Fana: At a Speed of Life!

አቶ ደመቀ መኮንን በአውሮፓ ህብረት ከአፍሪካ ዋና ስራ አስፈጻሚ ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ ፣ ህዳር 5 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን በአውሮፓ ህብረት ከአፍሪካ ዋና ስራ አስፈጻሚ አምባሳደር ሪታ ላራንጂንሃ ጋር ተወያይተዋል። በውይይታቸውም በኢትዮጵያ እና በአውሮፓ ህብረት መካከል ያለውን ግንኙነት ማጠናከር…

በምክክር ሊፈታ የሚችል የሕዝቦች ጥያቄ የፀረ-ሰላም ኃይሎች መጠቀሚያ ሊሆን አይገባም ተባለ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በውይይትና በምክክር ሊፈታ የሚችል የሕዝቦች ጥያቄ የፅንፈኛ እና የፀረ-ሰላም ኃይሎች መጠቀሚያ ሊሆን እንደማይገባ የማዕከላዊ ሸዋ ኮማንድ ፖስት ሰብሳቢና የኮማንዶና አየር ወለድ ዕዝ አዛዥ ሌተናል ጄኔራል ሹማ አብደታ ገለጹ፡፡ የማዕከላዊ ሸዋ ኮማንድ…

መንግስት ዩ ኤስ ኤ አይ ዲ የሰብዓዊ እርዳታ አቅርቦቱን ለመቀጠል መወሰኑን በደስታ ይቀበለዋል -አቶ ደመቀ መኮንን

አዲስ አበባ፣ ህዳር 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) መንግስት የአሜሪካ ተራድዖ ድርጅት (ዩ ኤስ ኤ አይ ዲ) በኢትዮጵያ የሚያደርገውን የሰብዓዊ እርዳታ አቅርቦት ለመቀጠል ያሳለፈውን ውሳኔ በደስታ እንደሚቀበለው ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮነን ተናገሩ፡፡ አቶ…

ሠራዊቱ በጥቃቅን ችግሮች እንዳይጠመድ የፖለቲካ አመራሩ የፖለቲካ ችግሮችን መፍታት አለበት – ዲማ ነጎ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር መከላከያ ሠራዊት በጥቃቅን ችግሮች እንዳይጠመድ የፖለቲካ አመራሩ የፖለቲካ ችግሮችን መፍታት እንዳለበት በሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የውጭ ግንኙነትና ሰላም ጉዳዮች ቋሚ ኮሚቴ ሰብሳቢ ዲማ ነጎ (ዶ/ር) አስገነዘቡ። ቋሚ ኮሚቴው…

የታሪክ ምሁራን የዓድዋ ዜሮ ኪሎ ሜትር ሙዝየምን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ የታሪክ ምሁራን እና የኢትዮጵያ ቅርስ ጥበቃ ባለስልጣን አመራሮችና ባለሙያዎች የዓድዋ ዜሮ ኪሎ ሜትር ሙዝየም ግንባታን ጎብኝተዋል፡፡ ከጉብኝታቸው ጎን ለጎንም ምሁራኑ የመላው አፍሪካውያን ኩራት የሆነው የዓድዋ ሙዝየም ግንባታ…

15 ኪሎ ግራም የሚመዝን ግዙፍ ስኳር ድንች መመረቱ ተገለፀ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል አሶሳ ዞን ኩርሙክ ወረዳ 15 ኪሎ ግራም የሚመዝን ግዙፍ ስኳር ድንች መመረቱ ተገለፀ፡፡ ስኳር ድንቹ በወረዳው ሁሸር ጉማ ቀበሌ  ከአንድ አርሶ  አደር ማሳ ላይ የተመረተ መሆኑ ተመላክቷል፡፡ ስኳር ድንቹ በክልሉ…

እነ አብዲ መሐመድ ኡመር (አብዲ ኢሌ) የመከላከያ ማስረጃ ማሰማት ጀመሩ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ክልል የቀድሞው ርዕሰ መስተዳድር አብዲ መሐመድ ኡመር (አብዲ ኢሌ)ን ጨምሮ 10 ተከሳሾች በዛሬው ዕለት የመከላከያ ማስረጃ ማሰማት ጀምረዋል፡፡ የሰው መከላከያ ማስረጃ ማሰማት የጀመሩት በፌደራል ከፍተኛ ፍርድ ቤት ልደታ ምድብ 1ኛ የፀረ-…

ኢትዮጵያ እና የዓለም ባንክ የንጽህና አጠባበቅ አጀንዳን ለማፋጠን ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንግስት እና የዓለም ባንክ የውሃ፣ የአካባቢ እና የግል ንፅህና አጠባበቅ የ(ዋሽ) አጀንዳን ለማፋጠን በትብብር ለመስራት መስማማታቸው ተገለጸ፡፡   የገንዘብ ሚኒስቴር ከዓለም ባንክ ጋር በመተባበር በምስራቅና ደቡብ…

የኢትዮጵያ አየር መንገድ 11 ኤ350-900 አውሮፕላኖችን ለማዘዝ ከኤር ባስ ጋር ሥምምነት ተፈራረመ

አዲስ አበባ፣ ሕዳር 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ 11 ኤ350-900 አውሮፕላኖችን ለማዘዝ የሚያስችል የመግባቢያ ሥምምነት ከአውሮፕላን አምራቹ ኤርባስ ጋር ተፈራረመ፡፡ ሥምምነቱ ተጨማሪ ስድስት አውሮፕላኖችን የመግዛት አማራጭን በውስጡ ያካተተ እንደሆነ ከአየር መንገዱ…

ክልሉ ከ5 ሺህ ቶን በላይ የቅመማ ቅመም ምርት ለማዕከላዊ ገበያ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ህዳር 5፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ባለፉት ሶስት ወራት ከ5 ሺህ ቶን በላይ የቅመማ ቅመም ምርት ለማዕከላዊ ገበያ ማቅረቡን የክልሉ ቡና ሻይና ቅመማ ቅመም ባለስልጣን አስታወቀ፡፡ የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር አስራት መኩሪያ÷ ከ1 ሺህ 300 ቶን…