አቶ ኡሞድ ኡጁሉ የወርቅ ሀብትን በአግባቡ ጥቅም ላይ ለማዋል ባለድርሻ አካላት በቅንጅት እንዲሠሩ አሳሰቡ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋምቤላ ክልል ያለውን የወርቅ ሀብት በአግባቡ ጥቅም ላይ ለማዋል ባለድርሻ አካላት በቅንጅት እንዲሰሩ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ አሳሰቡ።
የክልሉ ማዕድን ሀብት ልማት የሦስት ወራት ዕቅድ ክንውን አፈፃፀምና የቀጣይ ዕቅድ ዙሪያ በዲማ…