Fana: At a Speed of Life!

ከ40 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው ኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጅግጅጋ ጉምሩክ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት 40 ሚሊየን 125 ሺህ ብር ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የገቢ ኮንትሮባንድ ዕቃዎች ተያዙ። በሶማሊ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን እና በጅግጅጋ ጉምሩክ ቅርንጫፍ ጽ/ቤት በተደረገ የመረጃ ቅብብሎሽ እና የክትትል ሥራ የካቲት 26…

የዓድዋ ድል በዓል በደቡብ አፍሪካና ፓኪስታን በድምቀት ተከበረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 128ኛው የዓድዋ ድል በዓል በደቡብ አፍሪካ እና ፓኪስታን በተለያዩ ዝግጅቶች በድምቀት ተከብሯል፡፡ በፕሪቶሪያ ከተማ በተከበረው የዓድዋ ድል በዓል በደቡብ አፍሪካ የተወከሉ የተለያዩ ሀገራት አምባሳደሮች፣ ዓለም አቀፍ ድርጅት ተወካዮች እንዲሁም…

በቀጣናው ድንበር ተሻጋሪ የሆኑ ወንጀሎችን መከላከልና መቆጣጠር መቻሉ ተገጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የምስራቅ አፍሪካ ቀጣና አባል ሀገራት የፖሊስ ለፖሊስ ግንኙነትና ትብብርን በማጠናከራቸው ድንበር ተሻጋሪ ወንጀሎችን መከላከልና መቆጣጠር መቻሉን የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ገለጸ፡፡ በፌደራል ፖሊስ ምርመራ ጠቅላይ መምሪያ አዛዥ ምክትል ኮሚሸነር…

የገመድ ላይ ተንጠልጣይ የህዝብ ትራንስፖርት ተግባራዊ ሊደረግ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኦቪድ ግሩፕ የትራንስፖርት ችግርን መፍታት የሚያስችል የኬብል ካር (በገመድ ላይ ተንጠልጣይ የህዝብ ትራንስፖርት) ቴክኖሎጂ ተግባራዊ ሊያደርግ መሆኑን አስታወቀ፡፡ የድርጅቱ ዋና ሥራ አስፈፃሚ ዮናስ ታደሰ ፥ ኦቪድ ግሩፕ በቴክኖሎጂ የታገዙ ዘመናዊ…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) በአዲስ አበባ ከሚኖሩ የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) ዛሬ በአዲስ አበባ ከሚኖሩ የህብረተሰብ ክፍሎች ጋር ተወያይተዋል፡፡ ጠ/ሚ ዐቢይ(ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው እንዳሉት ÷ "መዲናችን ከከተማ መስፋፋት ጋር የሚመጣ…

ኢትዮጵያ በኢነርጂና አቪዬሽን ዲፕሎማሲ መስክ ትብብር እንዲኖር  በትኩረት እየሰራች  መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በኢነርጂና አቪዬሽን ዲፕሎማሲ ቀጣናዊ ትስስር ለመፍጠር ትኩረት ሰጥታ እየሰራች መሆኑን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር መለስ አለም (ዶ/ር)በወቅታዊ እና ዓለም አቀፍ ጉዳዮች ዙሪያ መግለጫ…

የሁቲ አማፂያን በፈፀሙት ጥቃት ሶስት መርከበኞች ተገደሉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የየመን ሁቲ አማፂያን በፈፀሙት የሚሳኤል ጥቃት ሶስት መርከበኞች መገደላቸውን በመካከለኛው ምሥራቅ የአሜሪካ ሠራዊት ማዕከላዊ ዕዝ አስታወቀ፡፡ በአማፂያኑ ጥቃት መርከበኞች ሲሞቱ ይህ ለመጀመሪያ ጊዜ መሆኑ ተገልጿል። ዕዙ እንዳስታወቀው÷…

ሩሲያ ግዛቴ ካልተጣሰ በቀር ኒውክሌር አልጠቀምም አለች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ የግዛቷ ህልውና አደጋ ላይ ካልወደቀ በስተቀር የኒውክሌር የጦር መሳሪያ አልጠቀምም ስትል ገለጸች፡፡ የሩሲያ ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን ባለፈው ሐሙስ ለፌዴራል ምክር ቤት ባደረጉት ንግግር፥ ቀደም ሲል ሩሲያን ለመቆጣጠር የተደረጉት ሙከራዎች…

በሀገር ውስጥና በውጪ የሥራ ስምሪት ለ1 ነጥብ 4 ሚሊየን ዜጎች የሥራ ዕድል ተፈጠረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ስድስት ወራት በሀገር ውስጥና በውጪ ሀገር የሥራ ስምሪት ለ1 ነጥብ 4 ሚሊየን ዜጎች የሥራ ዕድል መፈጠሩን የሥራ እና ክህሎት ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የሥራ እና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል÷ባለፉት ስድስት ወራት ሪፎርሞችን ወደ ተሟላ…

በፍትሕ ዘርፉ የሽግግር ፍትሕና የፍትሕ መዋቅራዊ ለውጥ ፍኖተ ካርታ ትኩረት ተሰጥቷቸዋል – ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 28፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በፍትህ ዘርፉ የሽግግር ፍትሕና የፍትሕ ስርዓት መዋቅራዊ ለውጥ ፍኖተ ካርታ ትኩረት የተሰጣቸው ጉዳዮች መሆናቸውን የፍትህ ሚኒስትር ጌዲዮን ጢሞቲዎስ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ የፍትሕ ሚኒስቴርን የ2016 ሁለተኛው ሩብ ዓመት የስራ አፈፃፀም አስመልክቶ…