በአማራ ክልል ከ5 ነጥብ 1 ሚሊየን ሄክታር በላይ መሬት በሰብል ለማልማት የእርሻ ሥራ እየተከናወነ ነው
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 25፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በ2016/2017 የምርት ዘመን ከ5 ነጥብ 1ሚሊየን ሄክታር በላይ መሬት በተለያዩ ሰብል ለማልማት የተጠናከረ የእርሻ ሥራ እየተከናወነ መሆኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ።
"ያለግብርና የለም ልዕልና" በሚል መሪ ሃሳብ…