Fana: At a Speed of Life!

የአፍሪካ ህብረት በኒው ዮርክ ማራቶን አፍሪካን ላስጠሩ አትሌቶች ምስጋና አቀረበ

አዲስ አበባ ፣ ጥቅምት 26 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተባበሩት መንግስታት ድርጅት የአፍሪካ ህብረት ልዩ መልዕክተኛ ጽ/ቤት በኒው ዮርክ ማራቶን የአፍሪካን አህጉር ላስጠሩ ኢትዮጵያውያን እና ኬንያውያን አትሌቶች ምስጋና አቅርቧል፡፡ ጽሕፈት ቤቱ በማህበራዊ ትስስር ገጹ ባሰፈረው ጽሑፍ ÷በኒው…

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ነጻ የሕግ ድጋፍ አገልግሎት ስትራቴጂ ወደ ስራ መግባቱ ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ “ብሔራዊ ነጻ የሕግ ድጋፍ አገልግሎት ስትራቴጂ” ፀድቆ ወደ ሥራ መግባቱን የፍትህ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የፍትህ ሚኒስትር ዴኤታ አለምአንተ አግደው÷ ስትራተጂው የሕግ ድጋፍ ለማግኘት የገንዘብ አቅም የሌላቸዉ ዜጎች የመዳኘት መብት…

ተመድ በጋዛ እና በዩክሬን የተኩስ አቁም ማስፈን ያልቻለ ‘ፋይዳ የሌለው ድርጅት’ ሆኗል- ጄፍሪ ሮበርትሰን

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት በጋዛ እና በዩክሬን የተኩስ አቁም ማስፈን ያልቻለ ‘ፋይዳ የሌለው ድርጅት’ ሆኗል ሲሉ የሰብዓዊ መብት ተሟጋቹ ጄፍሪ ሮበርትሰን ተናግረዋል። ከአልጀዚራ ጋር ቆይታ ያደረጉት የሰብአዊ መብት ተሟጋቹ “ፑቲን…

ቻይና በሣይንስና ቴክኖሎጂ መስክ ፈጠራን አስመልክቶ ከተለያዩ ሀገራት ጋር ለመስራት ፍቃደኛ ናት – ፕሬዚዳንት ሺ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይና በሣይንስና ቴክኖሎጂ መስክ ፈጠራን አስመልክቶ ከተለያዩ ሀገራት ጋር ለመስራት ፍቃደኛ መሆኗን የሀገሪቱ ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ገለጹ፡፡ ፕሬዝዳንቱ በደቡብ ምዕራብ ቻይና ቾንግቺንግ ማዘጋጃ ቤት በተከፈተው የመጀመሪያው በሣይንስና ቴክኖሎጂ…

ኮሜዲያን ያሬድ ዘላለም (ልጅ ያሬድ) በቀረበበት ተደራራቢ ክሶች ላይ የክስ መቃወሚያ አቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኮሜዲያን ያሬድ ዘላለም ባልቻ በቅፅል ስሙ (ልጅ ያሬድ) በተከሰሰባቸው ተደራራቢ ክሶች ላይ የክስ መቃወሚያ አቀረበ፡፡ ኮሜዲያን ያሬድ ዘላለም (ልጅ ያሬድ) በዛሬው ቀጠሮ ከማረሚያ ቤት ቀርቧል። የፍትህ ሚኒስቴር የተደራጁና…

አሜሪካ በጋዛ ተኩስ አቁም እንዲደረስ የማትፈቅድ ከሆነ ዋጋ ትከፍላለች – ኢራን

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ በጋዛ ተኩስ አቁም እንዲደረስ የማትፈቅድ ከሆነ ዋጋ ትከፍላለች ስትል ኢራን አስጠነቀቀች፡፡ ቴህራን ዋሺንግተን በመካከለኛው ምስራቅ ያለው ግጭት እንዲባባስ እያደረገች ነው ስትል ከሳለች። የኢራኑ መካለከያ ሚኒስትር ሞሃመድ ሬዛ…

የአውሮፓ ኅብረት ከአፍሪካ ጋር ያለውን ግንኙነት ማሻሻል አለበት – የቼክ ጠቅላይ ሚኒስትር

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ኅብረት ከአፍሪካ ጋር ያለውን ግንኙነት ማሻሻል እንዳለበት የቼክ ሪፐብሊክ ጠቅላይ ሚኒስትር ፒተር ፊያላ አስገነዘቡ፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትር ፊያላ የአውሮፓ ሀገራት ከአፍሪካ ጋር ላላቸው ትብብር እምብዛም ቦታ አልሰጡትም ሲሉ ገልጸዋል።…

በሙስና ወንጀል የተከሰሱ የብሄራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት 3 ሰራተኞች ላይ የቅጣት ውሳኔ ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሲሚንቶ ግዢ ጋር ተያይዞ በሙስና ወንጀል የተከሰሱት የብሄራዊ መረጃ እና ደህንነት አገልግሎት የኮንስትራክሽንና ሎጂስቲክስ ም/ዳይሬክተር አቶ ተስፋዬ ደሜን ጨምሮ 3 ግለሰቦች ላይ የቅጣት ውሳኔ ተሰጠ። ፍርድ ቤቱ በሰጠው የቅጣት…

አምባሳደር ዳባ ደበሌ ከጄ አይ ቢ ኤች ከፍተኛ የስራ ኃላፊዎች ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጃፓን የኢትዮጵያ ባለሙሉስልጣን አምባሳደርና ልዩ መልዕክተኛ አምባሳደር ዳባ ደበሌ ከጃፓን የኢንዱስትሪና የቤት ግንባታ ዓለም አቀፍ ማህበር (JIBH) ዓለም አቀፍ ግንኙነት ኃላፊ ኩኒሂሮ ሃሺሞቶ ጋር ተወያይተዋል፡፡ የውይይቱ ዓላማ በኢትዮጵያ…

በሹዙ ማራቶን ኢትዮጵያውያን አትሌቶች አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያውያን አትሌቶች በቻይና ሹዙ በተካሄደ የማራቶን ውድድር በሁለቱም ጾታዎች ድል ቀንቷቸዋል፡፡ በወንዶች ምድብ አትሌት መልካ ደርቤ ርቀቱን 2 ሰዓት 14 ደቂቃ ከ23 ሰከንድ በሆነ ሰዓት በማጠናቀቅ ቀዳሚ መሆን ችሏል፡፡ በተመሳሳይ…