የኢትዮጵያ አየር መንገድ የኤሮ-ስፔስ ቴክኖሎጂዎች ማምረቻ ለማበልጸግ እየሠራሁ ነው አለ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 8፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ የኤሮ-ስፔስ ቴክኖሎጂዎች ማምረቻ ኢንዱስትሪ በሀገር ውስጥ ለማበልጸግ እየሠራ መሆኑን ገለጸ፡፡
የአየር መንገዱ ዋና ሥራ አሥፈጻሚ መስፍን ጣሰው ÷ የተለያዩ የአውሮፕላን አካል መለዋወጫዎችን በሀገር ውስጥ በሥፋት ለማምረት…