በኢንዱስትሪ ፓርኮች የቻይና ባለሃብቶችን ተሳትፎ የሚያሳድጉ ተቋማዊ ሪፎርሞች መደረጋቸው ተጠቆመ
አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢንዱስትሪ ፓርኮች የቻይና ባለሃብቶችን ተሳትፎ ለማሳደግ እየተሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ ኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈፃሚ ፍስሃ ይታገሱ (ዶ/ር) ገለፁ።
በአዲስ አበባ እየተካሄደ ባለው አመታዊው የኢትዮ-ቻይና ቢዝነስ ፎረም ላይ…