ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ ሁሉም የድርሻውን እንዲወጣ የሲዳማ ክልል ሰላምና ፀጥታ ቢሮ አሳሰበ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በክልልም ሆነ በሀገር ደረጃ ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ ሁሉም የድርሻውን እንዲወጣ የሲዳማ ክልል ሰላምና ፀጥታ ቢሮ አሳስቧል፡፡
በሰላም ሚኒስቴር አስተባባሪነት በሲዳማና ደቡብ ኢትዮጵያ ክልሎች ድንበር አካባቢ የህዝብ ለህዝብ ምክክር መድረክ በሀዋሳ…