Fana: At a Speed of Life!

ዓየር መንገዱ ወደ ጓንዡ የመንገደኞች በረራ የጀመረበትን 20ኛ ዓመት አከበረ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ዓየር መንገድ ወደ ጓንዡ ከተማ የመንገደኞች በረራ ማድረግ የጀመረበትን 20ኛ ዓመት አክብሯል፡፡ ዓየር መንገዱ ወደ ከተማዋ የመንገደኞች በረራ የጀመረው ሕዳር 17 ቀን 1996 ዓ.ም መሆኑ ተገልጿል፡፡ በአሁኑ ወቅት የኢትዮጵያ…

የኢትዮጵያና የደቡብ ኮሪያ የባህል ልውውጥ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ እና የደቡብ ኮሪያ የባህል ልውውጥ ሥነ- ስርዓት በአዲስ አበባ ተካሂዷል፡፡ በሥነ ስርዓቱ ላይ የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤን ጨምሮ የቾንቹን ከተማ ከንቲባ ዮክ ዶንግ ሃን እና ልዑካን ቡድናቸው፣ የከተማ…

የምክር ቤት አባላት የቴክኖሎጂ ዕውቀታቸውን ማጎልበት አለባቸው ተባለ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የምክር ቤት አባላት መጪው ዘመን የሚጠይቀውን የቴክኖሎጂ ዕውቀት ማጎልበት እንደሚጠበቅባቸው የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ምክትል አፈ-ጉባዔ ሎሚ በዶ አስገነዘቡ፡፡ በአፍሪካ አመራር ልኅቀት አካዳሚ ለምክር ቤት አባላት እየተሰጠ ያለው ስልጠና ዛሬ…

ሠራዊቱ እየወሠደ ባለው የተጠናከረ እርምጃ ሠላም ማረጋገጥ መቻሉ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሠራዊቱ እየወሠደ ባለው የተጠናከረ እርምጃ በተለያዩ ዞኖች ሠላም ማረጋገጥ መቻሉ ተገለጸ፡፡ በተለያዩ ዞኖች በኅቡዕ ተደራጅተው በመንግሥታዊና ሕዝባዊ ተቋማት ላይ ውድመትና ዝርፊያ በነዋሪው ላይ ግድያና እገታ ሲፈፅሙ በነበሩ አክራሪ ኃይሎች ላይ…

የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ 1ኛ ዙር የውድድር መርሐ- ግብር ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ከፍተኛ ሊግ የ2016 የውድድር ዓመት አንደኛ ዙር የውድድር መርሐ- ግብር ይፋ መሆኑን የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን አስታውቋል፡፡ በዚሁ መሠረት ሕዳር 1 ቀን 2016 ዓ.ም ጅማ አባጅፋር እና ወልዲያ ከተማ በአዲስ አበባ አበበ ቢቂላ…

የትምሕርት ተቋማትን መልሶ በመገንባት ሂደት ሕብረተሰቡ እንዲረባረብ ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2016 (ኤፍቢ ሲ) በመተከል ዞን ባለፉት ዓመታት በነበረው አለመረጋጋት ምክንያት ጉዳት የደረሰባቸውን የትምሕርት ተቋማት መልሶ በመገንባት የትሕምርት ተደራሽነትን ለማስፋት ሕብረተሰቡ እንዲረባረብ ጥሪ ቀረበ፡፡ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ምክትል ርዕሠ መስተዳድር ጌታሁን…

28 ሀገራት በሰው ሰራሽ አስተውሎት ልማት ዙሪያ በትብብር ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አሜሪካ፣ እንግሊዝ፣ ቻይና፣ ስድስት የአውሮፓ ህብረት ዓባል ሀገራትን ጨምሮ 28 ሀገራት በሰው ሰራሽ አስተውሎት ልማት ዙሪያ በትብብር ለመስራት የሚያስችል ስምምነት ተፈራርመዋል። እንግሊዝ የሀገራት መሪዎችን እና ግዙፍ የቴክኖሎጂ ኩባንያዎችን…

የጣልያን ባለሃብቶች በኢትዮጵያ በአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ መሰማራት እንደሚፈልጉ ገለጹ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጣልያን ባለሃብቶች ኢትዮጵያ ውስጥ በአምራች ኢንዱስትሪ ዘርፍ የመሰማራት ፍላጎት እንዳላቸው ገልጸዋል፡፡ የኢንዱስትሪ ሚኒስትር መላኩ አለበል ከጣልያን የኮንፊንደስትሪያል ቤርጋሞ ፕሬዚዳንት እና ዋና ዳይሬክተር ጋር ተወያይተዋል፡፡ በዚህ…

በፕሪሚየር ሊጉ አዳማ ከተማ እና መቻል ድል ቀናቸው

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ ዛሬ 5ኛ ሳምንት ሁለት ጨዋታዎች ተካሂደዋል። 9 ሰአት ላይ በተካሄደ የመጀመሪያው ጨዋታ አዳማ ከተማ ድሬዳዋ ከተማን አስተናግዶ 2 ለ 1 በሆነ ውጤት አሸንፏል። የአዳማ ከተማን ግቦች አብዲሳ ጀማል እና አሰጋኸኝ…

ኢትዮጵያና አሜሪካ ኢኮኖሚያዊ ትብብራቸውን ይበልጥ ለማጠናከር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስትር አሕመድ ሺዴ በኢትዮጵያ ከአሜሪካ አምባሰደር ኢርቪን ማሲንጋ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ኢትዮጵያ እና አሜሪካ ያላቸውን የሁለትዮሽ ግንኙነት ይበልጥ ማጠናከር በሚችሉባቸው ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡ በተለይም ሀገራቱ…