በስልጠና የተገኙ ልምዶችን በተግባር ማረጋገጥ ከአመራሩ የሚጠበቅ ቀዳሚ ጉዳይ ነው – አቶ አደም ፋራህ
አዲስ አበባ፣ ሕዳር 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በስልጠናዎች የተገኙ ልምዶችን በተግባር ማረጋገጥ ከአመራሩ የሚጠበቅ ቀዳሚ ጉዳይ ነው ሲሉ የብልጽግና ፓርቲ ምክትል ፕሬዚዳንት አቶ አደም ፋራህ ገለጹ፡፡
አቶ አደም ፋራህ÷ በመቱ ከተማ ለመንግስት አመራሮች እየተሰጠ የሚገኘውን የስልጠና ሒደት እና…