የጋምቤላ ክልል በማኅበራዊ ሚዲያ ሐሰተኛ መረጃ የሚያራግቡ አካላት ከድርጊታቸው እንዲቆጠቡ አሳሰበ
አዲስ አበባ፣ ግንቦት 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልል የሰላም ሁኔታ እንዳይረጋጋ የሚያደርጉ አመራሮች እና በማኅበራዊ ሚዲያ አማራጮች ተገቢ ያልሆኑ መረጃዎችን የሚያራግቡ አካላት ከድርጊታቸው ሊቆጠቡ እንደሚገባ የክልሉ መንግሥት አሳሰበ፡፡
የጋምቤላ ሕዝቦች ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት…