የገጠሙንን ፈተናዎች ማለፍ የሚቻለው ሁላችንም ተቀራራቢ አፈፃፀም ላይ ስንገኝ ነው – አቶ አብዱልከሪም መንግስቱ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የገጠሙንን ውስብስብ ፈተናዎች ማለፍና የተጀመሩ የልማት ሥራዎች ከግብ ማድረስ የሚቻለው ሁላችንም ተቀራራቢ አስተሳሰብና አፈፃፀም ላይ ስንገኝ ነው ሲሉ የአማራ ክልል ጤና ቢሮ ሃላፊ አብዱልከሪም መንግስቱ ገለጹ፡፡
የደሴ ከተማ አስተዳደር መንግስት…