሉባቸው ጉዳዮች ላይ…

ምክር ቤቱ ነገ 17ኛ መደበኛ ስብሰባውን ያካሂዳል

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ነገ 17ኛ መደበኛ ስብሰባውን እንደሚያካሂድ አስታውቋል፡፡ በስብሰባውም የአንድ የምክር ቤት አባል ያለመከሰስ መብት እንደሚነሳ ይጠበቃል መባሉን ከምክር ቤቱ ያገኘነው መረጃ አመላክቷል፡፡ በተጨማሪም ዘጠኝ ረቂቅ…

የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠ/ምክር ቤት የኢፍጣር መርሐ-ግብር አካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት የኢፍጣር መርሐ- ግብር በአዲስ አበባ አካሂዷል፡፡ በመርሐ-ግብሩ ላይም÷ የሴቶችና ማኅበራዊ ጉዳይ ሚኒስትር ኤርጎጌ ተስፋዬ (ዶ/ር)፣ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮችና ዲፕሎማቶች፣ የኢትዮጵያ ሐይማኖቶች…