የሀገር ውስጥ ዜና የጤና ሚኒስቴር የጋራ ስትሪንግ ኮሚቴ ስብሰባ እየተካሄደ ነው ዮሐንስ ደርበው Oct 31, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጤና ሚኒስቴር የጋራ ስትሪንግ ኮሚቴ ስብሰባ እየተካሄደ ነው፡፡ በስብሰባው ላይ የጤና ሚኒስቴርና ተጠሪ ተቋማቱ ከፍተኛ የሥራ ኃላፊዎች እንዲሁም የክልል ጤና ቢሮ ኃላፊዎች ተገኝተዋል፡፡ በመድረኩ ባለፈው የጋራ ስትሪንግ ኮሚቴ ስብሰባ ላይ…
ጤና የጨጓራ ሕመም እንዳይባባስ መደረግ ያለባቸው ጥንቃቄዎች ዮሐንስ ደርበው Oct 31, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የበርካቶች የጤና ዕክል የሆነው የጨጓራ ሕመም ጥንቃቄ በጎደለው አመጋገብ፣ መጠጥ እና ሌሎች ተያያዥ ጉዳዮች እንደሚባባስ ባለሙያዎች ይናገራሉ፡፡ ሕመሙ እንዳይባባስም ለጨጓራ ቱቦ አለመዘጋት ችግር በአመጋገብ እና መጠጥ ላይ ተገቢውን ጥንቃቄ ማድረግ…
ስፓርት ሊዮኔል ሜሲ ለ8ኛ ጊዜ የባሎንዶር አሸናፊ ሆነ Melaku Gedif Oct 31, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሊዮኔል አንደሬስ ሜሲ የ2023 ባሎንዶር ሽልማት አሸናፊ ሆኗል፡፡ የ2022/ 2023 የባላንዶር አሸናፊ ሽልማት ሥነ- ሥርዓት በዛሬው ዕለት በፈረንሳይ መዲና ፓሪስ ተካሂዷል፡፡ በዚህም በወንዶች አርጀንቲናዊው የፊት መስመር አጥቂ ሊዮኔል ሜሲ…
Uncategorized 1 ሚሊየን በላይ ሴቶችና ወጣቶችን ተጠቃሚ የሚያደርግ የመግባቢያ ስምምነት ተፈረመ Melaku Gedif Oct 30, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሥራና ክህሎት ሚኒስቴር ሄፈር ኢንተርናሽናል ከተሰኘ ድርጅት ጋር በትብብር መስራት የሚያስችለውን የመግባቢያ ስምምነት ተፈራርሟል፡፡ ስምምነቱን የሥራና ክህሎት ሚኒስትር ሙፈሪሃት ካሚል እና የሄፈር ኢንተርናሽናል ም/ፕሬዚዳንት አደሱዋ ኢፊዲ…
የሀገር ውስጥ ዜና ኢትዮጵያ እና አየርላንድ የ8 ነጥብ 4 ሚሊየን ዩሮ የገንዘብ ድጋፍ ስምምነት ተፈራረሙ ዮሐንስ ደርበው Oct 30, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስቴር እና የአየርላንድ መንግሥት የ8 ሚሊየን 400 ሺህ ዩሮ የገንዘብ ድጋፍ ስምምነት ዛሬ በአዲስ አበባ ተፈራርመዋል፡፡ ስምምነቱን የፈረሙት የገንዘብ ሚኒስትሩ አሕመድ ሽዴ እና የአየርላንድ የዓለም አቀፍ ልማትና ዳያስፖራ ሚኒስትር…
የሀገር ውስጥ ዜና አቶ አወል አርባ በሀንሩካ ወረዳ እየለማ የሚገኘውን የሙዝ እና የፓፓያ ማሳ ጎበኙ ዮሐንስ ደርበው Oct 30, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ በሀንሩካ ወረዳ በ220 ሄክታር ላይ እየለማ የሚገኘውን የሙዝ እና የፓፓያ ማሳ ጎብኝተዋል፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ በማኅበራዊ ትስስር ገጻቸው ባስተላለፉት መልዕክት÷ ያለንን መሬት ከአዋሽ ወንዝ ጋር…
የሀገር ውስጥ ዜና በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት አሸናፊዎች ታወቁ ዮሐንስ ደርበው Oct 30, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌዴሬሽን የሥራ አስፈፃሚ ኮሚቴ አባላት የማሟያ ምርጫ አሸናፊዎች ታውቀዋል፡፡ በዚሁ መሠረት÷ ከትግራይ ክልል እግርኳስ ፌደሬሽን የተወከሉት ኮሎኔል አወል አብዱራሂም በ92 ድምፅ መመረጣቸውን የኢትዮጵያ እግር ኳስ ፌደሬሽን…
የሀገር ውስጥ ዜና ቬንዝዌላ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሀገሪቱ በረራ እንዲጀምር ጥሪ አቀረበች ዮሐንስ ደርበው Oct 30, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ቬንዝዌላ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ወደ ሀገሪቱ በረራ እንዲጀምር ጥሪ አቅርባለች፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን ከቬንዝዌላ ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ቫን ጊል ፒንቶ ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም÷ በሀገራቱ…
ስፓርት በአሜሪካ በተካሄደ ኢንተርናሽናል ማርሻል አርት ውድድር ኢትዮጵያ 3ኛ ደረጃን ያዘች ዮሐንስ ደርበው Oct 30, 2023 0 አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአሜሪካ ኦርላንድ ፍሎሪዳ ከተማ በተካሄደው ኢንተርናሽናል ማርሻል አርት ፌስቲቫል እና ውድድር ኢትዮጵያ በኢንተርናሽናል ቴኳንዶ ሦስተኛ ደረጃን ይዛ አጠናቀቀች፡፡ ሦስት ወርቅ እና አንድ የነሐስ ሜዳሊያዎችን በመሰብሰብ ነው ኢትዮጵያ…