Fana: At a Speed of Life!

የቁልቢ ቅዱስ ገብርኤል ክብረ በዓል በድምቀት ተከብሮ መጠናቀቁ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን እምነት ተከታዮች ዘንድ በታላቅ ድምቀት የተከበረው የቁልቢ ቅዱስ ገብርኤል በዓለ-ንግስ ያለፀጥታ ችግር ተከብሮ መጠናቀቁን የምስራቅ ኢትዮጵያ አጎራባች ክልሎች የጋራ ፀጥታ ግብረ-ኃይል ገለጸ። በዓሉ…

የመልካ ቁንጡሬ ባልጪት የአርኪዮሎጂና ፓሊዮንቶሎጂ ሥፍራ በዩኔስኮ ተመዘገበ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመልካ ቁንጡሬ ባልጪት የአርኪዮሎጂ እና ፓሊዮንቶሎጂ ሥፍራ በዓለም ቅርስነት በተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) ተመዝግቧል፡፡ በሕንድ ኒው ዴልሂ እየተካሄደ በሚገኘው 46ኛው የዩኔስኮ የዓለም ቅርስ ማዕከል…

አመራሩ በተገኙ ስኬቶች ሳይዘናጋ ለተሻለ ውጤት ሊረባረብ ይገባል – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል በየደረጃው ያለው አመራር በተገኙ ስኬቶች ሳይዘናጋ ለተሻለ ውጤትና ለውጥ መረባረብ እንዳለበት የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ሽመልስ አብዲሳ አሳሰቡ። የኦሮሚያ ክልል ላለፉት ቀናት ሲያካሄድ የቆየውን የክልሉን መንግስት የ2016 በጀት…

የሞጆ ደረቅ ወደብን የአረንጓዴ አሻራ ልማት ማዕከል በማድረግ የሎጂስቲክስ ስራዎችን ለማሳለጥ እየተሰራ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሞጆ ደረቅ ወደብን የአረንጓዴ አሻራ ልማት ማዕከል በማድረግ የሎጂስቲክስ ስራዎችን ለማሳለጥ እየተሰራ መሆኑን የኢትዮጵያ ማሪታይም ባለስልጣን አስታውቋል። የማሪታይም ባለስልጣን አመራሮችና ሠራተኞች፣ የሞጆ ደረቅ ወደብ ማስፋፊያ ፕሮጀክት ሰራተኞች…

የጋምቤላ ክልል ለ2017 በጀት ዓመት ከ6 ቢሊየን ብር በላይ በጀት አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት ለ2017 በጀት ዓመት 6 ቢሊየን 48 ሚሊዮን 494 ሺህ 966 ብር በጀት አጽድቋል፡፡ የክልሉ ፋይናንስ ቢሮ ሃላፊ አቶ ኡቦንግ ኡቶው ለምክር ቤቱ ባቀረቡት የ2017 በጀት ዝርዝርና ክፍፍል የክልሉ በጀት ዋነኛ ምንጮች…

ሀገራዊ ምክክሩ ሁሉንም አካታችና አሳታፊ ባደረገ መልኩ እንዲከናወን ጥረት እየተደረገ ነው – ፕ/ር መስፍን አርአያ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራዊ ምክክሩ ሁሉንም የማህበረሰብ ክፍል እኩል አካታችና አሳታፊ ባደረገ መልኩ እንዲከናወን ጥረት እየተደረገ መሆኑን የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን ዋና ኮሚሽነር ፕሮፌሰር መስፍን አርአያ ተናገሩ። ኮሚሽኑ ከኢትዮጵያ አካል ጉዳተኞች ማህበራት…

ኢትዮጵያ በፓሪስ ኦሊምፒክ በቦክስ ስፖርት አትሳተፍም

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ2024ቱ የፓሪስ ኦሊምፒክ ኢትዮጵያ በቦክስ ስፖርት እንደማትሳተፍ የኦሊምፒክ አዘጋጆች ቦክስ ዩኒት አስታወቀ፡፡ በፓሪስ ኦሊምፒክ የማጣሪያ ውድድር ላይ ያሸነፈው ናይጄሪያዊው ቦክሰኛ ኦሞሎ ዶላፓ ባጋጠመው የጉልበት ጉዳት ምክንያት ለፓሪሱ ኦሊሚፒክ…

የብሪክስ የንግድ ሚኒስትሮች ምክር ቤት ውይይት እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የብሪክስ የንግድ ሚኒስትሮች ምክር ቤት "በአዲሱ የዓለም አቀፍ የኢኮኖሚ ስርዓት ውስጥ የብሪክስ ሚና" በሚል መሪ ሀሳብ ውይይት እያካሄደ ይገኛል።   በሩሲያ ሞስኮ እየተካሄደ በሚገኝው የንግድ ሚኒስትሮች ጉባኤ የንግድና ቀጣናዊ…

አቶ ጥላሁን ከበደ በገዜ ጎፋ ወረዳ በተከሰተው አደጋ ሕይወታቸውን ያጡ ቤተሰቦችን አጽናኑ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ እና ሌሎች ከፍተኛ የስራ ሃላፊዎች በክልሉ ጎፋ ዞን ገዜ ጎፋ ወረዳ ኬንቾ ሻቻ ጎዝዲ ቀበሌ በመሬት መንሸራተት አደጋ ጉዳት የደረሰባቸውን ቤተሰቦች በስፍራው ተገኝተው አጽናኑ። ርዕሰ መስተዳድሩ…

በበጎ ፈቃድ አገልግሎት ለ2 ሚሊየን ዜጎች ነፃ የጤና አገልግሎት ይሰጣል- ሚኒስቴሩ

አዲስ አበባ፣ ሐምሌ 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በመላ ሀገሪቱ ለሁለት ወራት በሚሰጠው የክረምት ሕክምና በጎ ፈቃድ አገልግሎት ለ2 ሚሊየን ዜጎች ነፃ የጤና አገልግሎት እንደሚሰጥ የጤና ሚኒስቴር አስታውቋል፡፡ በበጎ ፈቃድ የሚከናወነው ሀገር አቀፍ ነፃ የክረምት የጤና ምርመራ፣ የምክርና የሕክምና…