ቦይንግ 15 ነዳጅ ጫኝ አውሮፕላኖችን ለማቅረብ የ2 ነጥብ 3 ቢሊየን ዶላር ውል አሸነፈ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ቦይንግ ኩባንያ 15 ዘመናዊ የአውሮፕላን ነዳጅ ጫኝ አውሮፕላኖችን ለአሜሪካ ዓየር ኃይል ለማቅረብ የ2 ነጥብ 3 ቢሊየን ዶላር ውል አሸነፈ፡፡
ኬሲ-46 ኤ ፔጋሰስ የተባሉት እነዚህ ዘመናዊ አውሮፕላኖች የዓየር ኃይሉ ጀቶች በረራ ላይ እያሉ ነዳጅ…