ኢትዮጵያ የኢንተርኔት አገልግሎትን በገጠር አካባቢዎች ለማስፋፋት መስራት አለባት – የዓለም ኢኮኖሚ ፎረም
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የኢንተርኔት አገልግሎትን በገጠር አካባቢዎች ለማስፋፋት መስራት አለባት ሲል የዓለም ኢኮኖሚ ፎረም ገለጸ፡፡
የዓለም ኢኮኖሚ ፎረም የኢትዮጵያ ዲጂታል ትራንስፎርሜሽን ያሉበትን ተግዳሮቶች እና እድሎችን የተመለከተ ዝርዝር መረጃ አውጥቷል፡፡…