ስፓርት በፕሪሚየር ሊጉ ቅዱስ ጊዮርጊስና መቻል አቻ ተለያዩ Shambel Mihret Jan 4, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በ9ኛ ሳምንት የኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ መርሐ ግብር ዛሬ የተለያዩ ጨዋታዎች ተካሂደዋል፡፡ 12 ሰዓት ላይ ቅዱስ ጊዮርጊስና መቻል በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ ዩኒቨርሲቲ ስታዲየም ያካሄዱት ጨዋታ 1 ለ 1 በሆነ አቻ ውጤት ተጠናቅቋል፡፡ የቅዱስ…
የሀገር ውስጥ ዜና አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ቴክኖሎጂን መሠረት ያደረገ የኮሙኒኬሽን ስልጠና ተሰጠ Shambel Mihret Jan 4, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአማራ ክልል የኮሙኒኬሽን ባለሞያዎች አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ቴክኖሎጂን መሠረት ያደረገ የኮሙኒኬሽን ስልጠና መሰጠቱን አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ኢንስቲትዩት ገለጸ፡፡ ኢንስቲትዩቱ ከኢትዮጵያ መገናኛ ብዙኃን ባለሥልጣን ጋር በመተባበር ነው…
የሀገር ውስጥ ዜና የዱብቲ ሆስፒታል እድሳትና የመሰረተ ልማት ግንባታ ሥራ ተጀመረ Meseret Awoke Jan 4, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዱብቲ ሆስፒታል እድሳት እና ተያያዥ የመሰረተ ልማት ግንባታ ሥራዎችን የጤና ሚኒስትር ዶ/ር ሊያ ታደሰ በይፋ አስጀምረዋል፡፡ የዱብቲ ሆስፒታል ካለፉት 50 ዓመታት በላይ ማህበረሰቡን እያገለገለ የሚገኝ ተቋም መሆኑ ይታወቃል፡፡ የጤና…
የሀገር ውስጥ ዜና የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በነበረበት እንደሚቀጥል ተገለጸ Meseret Awoke Jan 4, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በታኅሣስ ወር ሲሸጥ በነበረበት ዋጋ የሚቀጥል መሆኑን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታውቋል። በዚህም መሰረት ከታኅሣስ 26/2016 ዓ.ም ጀምሮ የሁሉም የነዳጅ ምርቶች የችርቻሮ መሸጫ ዋጋ በስራ ላይ…
የሀገር ውስጥ ዜና የቀዳማዊት እመቤት ጽ/ቤት ለዓይነ ስውራን የሚያደርገውን ድጋፍ እንደሚያጠናክር ገለጸ Meseret Awoke Jan 4, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቀዳማዊት እመቤት ጽህፈት ቤት ለዓይነ ስውራን የሚያደርገውን ድጋፍ አጠናክሮ እንደሚቀጥል አስታውቋል፡፡ ጽህፈት ቤቱ በማህበራዊ ትስስር ገጹ ÷ በየዓመቱ ታኅሣስ 26 ቀን የሚከበረው የዓለም የብሬል ቀን ለዓይነ ስውራን ተደራሽነትን እንደሚያስታውስ…
የሀገር ውስጥ ዜና የሕዳሴ ግድብ አጠቃላይ ግንባታ 94 ነጥብ 6 በመቶ መድረሱ ተገለጸ Melaku Gedif Jan 4, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ሕዳሴ ግድብ በኢትዮጵያውያን የተባበረ ብርቱ ጥረትና ፅናት ወደ ማጠናቀቂያ ምዕራፍ መሸጋገሩን የግድቡ ማስተባበሪያ ብሔራዊ ምክር ቤት ሥራ አስፈጻሚ ኮሚቴ ገለጸ። ኢትዮጵያ ለቀጣናዊ ትስስር እና ለጋራ ልማት የምታደርገውን ጥረት…
የሀገር ውስጥ ዜና የአብሮነት ሣምንት የማጠቃለያ መርሐ-ግብር እየተካሄደ ነው Alemayehu Geremew Jan 4, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከታኅሣስ 20 እስከ 25 በተለያዩ ሁነቶች ሲከበር የነበረው “የአብሮነት ሣምንት” የማጠቃለያ መርሐ-ግብር በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው፡፡ ለቀናት ሲካሄድ የቆየው መርሐ-ግብር በዛሬው ዕለት ሚኒስትሮች፣ አምባሳደሮች፣ የሃይማኖት አባቶች፣ የሀገር…
የሀገር ውስጥ ዜና የሰላም ጥሪውን የተቀበሉ የተሃድሶ ሠልጣኞች የማጠቃለያ መርሐ ግብር እየተካሄደ ነው Melaku Gedif Jan 4, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተሃድሶ ሥልጠና ሲወስዱ የነበሩ 852 ግለሰቦች የተሳተፉበት የማጠቃለያ መርሐ ግብር በጎንደር ከተማ እየተካሔደ ነው። በመድረኩ የጎንደር ቀጣና ኮማንድ ፖስት ሰብሳቢ ጀኔራል ዋኘው አለሜ፣ የማዕከላዊ ጎንደር ዞን አሥተዳዳሪ ወርቁ ኃይለማሪያም እና…
ስፓርት ሽመልስ በቀለ ራሱን ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ማግለሉን አስታወቀ Mikias Ayele Jan 4, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመስመር አጥቂው ሽመልስ በቀለ ከ15 ዓመታት በላይ የብሔራዊ ቡድን ግልጋሎት በኋላ ራሱን ከኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን ማግለሉን ይፋ አድርጓል። የመስመር አጥቂው የእግር ኳስ ጅምሩን ሀዋሳ ከተማ ያደረገ ሲሆን÷ በኋላም በቅዱስ ጊዮርጊስ ቆይታ አድርጎ…
የሀገር ውስጥ ዜና በደቡብ አፍሪካ 2ኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያን ሀገራዊ ጥሪ ይፋ ማድረጊያ መርሐ ግብር ተካሄደ Meseret Awoke Jan 4, 2024 0 አዲስ አበባ፣ ታኅሣስ 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በፕሪቶሪያ የኢትዮጵያ ኤምባሲው በደቡብ አፍሪካ እና በደቡባዊ አፍሪካ ሀገራት ለሚገኙ የሁለተኛ ትውልድ ኢትዮጵያውያን ጥሪ ይፋ ማድረጊያ መርሐ ግብር ተካሂዷል። በደቡብ አፍሪካ የኢትዮጵያ አምባሳደር ሙክታር ከድር (ዶ/ር)፣ ዳያስፖራዎች፣ በደቡብ…