የሀገር ውስጥ የፋርማሲዩቲካል ኢንዱስትሪ የገበያ ድርሻን ወደ 47 በመቶ ለማሳደግ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ
አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጤናው ዘርፍ የመካከለኛ ዘመን የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ የሀገር ውስጥ ፋርማሲዩቲካል ኢንዱስትሪ የገበያ ድርሻን ወደ 47 በመቶ ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን ጤና ሚኒስቴር ገለጸ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) የሀገር ውስጥ…