Fana: At a Speed of Life!

አለም አቀፍ የሐረር ቀንን በድምቀት ለማክበር ዝግጅት መደረጉ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 26ኛውን አለም አቀፍ የሐረር ቀን በሐረር ከተማ በድምቀት ለማክበር ዝግጅት መደረጉን የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦድሪን በድሪ አስታወቁ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ÷ 26ኛውን አለም አቀፍ የሐረር ቀን የሰላም ፣የፍቅርና የአብሮነት ከተማ በሆነችው ሐረር…

ቀሪውን 5 ነጥብ 4 ሚሊየን ብር ለማስመለስ እየሠራሁ ነው – ንግድ ባንክ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ መጋቢት 7 ቀን 2016 ዓ.ም ከሲስተም ማሻሻያ ጋር በተያያዘ በተፈጠረ ችግር ያለአግባብ ከተወሰደው ብር ያልተመለሰውን 5 ነጥብ 4 ሚሊየን ለማስመለስ እየሠራሁ ነው አለ፡፡ በወቅቱ ያለአግባብ ተወስዶ ከነበረው 801 ነጥብ 4…

ም/ጠ/ሚ ተመስገን ጥሩነህ የአኮቦ ኢትኖ የማዕድን ኩባንያን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህን ጨምሮ የፌደራል እና የክልል ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች በጋምቤላ ክልል ዲማ ወረዳ የሚገኘውን የአኮቦ ኢትኖ የማዕድን ኩባንያ ጎበኙ፡፡ በጉብኝቱ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትሩን ጨምሮ የጋምቤላ ክልል ርዕሰ…

የጋምቤላ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን የቀድሞው ዋና ኮሚሽነር ከንፁሃን ግድያ ጋር ተያይዞ በተከሰሱበት ክስ ነጻ ተባሉ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሰኔ 7 ቀን 2014 ዓ.ም በጋምቤላ ክልል ተፈጽሟል ከተባለ የንፁሀን ግድያ ጋር በተያያዘ ክስ የቀረበባቸው የጋምቤላ ክልል ፖሊስ ኮሚሽን የቀድሞ ዋና ኮሚሽነር አቡላ ኦባንግ በተከሰሱበት ክስ ነጻ ተባሉ፡፡ እንዲሁም ከጉዳዩ ጋር በተያያዘ ክስ…

ኢትዮጵያ ለቀጣናው ሠላም መረጋገጥ ከፍተኛ አሥተዎፅኦ እያበረከተች ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ለምሥራቅ አፍሪካ ቀጣና ሠላም መረጋገጥ ከፍተኛ አሥተዎፅኦ እያበረከተች መሆኗ ተገለጸ፡፡ የምሥራቅ አፍሪካ ተጠንቀቅ ኃይል ልዑክ በኢትዮጵያ ወታደራዊ ዝግጁነት ዙሪያ የጋራ ምክክር እያካሄደ ነው፡፡ በመድረኩም የተጠንቀቅ ኃይሉን…

በአቶ ሽመልስ አብዲሳ የተመራ ልዑክ በሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞን የልማት ሥራዎችን እየጎበኘ ነው

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ የተመራ የፌዴራል እና የክልሉ ከፍተኛ አመራሮች ልዑክ በሆሮ ጉዱሩ ወለጋ ዞን የልማት ሥራዎችን እየጎበኘ ነው። ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ÷ በዞኑ ከጸጥታ ሥራው ጎን ለጎን እየተከናወኑ የሚገኙ የልማት…

አፍሪካውያኖቹ በስፔን ብሔራዊ ቡድን

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከጋናውያን ቤተሰቦች የተወለደው ኒኮ ዊሊያምስ እንዲሁም ከኢኳቶሪያል ጊኒ እና ሞሮኮ የዘር ግንድ ካላቸው ቤተሰቦች የተገኘው ላሚን ያማል በአውሮፓ ዋንጫ ከስፔን ብሄራዊ ቡድን ጋር ድንቅ ጊዜን እያሳለፉ ይገኛሉ፡፡ በትናንት ምሽት ስፔን ጆርጂያን 4 ለ…

ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎችን የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስትር ብናልፍ አንዱአለም እና የትምህርት ሚኒስትር ብርሃኑ ነጋ (ፕ/ር) የዩኒቨርሲቲ ተማሪዎች እየሰጡ ያለውን የክረምት በጎ ፈቃድ አገልግሎት ተዘዋውረው ጎብኝተዋል፡፡ የዘንድሮው ክረምት የበጎ ፈቃድ አገልግሎት "በጎነትና አብሮነት…

በአዋሽ ተፋሰስ ቅድመ ጎርፍ መካለከል ሥራ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ውኃ እና ኢነርጂ ሚኒስቴር ከአጋር አካላት ጋር በመተባበር በአዋሽ ተፋሰስ አካባቢ ሊደርስ የሚችለውን የጎርፍ አደጋ ቀድሞ መከላከል የሚያስችል ሥራ መጀመሩን አስታወቀ፡፡ ከዓለም ባንክ በተገኘ ድጋፍ ከፍተኛ የጎርፍ ሥጋት ባለበት የአዋሽ ተፋሰስ…

የምክክር ኮሚሽኑ አንኳር ተግባራት

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን አንኳር ተግባራት፡፡ 👉ተቋማዊ መስተጋብር በመፍጠር ልምዶችን መቅሰም እና ለምክክር ሂደቱ የሚጠቅሙ ቅድመ ጥናቶችን ማካሄድ የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ለምክክር ሂደቱ ይጠቅማሉ ብሎ ያመነባቸውን ልምዶች እና…