ጠ/ ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ለመምህራን የሰጡት እውቅና ይበልጥ እንድንሰራ የሚያበረታታ ነው – ማህበሩ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) መምህራን በትውልድ ግንባታ ለሚያበረክቱት አስተዋጽኦ የሰጡት እውቅና ይበልጥ እንድንሰራ የሚያበረታታ ነው ሲል የኢትዮጵያ መምህራን ማህበር አስታወቀ፡፡
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) የሕዝብ ተወካዮች ምክር…