Fana: At a Speed of Life!

ቦይንግ 15 ነዳጅ ጫኝ አውሮፕላኖችን ለማቅረብ የ2 ነጥብ 3 ቢሊየን ዶላር ውል አሸነፈ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ቦይንግ ኩባንያ 15 ዘመናዊ የአውሮፕላን ነዳጅ ጫኝ አውሮፕላኖችን ለአሜሪካ ዓየር ኃይል ለማቅረብ የ2 ነጥብ 3 ቢሊየን ዶላር ውል አሸነፈ፡፡ ኬሲ-46 ኤ ፔጋሰስ የተባሉት እነዚህ ዘመናዊ አውሮፕላኖች የዓየር ኃይሉ ጀቶች በረራ ላይ እያሉ ነዳጅ…

በሲዳማ ክልል ሊመዘበር የነበረ ከ110 ሚሊየን ብር በላይ ማዳን ተቻለ

አዲስ አበባ ፣ ሕዳር 19 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማ ክልል ሊመዘበር የነበረ ከ110 ሚሊየን ብር በላይ የክልሉ የሥነ-ምግባርና ፀረ ሙስና ኮሚሽን ከተቋቋመው የፀረ ሙስና ኮሚቴ ጋር በመተባበር ማዳን መቻላቸው ተገለጸ፡፡ በ2015 በጀት ዓመት ሊመዘበር የነበረን ከ51ሚሊየን ብር በላይ…

የልማት ድርጅቶች በሩብ አመቱ ከ249 ቢሊየን ብር ብላይ ገቢ ማግኘታቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ሆልዲንግ የሚያስተዳድራቸው የመንግሥት የልማት ድርጅቶች በበጀት አመቱ የመጀመሪያ ሩብ ዓመት ከ249 ቢሊየን ብር ብላይ ገቢ ማግኘታቸው ተገለጸ። ድርጅቶቹ በዓለም አቀፍ የትርፋማ ቢዝነስ ሞዴል እንዲመሩ የለውጥ ሥራዎች…

የኮሚሽኑ የቀድሞ ሠራተኞች ከ40 ሚሊየን ብር በላይ የሙስና ክስ ጋር ተያይዞ ያቀረቡት የክስ መቃወሚያ ውድቅ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ እሳት እና አደጋ ስጋት ሥራ አመራር ኮሚሽን የቀድሞ ሠራተኞች ከ40 ሚሊየን ብር በላይ  የአልባሳት ግዢ ጋር ተያይዞ በቀረበባቸው የሙስና ወንጀል ክስ ያቀረቡት የክስ መቃወሚያ ውድቅ ተደረገ። ተከሳሾቹ ያቀረቡትን የክስ መቃወሚያ ውድቅ…

አንዲት ላም በአንድ ጊዜ 3 ጥጃዎችን ወለደች

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጎፋ ዞን ዛላ ወረዳ ባዮ ዚማ ቀበሌ አንዲት ላም ለሁለተኛ ጊዜ ሦስት ጥጃዎችን በአንድ ጊዜ መውለዷ ተሰምቷል፡፡ የላሟ ባለቤቶችም ለሁለተኛ ጊዜ በአንድ ጊዜ ሦስት ጥጃዎችን በመውለዷ ደስታ ተሰምቶናል ማለታቸውን ከዞኑ ኮሙኒኬሽን መምሪያ ያገኘነው…

ሴቶች በግጭት አፈታት ላይ ያላቸውን ተሳትፎ ከፍ ለማድረግ እየሰራ እንደሚገኝ ሰላም ሚኒስቴር ገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሰላም ሚኒስቴር ሴቶች በሰላም ግንባታና በግጭት አፈታት ላይ ያላቸውን ተሳትፎ ከፍ የሚያደርጉ ሥራዎች እየሰራ እንደሚገኝ አቶ ብናልፍ አንዷለም ገለጹ፡፡ ሚኒስቴሩ ከአፍሪካ ሕብረት ጋር በመተባበር “ፌምዋይስ ኢትዮጵያ” የማስጀመሪያ መርሐ ግብር…

ወደ ፈረንሳይ ከተሞች ተጨማሪ በረራ ለማድረግ የሚያስችል ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን በፈረንሳይ የተለያዩ ከተሞች ተጨማሪ በረራዎችን ለማድረግ የሚያስችለውን ስምምነት ከፈረንሳይ ኤሮኖቲካል ባለስልጣናት ጋር ተፈራርሟል፡፡ ስምምነቱን የፈረሙት የኢትዮጵያ ሲቪል አቪዬሽን ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር…

ከሚሽኑ ከዳያስፖራዎች ጋር የሚያደርገው የበይነ መረብ ስብሰባ በፈረንጆቹ ታሕሳስ 9 ይጀመራል

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በውጭ ሀገራት ከሚትኖሩ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር የሚያደርገው የበይነ መረብ ስብሰባ በፈረንጆቹ የፊታችን ታሕሳስ 9 ቀን እንደሚጀመር አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ ሰኔ 20 ቀን 2015 ዓ.ም በውጭ ሀገራት ከሚኖሩ…

155 የአሸባሪው ሸኔ አባላት ወደ ሰላማዊ ሕይወት መመለሳቸው ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሪፐብሊኩ ጥበቃ ኃይል ከምሥራቅ ሸዋ ዞን ፈንታሌ ወረዳ ከኢቱ ጎሳ ማኅበረሰብ ጋር በፀጥታ ጉዳይ ላይ ባደረገው ውይይት 155 የአሸባሪው ሸኔ ቡድን አባላት ወደ ሰላማዊ ሕይወት መመለሳቸው ተገልጿል፡፡ በኅብረተሰቡ ውስጥ መሽገው በህቡዕ በመንቀሳቀስ…

የሐይማኖት ተቋማት አስተምህሮ ለሀገራዊ ምክክሩ ውጤታማነት ጉልህ ሚና እንዳላቸው ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ የሐይማኖት ተቋማት ጉባዔ"የሐይማኖት ተቋማት አስተምህሮ ለሀገራዊ ምክክር ያለው ፋይዳና የሚዲያ አጠቃቀም" በሚል መሪ ሐሳብ የምክክር መድረክ አካሄደ፡፡ በምክክር  መድረኩ የኢትዮጵያ  የሃይማኖት  ተቋማት ጉባኤ ምክትል ጠቅላይ ፀሐፊ ሐጅ…