ኢትዮጵያ የአፍሪካ ዋንጫን ለማስተናገድ ያላትን ፍላጎት ለማስፈጸም የሚያግዝ ፍኖተ ካርታ ተዘጋጅቷል
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 7፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የአፍሪካ ዋንጫን የማስተናገድ እቅድ ማስፈጸሚያ ፍኖተ ካርታ መዘጋጀቱን የባህልና ስፖርት ሚኒስትር ቀጄላ መርዳሳ ገለጹ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) በተገኙበት የበጀት ዓመቱ የመጨረሻ የ100 ቀናት አፈጻጸም…