Fana: At a Speed of Life!

የሀገር ውስጥ የፋርማሲዩቲካል ኢንዱስትሪ የገበያ ድርሻን ወደ 47 በመቶ ለማሳደግ እየተሰራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጤናው ዘርፍ የመካከለኛ ዘመን የልማትና ኢንቨስትመንት ዕቅድ የሀገር ውስጥ ፋርማሲዩቲካል ኢንዱስትሪ የገበያ ድርሻን ወደ 47 በመቶ ለማሳደግ በትኩረት እየተሰራ መሆኑን ጤና ሚኒስቴር ገለጸ። ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) የሀገር ውስጥ…

በጎንደር ከተማ ከ12 ሰዓት በኋላ ባለ ሦስት እግር ተሽከርካሪ ማሽከርከር ተከለከለ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎንደር ከተማ ከዛሬ ጀምሮ የሦስት እግር ተሽከርካሪ ከ12 ሰዓት በኋላ ላልተወሰነ ጊዜ መንቀሳቀስ እንደማይችል የከተማ አስተዳደሩ ፖሊስ መምሪያ አስታውቋል፡፡ የመምሪያው ኃላፊ ረዳት ኮሚሽነር አየልኝ ታክሎ በሰጡት መግለጫ እንዳሉት ÷ከቅርብ ጊዜ…

አራቱ የክልል ርእሰ መስተዳድሮች በጋራ ጉዳዮች ላይ ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኢትዮጵያ ፣ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ፣ ሲዳማ እና የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ርእሰ መስተዳድሮች በጋራ ጉዳዮች ላይ ተወያይተዋል። በውይይታቸው÷ቀጣይ ሥራዎች እና የጎንዮሽ ግንኙነትን ማጠናከር በሚቻልበት ሁኔታ ላይ መክረዋል፡፡…

አቶ ኦርዲን በድሪ በክልሉ የማሽላ ኢንሼቲቭ አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ በክልሉ ሶፊ ወረዳ የማሽላ ኢንሼቲቭ አስጀምረዋል። በማስጀመሪያ መርሃግብሩ ከክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ በተጨማሪ የክልሉ ምክትል ርእስ መስተዳድር ወይዘሮ ሮዛ ኡመርን ጨምሮ…

ማሰልጠኛ ማዕከሉ ያሰለጠናቸውን የተዋጊ መሃንዲስ ባለሙያዎች አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ዕዝ ማሰልጠኛ ማዕከል ያሰለጠናቸውን የተዋጊ መሃንዲስ ባለሙያዎች አስመርቋል፡፡ በምረቃ መርሃ ግብሩ የደቡብ ዕዝ ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ሰለሞን ኢተፋ÷መከላከያ ሠራዊቱ በሀገሪቱ የተለያዩ አካባቢዎች የጥፋት እሳት በመለኮስ ሠላምን…

ባለሶስት እግር ተሸከርካሪዎች መገጣጠሚያ ፋብሪካ ስራ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ተክለ ትኩዕ አስመጪና ላኪ ከህንዱ ፒያጆ ኩባንያ ጋር በመተባበር የከፈተው የባለሦስት እግር ተሽከርካሪዎች መገጣጠሚያ ፋብሪካ ይፋዊ ስራ ማስጀመሪያ መርሃ ግብር በአዲስ አበባ ተካሂዷል፡፡ በመርሃ ግብሩ የተክለ ትኩዕ አስመጪና ላኪ ባለቤት ተክለ ትኩዕ…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) መድኃኒቶችን በራስ ዐቅም ማምረት ለነገ የሚተው አለመሆኑን አስገነዘቡ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ120 ሚሊየን በላይ ሕዝብ ላላት ኢትዮጵያ መድኃኒቶችን በራስ ዐቅም ማምረት ለነገ የሚተው ጉዳይ አይደለም ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) አስገነዘቡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ የሀገር ውስጥ የሕክምና ግብዓት ምርትና ኢኖቬሽን ዐውደ-ርዕይን…

በትግራይ ክልል ከ35 ሺህ ሔክታር በላይ የሚሸፍን የተከላ ቦታ ካርታ ተዘጋጀ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) እስከ አሁን ከ35 ሺህ ሔክታር በላይ የሚሸፍን የተከላ ቦታ ካርታ መዘጋጀቱን የትግራይ ክልል ጊዜያዊ አሥተዳደር እርሻና ተፈጥሮ ሃብት ቢሮ አስታወቀ፡፡ በዘንድሮው የክረምት ወቅት ለሚተከሉ ችግኞች እንክብካቤና ጥበቃ ለማድረግ ካርታ እየተዘጋጀ…

ተረጂነትን ለማስቀረት አመራሩ በቁርጠኝነት መሥራት ይጠበቅበታል ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የተፈጥሮ ሀብቷን በማልማት ተረጂነትን ለማስቀረት የጀመረችውን ግብ ለማሳካት አመራሩ በቁርጠኝነት ሊሠራ እንደሚገባ ተመላከተ፡፡ የፌዴራል መንግሥት ከፍተኛ አመራሮች "ከተረጂነት ወደ ምርታማነት ለተሟላ ሀገራዊ ክብር፣ ነጻነት እና ሉዓላዊነት"…

ወጣቶች ለዘላቂ ሰላም እያደረጉት ያለውን አስተዋጽኦ እንዲያጠናክሩ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሰኔ 15፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ወጣቶች ለዘላቂ ሠላምና አብሮነት እያደረጉት ያለውን አስተዋጽኦ አጠናክረው እንዲቀጥሉ ጥሪ ቀረበ። "የሰላም ባህልና አመለካከትን የመገንባት እና የመምራት ክኅሎት" በሚል መሪ ሐሳብ ከክፍለ ከተሞች ለተውጡ ወጣች በሰላም ላይ የታኮረ…