የምሥራቅ አማራ አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ኮማንድ ፖስት በወቅታዊ ጉዳዮች ላይ እየመከረ ነው
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 10፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የምሥራቅ አማራ አስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ኮማንድ ፖስት በወቅታዊ ጉዳዮችና ቀጣይ አቅጣጫዎች ላይ ውይይት እያደረገ ነው።
መድረኩ የአካባቢውን ሰላም ዘላቂ በማድረግ ረገድ እየተከናወኑ ያሉ ሥራዎችን በዝርዝር እንደሚገመግም ተመላክቷል፡፡
ከግምገማው…