በሶማሌ ክልል በሰብል ልማት የተጀመረው ንቅናቄ ከተረጂነት ወደ ልማት የሚል የአስተሳስብ ለውጥ አምጥቷል- አቶ ሙስጠፌ መሐመድ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል በሰብል ልማት የተጀመረው ንቅናቄ ከምርታማነቱ ባሻገር ከተረጂነት ወደ ልማት የሚል ማህበረሰብ አቀፍ የእሳቤ ለውጥ ማምጣቱን ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሐመድ ገለጹ።በዘንድሮው ዓመት ብቻ በክልሉ በ8 ቢሊየን ብር የተለያዩ የመስኖ ፕሮጀክቶች…