Fana: At a Speed of Life!

የሴቶች ተሃድሶ እና ክህሎት ማበልፀጊያ ማዕከል ግንባታ እየተጠናቀቀ ነው-ከንቲባ አዳነች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ10 ወራት በፊት ግንባታው የተጀመረው የሴቶች ተሃድሶ እና ክህሎት ማበልፀጊያ ማዕከል በመጠናቀቅ ላይ መሆኑን የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ገለፁ፡፡ ማዕከሉ ያለበት ደረጃ መገምገሙን ከንቲባ…

የሚዛን አማን አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ በመፋጠን ላይ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሚዛን አማን አውሮፕላን ማረፊያ ግንባታ ሂደት በመፋጠን ላይ እንደሚገኝ የኢትዮጵያ ሲቪል አቪየሽን ባለስልጣን ገለጸ፡፡ የባለስልጣኑ የህዝብ ግንኙነትና ኮሙኒኬሽን ሥራ አስፈጻሚ አቶ እንዳለ አሰፋ÷ በኢትዮጵያ በርካታ አካባቢዎች የአውሮፕላን…

የህብረቱ የመሪዎች ጉባኤ በርካታ ስኬቶች የተመዘገቡበት መሆኑ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 37ኛው የአፍሪካ ህብረት የመሪዎች ጉባኤ በርካታ ስኬቶች የተመዘገቡበት መሆኑን የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት አስታወቀ። ጉባኤውን አስመልክቶ መግለጫ የሰጡት የመንግስት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ሚኒስትር ዴኤታ ሰላማዊት ካሳ፥ የአዲስ አበባ ከተማ…

የዓለም የፀጥታ መዋቅር የፍትሀዊነትና የአካታችነትን ጥያቄ ሊመለስ ይገባል – ፕሬዚዳንት መሀመድ ኦውልድ ጋዝዋኒ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም የፀጥታ መዋቅር የፍትሀዊነትና የአካታችነትን ጥያቄ ሊመለስ ይገባል ሲሉ የአፍሪካ ሕብረትን ለቀጣይ አንድ ዓመት በሊቀመንበርነት የሚመሩር የሞሪታኒያው ፕሬዚዳንት መሀመድ ኦውልድ ጋዝዋኒ ገለጹ። ባለፉት ሁለት ቀናት ሲካሄድ የቆየው 37ኛው…

ኢትዮጵያና ማዳጋስካር በሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ መከሩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያና ማዳጋስካር የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች በዛሬው ዕለት በሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ መክረዋል። የኢፌዴሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አጽቀሥላሴ ከማዳጋስካር የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ራሳታ ራፋራቫቪፊካ ጋር በሁለትዮሽ…

የአፍሪካ ነፃ የንግድ ቀጣና እንቅስቃሴ ውጤት እያስገኘ ነው- ዋምኬሌ ሜኔ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አፍሪካውያኖች ምርቶቻቸውን ከሌሎች ጋር ከመገበያየት ይልቅ እርስ በራስ በስፋት ወደ መገበያየት ተሸጋግረዋል ሲሉ የአፍሪካ ነፃ ንግድ ፀሐፊ ዋምኬሌ ሜኔ ተናግረዋል። የተቋሙን አፈፃፀም አስመልክተው መግለጫ የሰጡት ፀሐፊው የነፃ ንግድ ገበያ ዞን…

ኢትዮጵያ እና ሞሪሺየስ ግንኙነታቸውን ለማሳደግ ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ ከሞሪሺየስ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት የካቢኔ ፀሐፊ እና የሲቪል ሰርቪስ ኃላፊ ፕሬሞዴ ኔሩንጁን ጋር ተወያይተዋል። ኢትዮጵያ ለአፍሪካ ጉዳይ ቁርጠኛ መሆኗን እና በዓለም አቀፍ ጉዳዮች…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) በአፍሪካ ህብረት አራተኛውን የግብርና ልማት የግምገማ ሪፖርት አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በአፍሪካ ኅብረት የአፍሪካ አጠቃላይ የግብርና ልማት ፕሮግራም መሪነታቸው በፕሮግራሙ በየሁለት ዓመቱ ከሚቀርበው የግምገማ ሪፖርት አራተኛውን ለኅብረቱ ርዕሳነ ብሔር እና ርዕሳነ መንግሥት አቅርበዋል። የአፍሪካ…

ጠ/ ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ከታንዛኒያ እና ከዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ፕሬዚዳንቶች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ከታንዛኒያ ፕሬዚዳንት ሳሚያ ሱሉህ ሀሰን እና ከዴሞክራቲክ ሪፐብሊክ ኮንጎ ፕሬዚዳንት ፌሊክስ ሺሴኬዲ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸው ÷በሁለትዮሽ ጉዳዮች ላይ መምከራቸውን ጠ/ ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)…

ከአማራ ክልል የተለያዩ ዞኖች የተውጣጡ የህብረተሰብ ክፍሎች የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአማራ ክልል የተለያዩ ዞኖች የተውጣጡ አመራሮች ፣ የሃይማኖት አባቶች ፣ የሃገር ሽማግሌዎች፣ ወጣቶች እንዲሁም ሴቶች ዛሬ ረፋድ የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎብኝተዋል፡፡ ጎብኚዎቹ በዚህ ወቅት ÷ የሚወራው እና መሬት ላይ ያለው ሃቅ እጅግ…