በመስኖ መሬት ሽፋን የተገኘውን ስኬት በመስኖ መሠረተ ልማት ማስፋፊያ ለመድገም ታቅዶ እየተሰራ ነው-አቶ ሽመልስ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በክልሉ በመስኖ መሬት ሽፋን የተገኘውን ስኬት በመስኖ መሠረተ ልማት ማስፋፊያ ለመድገም ታቅዶ እየተሰራ መሆኑን የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ ገለፁ፡፡
ርእሰ መስተዳድሩ እስካሁን በተደረገ ጥናት በክልሉ ከዝናብ…