Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያ እና ሴራሊዮን በአቻ ውጤት ተለያዩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በዓለም ዋንጫ ማጣሪያ ጨዋታ ኢትዮጵያ እና ሴራሊዮን 0 ለ 0 በሆነ አቻ ውጤት ተለያዩ፡፡ የኢትዮጵያ ብሔራዊ ቡድን የዓለም ዋንጫ ማጣሪያ የምድብ የመጀመሪያ ጨዋታውን ዛሬ ከሴራሊዮን አቻው ጋር አከናውኗል፡፡ የሁለቱ ሀገራት ጨዋታ በሞሮኮ ኤል…

በአራቱም የጎጃም ዞኖች የሰላም ሁኔታ ከፍተኛ መሻሻሎች እያሳየ መሆኑ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በአራቱም የጎጃም ዞኖች እና ወረዳዎች ያለው የሰላም ሁኔታ ከፍተኛ መሻሻሎች እያሳየ መሆኑን ኮማንድ ፖስቱ አረጋገጠ። በአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ የተቋቋመው ኮማንድ ፖስት የዕቅድ አፈጻጸሙን በደብረማርቆስ ከተማ በገመገመበት ዕለት…

የቴክኒክና ሙያ ስልጠና መግቢያ ነጥብ ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 6፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር በ2016 ዓ.ም የቴክኒክና ሙያ ስልጠና ተቋማት ገብተው በተለያዩ የሙያ መስኮች ስልጠና የሚወስዱ ተማሪዎች የመግቢያ ነጥብ ይፋ አድርጓል፡፡ የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል÷ ዜጎች ወደ ቴክኒክና ሙያ ማሰልጠኛ ተቋማት…

ብሔራዊ የምክክር ሂደቱ ሊባክን የማይገባው ዕድል መሆኑ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ባለፉትሥድስት አሥርት ዓመታት ሞክራው ያልተሳካላት ብሔራዊ ምክክር ሊባክን የማይገባው ወርቃማ ዕድል መሆኑ ተመላክቷል፡፡ በአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የጥናት እና ምርምር ተቋም ምሁር ደሣለኝ አምሳሉ (ተ/ፕ) ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር…

ኬንያ በዓመት 20 ሺህ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪ ለማስገባት ማቀዷ ተነገረ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኬንያ በነዳጅ ላይ ያላትን ጥገኝነት ለመቀነስ በየዓመቱ 20 ሺህ የኤሌክትሪክ ተሽከርካሪዎችን ከውጭ ለማስገባት ማቀዷ ተገለጸ፡፡ ኬንያ ዕቅዱን ያወጣችው በሀገሪቷ እያደገ የመጣውን የተሽከርካሪ ግዢ ፍላጎት ለማሟላትና የነዳጅ ፍጆታዋን በዘላቂነት…

ኮሚሽኑ ባለፉት አራት ወራት 64 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር ሰበሰበ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጉምሩክ ኮሚሽን ባለፉት አራት ወራት 64 ነጥብ 7 ቢሊየን ብር በመሰብሰብ የዕቅዱን 95 በመቶ ማሳካቱን አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ በአራት ወራት የተከናወኑ ሥራዎችን የእቅድ አፈጻጸም ግምገማ መድረክ በአዳማ ከተማ አካሂዷል፡፡ በገቢ አሰባሰብ፣…

ዘመናዊ የነዳጅ አሥተዳደር ሥርዓት ሥራ ላይ ሊውል ነው – ሚኒስቴሩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ነዳጅ ለትክክለኛ ዓላማ እንዲውል የሚያደርግ ዘመናዊ የነዳጅ አሥተዳደር ሥርዓት ሥራ ላይ ሊውል መሆኑን የንግድና ቀጣናዊ ትሥሥር ሚኒስትር ገብረመስቀል ጫላ ገለጹ፡፡ የንግድና ቀጣናዊ ትሥሥር ሚኒስቴር ከተጠሪ ተቋማት፣ ከክልሎች፣ ከከተሞች እና…

የፊፋ ዋና ፀሐፊ ለሥራ ጉብኝት ድሬዳዋ ገቡ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓለም አቀፍ እግር ኳስ ማኅበር (ፊፋ) ዋና ፀሐፊ ፋጡማ ሳሞራይ ለሥራ ጉብኝት ማምሻውን ድሬዳዋ ገብተዋል፡፡ ዋና ፀሐፊዋ ማምሻውን ድሬዳዋ ዓለምአቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የድሬዳዋ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሃር እና የአስተዳደሩ ካቢኔ…

ኢትዮጵያ በሴቶች ላይ የሚሰሩ ሁለት ዓለም አቀፍ የሙያ ማህበራትን ተቀላቀለች

አዲስ አበባ፣ ህዳር 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ‘ውመን ኢን ኒውክሌር ግሎባል እና ውመን ኢን ኒውክሌር አፍሪካ’ የተሰኙ ሁለት ዓለም አቀፍ የሙያ ማህበራትን ተቀላቀለች፡፡ በአስዋን ግብፅ እየተካሄደ በሚገኘው ‘ዊን ግሎባል ኮንፈረንስ’ ኢትዮጵያ የተቋማቱ አባል እንድትሆን ባቀረበችዉ ጥይቄ…

አማራጭ ወደቦችን ለመጠቀም የተጀመረው ሥራ ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የከተማ መሠረተ ልማትና ትራንስፖርት ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ኢትዮጵያ አማራጭ ወደቦችን ለመጠቀም እያደረገች ያለው ጥረት ተጠናክሮ መቀጠል እንዳለበት አስገነዘበ፡፡ በቋሚ ኮሚቴው ሰብሳቢ ሸዊት ሻንካ የተመራ ቡድን የሞጆ ሎጅስቲክስ ማዕከል ግንባታ…