Fana: At a Speed of Life!

ም/ጠ/ሚ ተመስገን ከተረጂነት እንውጣ የሚል አብዮት መቀስቀስ አለብን አሉ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ከተረጂነት እንውጣ የሚል አብዮት መቀስቀስ አለብን ሲሉ አስገነዘቡ፡፡ ተፈጥሯዊም ይሁን ሰው ሰራሽ አደጋ አይቀሬ ነው ያሉት አቶ ተመስገን፤ ለዚህ ደግሞ አደጋን በራስ አቅም የማስተዳደር እና የመሸከም…

ፍርድ ቤቱ በአቶ ታዬ ደንደአ ላይ የቀረቡ ምስክሮችን ቃል ሰማ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ፍርድ ቤቱ በቀድሞ የሰላም ሚኒስትር ዴዔታ ታዬ ደንደአ ላይ ዐቃቤ ሕግ ያቀረባቸውን የሁለት ምስክሮች ቃል ሰማ። የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ ሕገ መንግሥትና ሕገ መንግሥት ሥርዓት ላይ የሚፈጸሙ ወንጀል ጉዳዮችን የሚመለከተው…

ከ6 ሚሊየን 50 ሺህ ዶላር የምዝበራ ሙከራ ጋር ተያይዞ የተከሰሱት እነ ቀሲስ በላይ ማረሚያ ቤት እንዲወርዱ ታዘዘ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከአፍሪካ ሕብረት ሒሳብ 6 ሚሊየን 50 ሺህ ዶላር የምዝበራ ሙከራ ጋር ተያይዞ የተከሰሱት እነ ቀሲስ በላይ መኮንን ማረሚያ ቤት እንዲወርዱ ታዘዙ። ተከሳሾቹ ማረሚያ ቤት ሆነው ጉዳያቸውን እንዲከታተሉ ትዕዛዙን የሰጠው የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት…

ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ለህዳሴ ግድብ የሚያደርጉት ድጋፍ እንዲቀጥል ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ለታላቁ የኢትዮጵያ ህዳሴ ግድብ የሚያደርጉትን ድጋፍ አጠናክረው እንዲቀጥሉ በአሜሪካ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ጥሪ አቀረበ፡፡ በሀገር ውስጥና በውጭ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ባደረጉት ርብርብ…

የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ርክበ ካህናት የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ-ጉባኤ ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ርክበ ካህናት የቅዱስ ሲኖዶስ ምልዓተ-ጉባኤ ተጠናቀቀ። የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ የምልዓተ - ጉባኤውን መጠናቀቅ በማስመልከት መግለጫ…

በመድረኮች የተሰጡ ግብዓቶችን በዕቅድ አካተን እየሠራን ነው- አቶ እንዳሻው ጣሰው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በክልሉ በተካሄዱ ሕዝባዊ ውይይቶች የተሰጡ ግብዓቶችን የዕቅድ አካል አድርገን እየሠራን ነው ሲሉ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር እንዳሻው ጣሰው ገለጹ፡፡ አቶ እንዳሻው ከሀዲያ ዞን የሀገር ሽማግሌዎች ጋር በሠላምና ልማት ዙሪያ…

በሱዳን ያለውን ግጭት ለማስቆም የሱዳን ህዝብ የሠላም ጥረቶች መሪና ባለቤት መሆን አለበት – አምባሳደር ምስጋኑ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሱዳን ያለውን ግጭት ለማስቆም የሱዳን ህዝብ የሠላም ጥረቶች መሪና ባለቤት መሆን አለበት ሲሉ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ አስገነዘቡ። አምባሳደር ምስጋኑ በኢትዮጵያ የሱዳን ሪፐብሊክ እጩ አምባሳደር ኤልዘይን ኢብራሂም…

በጦር መሳሪያ ዝውውርና ቁጥጥር ላይ የሚወያይ የባለድርሻ አካላት መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ በጦር መሳሪያ ዝውውርና ቁጥጥር ላይ ከሚመለከታቸው ባለድርሻ አካላት ጋር ውይይት እያካሄደ ይገኛል፡፡ በመድረኩ፥ የኢትዮጵያ ፌደራል ፖሊስ ከመከላከያ ሠራዊት ኮሚሽነር ጀኔራሎችና ከፍተኛ መኮንኖች፣ ከክልል የፖሊስ…

ኢንስቲትዩቱ የቲቢ ህክምናን ከ24 ወራት ወደ 9 ወራት ዝቅ የሚያደርግ የምርምር ውጤት ማግኘቱን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአርማወር ሀንሰን የምርምር ኢንስቲትዩት 24 ወራት ይወስድ የነበረውን መድሃኒት የተላመደ የቲቢ ህክምናን ወደ ዘጠኝ ወራት ዝቅ የሚያደርግ የምርምር ውጤት ማግኘቱን አስታውቋል፡፡ ኢንስቲትዩቱ 54ኛ ዓመት የምስረታ በዓሉን ምክንያት በማድረግ…

በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል በ169 ሚሊየን ብር የተገነባ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል ተመርቆ ለአገልግሎት ክፍት ሆነ

አዲስ አበባ፣ ግንቦት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን በ169 ሚሊየን ብር የተገነባውን የቡልድግሉ የመጀመሪያ ደረጃ ሆስፒታል መርቀው ከፈቱ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በዚሁ ጊዜ እንደገለፁት÷ የክልሉ መንግስት በጤና ዘርፍ የሚሰጡ አገልግሎቶችን…