Fana: At a Speed of Life!

ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ ሁሉም የድርሻውን እንዲወጣ የሲዳማ ክልል ሰላምና ፀጥታ ቢሮ አሳሰበ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በክልልም ሆነ በሀገር ደረጃ ዘላቂ ሰላምን ለማረጋገጥ ሁሉም የድርሻውን እንዲወጣ የሲዳማ ክልል ሰላምና ፀጥታ ቢሮ አሳስቧል፡፡ በሰላም ሚኒስቴር አስተባባሪነት በሲዳማና ደቡብ ኢትዮጵያ ክልሎች ድንበር አካባቢ የህዝብ ለህዝብ ምክክር መድረክ በሀዋሳ…

የተቋም እድገት የሚለካው የመንግስትን ፖሊሲ ተግባራዊ በማድረግ ነው – ሌ/ጄ ይልማ መርዳሳ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተቋም እድገት የሚለካው ህግና ስርዓትን ተከትሎ የመንግስትን ፖሊሲ ተግባራዊ ማድረግ ሲችል እንደሆነ የኢፌዲሪ አየር ሀይል ዋና አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ይልማ መርዳሳ ተናገሩ፡፡ የአየር ኃይል ፋይናንስ ስራ አመራር በፋይናንስ ግዢ በንብረት አስተዳደር…

ለዘላቂ ሰላም የድርሻቸውን እንደሚወጡ የተሃድሶ ሰልጣኞች ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተሃድሶ ስልጠና ያገኘነውን ዕውቀት ተጠቅመን ለአካባቢያችን ዘላቂ ሰላም የድርሻችንን እንወጣለን ሲሉ በኮምቦልቻ ጮሬሳ ጊዜያዊ ማቆያ የተሃድሶ ስልጠና ያጠናቀቁ ግለሰቦች ገለጹ። በምስራቅ አማራ ኮማንድ ፖስት የኮምቦልቻ ጮሪሳ ጊዜያዊ ማቆያ የተሃድሶ…

የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ የቀድሞ ፕሬዚዳንትን ጨምሮ 7 ተከሳሾች ያቀረቡት የክስ መቃወሚያ ውድቅ ተደረገ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቡሌ ሆራ ዩኒቨርሲቲ የቀድሞ ፕሬዚዳንትር ጫላ ዋታ (ዶ/ር) ጨምሮ 7 ተከሳሾች በተከሰሱበት ከባድ የሙስና ወንጀል ላይ ያቀረቡት የክስ መቃወሚያ በፌዴራል ከፍተኛ ፍ/ቤት ልደታ ምድብ 4ኛ የሙስና ጉዳዮች ወንጀል ችሎት ውድቅ ተደረገ። ተከሳሾቹ…

የሰው ሰራሽ አስተውሎት ሀገርን ወደ ከፍታ ያሻግራል – በለጠ ሞላ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰው ሰራሽ አስተውሎት በትኩረት ከተሰራበት ሀገርን ወደ ከፍታ ያሻግራል ሲሉ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር በለጠ ሞላ (ዶ/ር) ተናገሩ፡፡ ሚኒስትሩን ጨምሮ የኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስቴር ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ…

ኢትዮጵያ በዓለም አቀፉ የሳይበር አቅም ግንባታ ጉባዔ ላይ  እየተሳተፈች ነው

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢኖቬሽንና ቴክኖሎጂ ሚኒስትር ዴኤታ ይሽሩን ዓለማየሁ (ዶ/ር) የተመራ ልዑክ በጋና አክራ እየተካሄደ በሚገኘው ዓለም አቀፍ የሳይበር አቅም ግንባታ ጉባዔ ላይ እየተሳተፈ ነው፡፡ ይሽሩን ዓለማየሁ (ዶ/ር) በጉባዔው ባደረጉት ንግግር ÷ዓለም…

አቶ አብነት ገ/መስቀል በተከሰሱበት የሙስና ወንጀል በማረሚያ ቤት ሆነው እንዲከታተሉ ታዘዘ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የሙስና ወንጀል ችሎት አቶ አብነት ገ/መስቀል የተከሰሱበትን የሙስና ወንጀል በማረሚያ ቤት ሆነው እንዲከታተሉ አዘዘ። ችሎቱ በአቶ አብነት ጠበቆች በኩል የክስ ዝርዝሩ እንዲሻሻል የቀረቡትን የመጀመሪያ…

ሼህ መሀመድ ቢን ዛይድ የኢትዮጵያን የአረንጓዴ አሻራ መካነ ርዕይ ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) የተባበሩት አረብ ኢሜሬቶች ፕሬዚዳንት ሼህ መሀመድ ቢን ዛይድ አል ናህያን የኢትዮጵያን የአረንጓዴ አሻራ መካነ ርዕይ (ፓቪሊዮን) አስጎብኝተዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ(ዶ/ር) በማህበራዊ ትስስር…

ምክር ቤቱ የአንድ ዳኛ ስንብት አስመልክቶ የቀረበውን የውሳኔ ሃሳብ መርምሮ ለሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴ መራ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ከዳኞች አስተዳዳር ጉባዔ ለምክር ቤቱ የቀረበውን የአንድ የፌዴራል የመጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ዳኛ ስንብት አስመልክቶ የቀረበውን የውሳኔ ሃሳብ መርምሮ ለሚመለከተው ቋሚ ኮሚቴ መራ። 6ኛው የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት…

የብሔር፣ ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በክልል ደረጃ ተከበረ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)18ኛውን የብሔር፣ብሔረሰቦችና ህዝቦች ቀን በክልል ደረጃ ተከበረ፡፡ "ብዝሃነት እና እኩልነት ለሃገራዊ አንድነት" በሚል መሪ ቃል 18ኛው የብሔር ብሔረሰቦች ቀን በደቡብ ምእራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ቴፒ ከተማ ተከብሯል።…