Fana: At a Speed of Life!

ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ከግሪክ አቻቸው ጋር መከሩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ፕሬዚዳንት ሣኅለወርቅ ዘውዴ ከግሪክ ፕሬዚዳንት ካትሪና ሳኬላሮፖሉ መኖሪያ ቤት ተገኝተው ውይይት አድርገዋል፡፡ በውይይታቸውም፥ በኢትዮጵያና ግሪክ መካከል ያለውን ታሪካዊ የወዳጅነት እና የትብብር ትስስር በድጋሚ አረጋግጠዋል።…

ሕብረተሰቡ የደም ልገሳ ባህሉን እንዲያሳድግ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕብረተሰቡ የደም ልገሳ ባህሉን በማሳደግ ደም ለሚያስፈልጋቸው ወገኖች እንዲደርስ የኢትዮጵያ ደም እና ኅብረ ህዋስ ባንክ አገልግሎት ጥሪ አቀረበ፡፡ የበጎ ፈቃደኞች ደም ለጋሾች ቁጥር መቀነሱን ተከትሎ በቂ ደም እየተሰበሰበ አለመሆኑን የአገልግሎቱ…

የኪንታሮት ህመም ደረጃዎች፣ ምልክቶችና መከላከያ መንገዶች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኪንታሮት ህመም በፊንጢጣ ላይ የሚገኙ ደም መላሽ የደም ስሮች ሲያብጡ የሚፈጠር ነው፡፡ ህመሙ በሁሉም የእድሜ ክልል ውስጥ የሚከሰት ቢሆንም ከ45 እስከ 65 ዓመት ባሉት ሰዎች ላይ በብዛት ይከሰታል፡፡ በዋናነት በሁለት…

ኢትዮጵያ ለአፍሪካ የነጻ ንግድ ቀጠና ስምምንት የ6 ሺህ እቃዎችን የታሪፍ ዝርዝር አጸደቀች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)ኢትዮጵያ ለአፍሪካ የነጻ ንግድ ቀጠና ስምምንት የ6 ሺህ እቃዎችን የታሪፍ ዝርዝር ማጽደቋን የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ። ለስምምንቱ ተግባራዊነትም ኢትዮጵያ አስፈላጊውን ቅድመ ዝግጅት ማድረጓን እና የስምምነቱን ማስተግበሪያ ስትራቴጂ…

በመላ አፍሪካ ጨዋታዎች ኢትዮጵያ 3ኛ ወርቋን አገኘች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)በ13ኛው የመላ አፍሪካ ጨዋታዎች በሴቶች 800 ሜትር ውድድር ኢትዮጵያ 3ኛ ወርቋን በፅጌ ዱጉማ አማካኝነት አግኝታለች፡፡ ፅጌ ውድድሩን በ1 ደቂቃ ከ57 ሰከንድ ከ74 ማይክሮ ሰከንድ በሆነ ሰዓት ነው የጨረሰችው፡፡ ፅጌ ባለፈው ወር በተደረገው…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ለእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ም/ቤት አመራሮችና ከተለያዩ ክልሎች ለተወጣጡ አባቶች የኢፍጣር ዝግጅት አደረጉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ዛሬ ማምሻውን ለእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት አመራሮች እና ከተለያዩ ክልሎች ለተወጣጡ አባቶች የኢፍጣር ዝግጅት አድርገዋል። ዛሬ ከሰዓት በኋላ ከኢትዮጵያ የእስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት…

በአዲስ አበባ እና አዋሳኝ አካባቢዎች በትጥቅ የታገዘ ሁከት እና ብጥብጥ ለመፈፀም በህቡዕ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ 50 ተጠርጠሪዎች በቁጥጥር ሥር ዋሉ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)በአዲስ አበባ እና አዋሳኝ አካባቢዎች በትጥቅ የታገዘ ሁከት እና ብጥብጥ ለመፈፀም በህቡዕ ሲንቀሳቀሱ የነበሩ 50 ተጠርጠሪዎች በቁጥጥር ሥር መዋላቸውን የጸጥታና ደኅንነት የጋራ ግብረ- ኃይል አስታወቀ፡፡ ይህንን የተመለከተው የጋራ ግብረ- ኃይል…

ሰዎችን በማገት፣ በማሰቃየትና ገንዘብ በመቀበል ግብዓት ሲያቀርቡ ተይዘዋል በተባሉ የሽብር ቡድኑ አባላት ላይ ክስ ተመሰረተ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)ሰዎችን በማገት፣ በማሰቃየትና ገንዘብ በመቀበል ግብዓት ሲያቀርቡ ተይዘዋል የተባሉ የሸኔ ሽብር ቡድን አባላት በቁጥጥር ስር ውለው ክስ ተመሰረተባቸው። ክሱ የተመሰረተው በፌዴራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ ህገ መንግስታዊና በህገ መንግስት…

ወርቅን ወደ ብሔራዊ ባንክ ለማስገባትየሚያስችል ጥብቅ ቁጥጥር ሊደረግ እንደሚገባ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የወርቅ ሃብትን በህጋዊ መንገድ ወደ ብሔራዊ ባንክ ለማስገባት የሚያስችል ጥብቅ ቁጥጥር ሊደረግ እንደሚገባ የጋምቤላ ክልል ወርቅ አምራቾች ገለጹ፡፡ በንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስትር ገብረ መስቀል ጫላ የተመራ የፌዴራል ከፍተኛ አመራሮች የክትትልና…