Fana: At a Speed of Life!

የወላጆች የቁጣ ቃላት ልውውጥ በልጆች ላይ የሚያሳድረው ጫና

አዲስ አበባ፣ የካቲት 04፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የልጆችን የቀጣይ ህይዎት መልክ ከማስያዝ አንጻር የወላጆች ሚና ከፍተኛ ነው፡፡ የስነ ልቦና ባለሙያ ዘላለም ይትባረክ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር የወላጆች የቁጣ ቃላት ልውውጥ በልጆች ላይ የሚያሳድረው ጫና በሚል ሃሳብ ቆይታ አድርገዋል፡፡…

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ (ዶ/ር) በጅግጅጋ ከተማ የተለያዩ የልማት ሥራዎችን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) እና ቀዳማዊት እመቤት ዝናሽ ታያቸው መንግሥት ለክልሎች ልማትና ለመሰረተ ልማት ግንባታ ያለውን ቁርጠኝነት የሚያሳይ ይፋዊ ጉብኝት በጅግጅጋ ከተማ አከናውነዋል። በጉብኝታቸውም ኅብረተሰቡን የበለጠ…

የአፍሪካ ህብረት የአስፈጻሚዎች ም/ቤት ስብሰባ ረቡዕ እና ሃሙስ ይካሄዳል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 04፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 44ኛው የአፍሪካ ህብረት የአስፈፃሚዎች ምክር ቤት ስብሰባ በመጪው ረቡዕ እና ሃሙስ በአዲስ አበባ ይካሄዳል።   በአፍሪካ ህብረት የአስፈጻሚዎች ምክር ቤት ስብሰባ ላይም የተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት የውጭ ጉዳይ ሚኒስትሮች…

በሶማሌ ክልል በግርብርና እና በመሰረት ልማት ዘርፍ ውጤታማ ሥራ እየተከናወነ ነው – ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ የካቲት 04፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሶማሌ ክልል በግርብርና እና በመሰረት ልማት ዘርፍ ውጤታማ ሥራ እየተከናወነ መሆኑን ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለጹ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ በሶማሌ ክልል ሸበሌ ዞን ቤርዓኖ ወረዳ እየተሠሩ ያሉ የመስኖ ግብርና እና መሰረት ልማት…

ፕሬዚዳንት ማክሮን በዩክሬን የሚያደርጉትን ጉብኝት መሰረዛቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 04፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፈረንሳይ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን በደህንነት ጉዳዮች ምክንያት በዩክሬን የሚያደርጉትን ጉብኝት መሰረዛቸው ተሰምቷል፡፡   የፕሬዚዳንት ማክሮን የዩክሬን ጉብኝት በፈረንጆቹ ከፊታችን የካቲት 13 እስከ 14 ቀን ታቅዶ እንደነበር…

ኢራቅ በአሜሪካ የሚመራው ጥምር ተልዕኮ እንዲያበቃ የሚደረገው ውይይት መቀጠሉን ገለጸች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ የሚመራው ዓለም አቀፍ ጥምረት በኢራቅ ያለውን ተልዕኮ ለማስቆም አዲስ ዙር ውይይት መቀጠሉን የኢራቅ መንግስት አስታውቋል።   የኢራቅ ወታደራዊ ቃል አቀባይ ያህያ ራሶል÷ወታደራዊ ሁኔታን፣ በአሸባሪ ቡድኑ የሚደርሰውን ስጋት…

በህገ-ወጥ መንገድ ሲዘዋወር የነበረ የጦር መሳሪያና ገንዘብ ከነተጠርጣሪዎቹ ተያዘ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 04፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአዳማ፣ ወለንጭቲ፣ መተሃራ እስከ ቦርደዴ ድረስ የተዘረጋ የህገወጥ መሳሪያ አዘዋዋሪዎች ቡድን በህገ-ወጥ መንገድ ሊያሻግሩት የነበረ የጦር መሳሪያና ገንዘብ ተያዘ፡፡ ህገ-ወጥ የጦር መሳሪያና ገንዘብ ከነተጠርጣሪዎቹ የተያዘው የሪፐብሊኩ ጥበቃ…

የማህበረሰብ ስርዓተ ምግብን ለማሻሻል የ70 ሚሊየን ዶላር ፕሮጀክት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 04፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ያለውን የማህበረሰብ ስርዓተ ምግብ ለማሻሻል የ70 ሚሊየን ዶላር ፕሮጀክት በጤና ሚኒስቴር እና በአሜሪካ ተራድኦ ድርጅት (ዩኤስኤይድ) መካከል ስምምነት ተፈረመ። የፕሮጀክት ስምምነቱ በኢትዮጵያ የሴቶች፣ የህፃናት እና የታዳጊ ሴቶችን…

ክልሉን የሰላምና የልማት ተምሳሌት ማድረግ ይጠበቅብናል – አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ክልሉን የሰላም፣ የልማትና የብልፅግና ተምሳሌት የማድረግ ታሪካዊ ኃላፊነታችንን መወጣት ይጠበቅብናል ሲሉ የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ተናገሩ፡፡ በወላይታ ሶዶ ከተማ እየተካሄደ የሚገኘዉ የደቡብ የክልሉ…

በ250 ሚሊየን ብር የተገነባው የግንባታ ግብዓቶች ማምረቻ ፋብሪካ ተመረቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በድሬዳዋ ከተማ በ250 ሚሊየን ብር ወጪ የተገነባው የግንባታ ግብዓቶች ማምረቻ ፋብሪካ ተመርቋል። ፋብሪካው በሰዓት ከ220 ቶን በላይ የግንባታ ግብዓቶችን የማምረት አቅም እንዳለው ተገልጿል፡፡ የድሬዳዋ አሥተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሃር በምረቃው…