Fana: At a Speed of Life!

ከ264 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ264 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዙን የጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ኮሚሽኑ ከየካቲት 15 እስከ 21 ቀን 2016 ዓ.ም ባደረገው ክትትል ነው 195 ነጥብ 9 ሚሊየን ብር የገቢና 68 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር…

የኢትዮጵያ ፖሊስ ወንጀልን በመከላከል ከ39 ሀገራት 3ኛ ሆነ – ጥናት

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፖሊስ ወንጀልን በመከላከል ድርጊት ከ39 የአፍሪካ ሀገራት የፖሊስ ተቋማት ጋር ሲነፃፀር ሦስትኛ ደረጃ ላይ መቀመጡን ጥናት አመላከተ፡፡ መቀመጫውን ጋና አክራ ያደረገው አፍሮ ባሮሜትር የተባለ ተቋም በፖሊስ አገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ…

ከንቲባ አዳነች የሴቶችን ሁለንተናዊ ተሳታፊነት ማረጋገጥ ተጨማሪ ሥራ ይፈልጋል አሉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሴቶችን ሁለንተናዊ ተጠቃሚነትና እኩል ተሳታፊነት ማረጋገጥ ብዙ ክፍተት ስላለበት ተጨማሪ ጥረትና ሥራ እንደሚፈልግ የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ አስገነዘቡ፡፡ “ሴቶችን እናብቃ፣ ልማትና ሰላምን እናረጋግጥ!” በሚል መሪ…

ሴቶች የስልጣን ጠረጴዛ ላይ ካልደረሱ ሙሉ ፍትሕና ዴሞክራሲ አለ አይባልም- ፕሬዚዳንት ሣኅለ ወርቅ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በመሰረታዊነት ሴቶች የስልጣን ጠረጴዛ ላይ ካልደረሱ ሙሉ ፍትሕ፣ ሙሉ ሰላም እና ሙሉ ዴሞክራሲ አለ ለማለት ያስቸግራል ሲሉ ፕሬዚዳንት ሣኅለ ወርቅ ዘውዴ ተናገሩ፡፡ ፕሬዚዳንት ሣኅለ ወርቅ በዓለም ለ113ኛ እና በኢትዮጵያ ለ48ኛ ጊዜ የተከበረውን…

የኢትዮጵያ ፖሊስ ወንጀልን በመከላከል ከ39 ሀገራት 3ኛ ሆነ – ጥናት

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ፖሊስ ወንጀልን በመከላከል ድርጊት ከ39 የአፍሪካ ሀገራት የፖሊስ ተቋማት ጋር ሲነፃፀር ሦስትኛ ደረጃ ላይ መቀመጡን ጥናት አመላከተ፡፡ መቀመጫውን ጋና አክራ ያደረገው አፍሮ ባሮሜትር የተባለ ተቋም በፖሊስ አገልግሎት አሰጣጥ ዙሪያ…

በነገው ፋና ላምሮት ስምንት ተወዳዳሪዎች ጠንካራ ፉክክር ይጠብቃቸዋል

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 4ኛው ፋና ላምሮት የአሸናፊዎች አሸናፊ ውድድር ነገ ሁለቱን ምድብ በአንድ በማገናኘት የስምንት ተወዳዳሪዎች ጠንካራ ፉክክር ያስተናግዳል፡፡ ላለፉት 8 ሳምንታት በሁለት ምድብ ተከፍለው ሲወዳደሩ የነበሩት ተወዳዳሪዎች ነገ ሲገናኙ÷ ሄኖክ ብርሃኑ፣…

የማክሮ ኢኮኖሚና የመሰረተ ልማት አፈጻጸም ግምገማ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2016 በጀት ዓመት የስድስት ወራት የማክሮ ኢኮኖሚና የመሰረተ ልማት አፈጻጸም ግምገማ እየተካሄደ ነው። በግምገማ መድረኩ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ፣ የጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት ኃላፊና የካቢኔ ጉዳዮች ሚኒስትር አለምጸሀይ…

ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን በዓድዋ ድል መታሰቢያ እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ዓለም አቀፍ የሴቶች ቀን በዓድዋ ድል መታሰቢያ በድምቀት እየተከበረ ነው፡፡ ቀኑ “ሴቶችን እናብቃ፣ ልማትና ሰላምን እናረጋግጥ” በሚል መሪ ሃሳብ ነው በተለያዩ ዝግጅቶች እየተከበረ የሚገኘው፡፡ በመርሐ ግብሩ ፕሬዚዳንት ሳህለወርቅ ዘውዴ፣…

የሜሲን ስም በመጥራት ከሃማስ እገታ የተረፉት የ90 ዓመት አዛውንት

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የ90 ዓመቷ አዛውንት የሊዮኔል ሜሲን ስም በመጥራት ከሃማስ እገታ መትረፋቸው መሰማቱ አነጋጋሪ ሆኗል። ሃማስ በእስራኤል ላይ ጥቃት በፈፀመበት በፈረንጆቹ ጥቅምት 7 ቀን 2023 ዕለት ነገሩ የተፈጸመው። በዕድሜ የገፉት የ90 ዓመቷ አዛውንት…

ኢትዮጵያ የአፍሪካውያን መዳረሻ ናት – ሜ/ጄኔራል ጂኦፍር ቾንጎ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 29፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ የአፍሪካውያን ወንድም ሕዝቦች መዳረሻ ናት ሲሉ የዛምቢያ ምክትል ኢታማዦር ሹም ሜጄር ጄኔራል ጂኦፍር ቾንጎ ተናገሩ፡፡ በምክትል ኢታማዦር ሹሙ የተመራ ከፍተኛ የዛምቢያ ወታደራዊ አመራሮች ልዑክ የኢትዮጵያ መከላከያ…