Fana: At a Speed of Life!

ዓየር መንገዱ ሙሉ በሙሉ በሴቶች ብቻ የሚመራ በረራ ሊያደርግ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2016(ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀንን ምክንያት በማድረግ ሙሉ በሙሉ በሴቶች ብቻ የሚመራ በረራ ከአዲስ አበባ ለንደን እንደሚያደረግ አስታወቀ፡፡ በረራውን ካፒቴን ቃልኪዳን ግርማ፣ ባልደረቦቿና የመስተንግዶ አባላት በጋራ በመሆን…

ኢትዮጵያና ጀርመን በሰላምና ልማት ይበልጥ ተቀራርበው እንደሚሰሩ አስታወቁ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2016(ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና ጀርመን በሰላምና ልማት እንዲሁም በሌሎች የትብብር መስኮች ይበልጥ ተቀራርበው እንደሚሰሩ ገለጹ። በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነትና ሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ፤ የጀርመን የፓርላማ አባላት ልዑካን ጋር ተወያይቷል። የውይይቱ…

ለጤና አገልግሎት ተደራሽነት የቴክኖሎጂ ተጠቃሚነት ወሳኝ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር ገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የጤና አገልግሎትን በጥራት ተደራሽ ለማድረግ የቴክኖሎጂ ተጠቃሚነት ወሳኝ መሆኑን የጤና ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ በአዲስ አበባ ሲካሄድ የቆየው ሀገር አቀፍ የጤና ኢኖቬሽንና ጥራት ጉባኤ ተጠናቋል። ጉባኤው በኢትዮጵያ የሚሰጠው የጤና…

አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ከዴንማርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀስላሴ ከዴንማርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ላርስ ራስሙሰን ጋር በሁለትዮሽ ጉዳዮች ዙሪያ ተወያይተዋል። ሚኒስትሮቹ የሁለቱን ሀገራት ዲፕሎማሲያዊ ግንኙነት ይበልጥ ማሳደግ በሚቻልበት ሁኔታ ላይ መክረዋል።…

ስዊድን ኔቶን በይፋ ተቀላቀለች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ስዊድን የሰሜን አትላንቲክ ጦር ቃልኪዳን ድርጅት (ኔቶ)ን በይፋ መቀላቀሏ ተሰምቷል፡፡ ይህም ስዊድንን 32ኛዋ የሰሜን አትላንቲክ ጦር ቃልኪዳን ድርጅት (ኔቶ ) አባል ሀገር ያደርጋታል፡፡ ስዊድን ኔቶን ለመቀላቀል ሁሉንም ቅድመ ሁኔታዎችና…

የዴንማርክ የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር የቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዴንማርክ የውጪ ጉዳይ ሚኒስትር ላረስ ሎኬ ራስሙሰን የቦሌ ለሚ ኢንዱስትሪ ፓርክን ጎብኝተዋል፡፡ ሚኒስትር ላረስ ሎኬ ራስሙሰን ከኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ አክሊሉ ታደሰ ጋር በመሆን ፓርኩን መጎብኘታቸውን ከኢንዱስትሪ…

መደበኛ ባልሆነ ፍልሰት በውጪ ሀገራት የነበሩ 180 ሺህ ዜጎች ወደ ሀገራቸው ተመለሱ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) መደበኛ ያልሆነ ፍልሰትን ለመከላከልና የሚያስከትለውን ተፅዕኖ ለመቀነስ የሚያስችል የንቅናቄ መድረክ በመቀሌ ከተማ መካሄድ ጀምሯል። መድረኩ መደበኛ ያልሆነ ፍልሰትን ለመከላከልና ተመላሾችን መልሶ ለማቋቋም የሚያስችል ህብረት ለመፍጠር ያለመ ነው…

ኢትዮ ኸልዝ አውደ ርዕይና ጉባኤ ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 8ኛው ኢትዮ ኸልዝ አውደ ርዕይ እና ጉባኤ በአዲስ አበባ ተከፍቷል፡፡ በአውደ ርዕይ እና ጉባኤው መክፈቻ የጤና ሚኒስትር ዴኤታ ዶክተር አየለ ተሾመ፣ ከፍተኛ የዘርፉ የስራ ሃላፊዎች፣ አምባሳደሮች፣ የሕክምና ባለሙያዎች እና ጥሪ የተደረገላቸው…

የመኖሪያ ቤት ለመገንባት በመንግስት መዋቅር ውስጥ የሚገኙ መምህራን በማህበር መደራጀት ይጀምራሉ ተባለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአዲስ አበባ ከተማ የመኖሪያ ቤት ለመገንባት በመንግስት መዋቅር ውስጥ የሚገኙ መምህራን፣ የትምህርት አመራርና የትምህርት ባለሙያዎች ከነገ ጀምሮ በማህበር መደራጀት ይጀምራሉ ተባለ። መምህራንን በሕብረት ሥራ ማህበራት በማደራጀት የጋራ መኖሪያ ቤት…

በአማራ ክልል ከ10 ሺህ 500 በላይ ታጣቂዎች የተሃድሶ ስልጠና ወስደው ማህበረሰቡን ተቀላቅለዋል- ኮማንድ ፖስቱ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የአማራ ክልል መንግስት ያቀረበውን የሰላም ጥሪ ተቀብለው የተመለሱ ከ10 ሺህ 500 በላይ ታጣቂዎች የተሃድሶ ስልጠና ወስደው ወደ ማህበረሰቡ መቀላቀላቸውን የክልሉ ኮማንድ ፖስት አስታወቀ፡፡ በምክትል ርዕስ መስተዳደር ማዕረግ የክልሉ የሰላምና ጸጥታ…