ከግማሽ በላይ የሚሆኑት ባለበጀት መስሪያ ቤቶች የኦዲት ሪፖርትና ዕቅድ በወቅቱና በጥራት አያቀርቡም ተባለ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከግማሽ በላይ የሚሆኑት የፌዴራል ባለበጀት መስሪያ ቤቶች የኦዲት ሪፖርት እና ዕቅድ በወቅቱና በጥራት እንደማያቀርቡ የገንዘብ ሚኒስቴር ገለጸ፡፡
የሚኒስቴሩ የስድስት ወራት የኢንስፔክሽን አፈጻጸምን አስመልክቶ ከፌዴራል ባለበጀት…