የወርቅ ግብይት ሥርዓትን የሚያዛቡ አካላትን ተጠያቂ ለማድረግ እንሠራለን- ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር)
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባልተገባ መንገድ የወርቅ ግብይት ሥርዓትን የሚያዛቡ አካላትን በሕግ ተጠያቂ ለማድረግ እንደሚሠሩ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) ገለጹ፡፡
በምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ የተመራ ልዑክ በምዕራብ ኦሞ…