Fana: At a Speed of Life!

ሩሲያ 38 የዩክሬን ሰው አልባ አውሮፕላኖችን መትታ ጣለች

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሲያ 38 የዩክሬን ሰው አልባ አውሮፕላኖችን (ድሮን) መትታ መጣሏን አስታውቃለች፡፡ የሩሲያ መከላከያ ሚኒስቴር እንዳስታወቀው ÷ የዩክሬን ጦር በክሬሚያ ደቡብ ምስራቅ ግዛት በምትገኘው ፊዮዶሲያ ከተማ ዛሬ የድሮን ጥቃት ፈጽሟል፡፡ ይሁን…

በአማራ ክልል የት/ቤቶችን ደረጃ የማሻሻልና ግብዓት የማሟላት ሥራ እየተከናወነ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል የትምህርት ጥራትን ለማረጋገጥ የሚያግዙ የት/ቤቶችን ደረጃ የማሻሻልና ግብዓት የማሟላት ሥራ እየተከናወነ መሆኑን የክልሉ ትምህርት ቢሮ አስታወቀ። የቢሮው ሃላፊ ሙሉነሽ ደሴ (ዶ/ር) እንደገለፁት÷በክልሉ የትምህርት ቤቶችን ደረጃ…

የሃማስ ልዑክ ለተኩስ አቁም ድርድር ግብፅ ካይሮ ገባ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሃማስ ልዑካን ቡድን አባላት የተኩስ አቁም ድርድር ለማድረግ ግብፅ ካይሮ መግባታቸው ተሰምቷል፡፡ በድርድሩ ለስድስት ሣምንታት የሚዘልቅ የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ ይደረሳል ተብሎ እንደሚጠበቅ ተመላክቷል፡፡ የእስራኤልና ሃማስ ድርድር…

ከተለያዩ ክልሎች የተወጣጡ የሕብረተሰብ ተወካዮች የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከሲዳማ ፣ ደቡብ ምዕራብ ፣ ደቡብ ኢትዮጵያ እና ማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልሎች የተውጣጡ የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍል ተወካዮች የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎብኝተዋል፡፡ የሁሉም ኢትዮጵያውያን የጋራ ድል የሆነው የዓድዋ ድል እጅግ ባማረና ሁሉንም በሚወክል…

የሐረሪ ክልል ካቢኔ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ውሳኔ አሳለፈ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሐረሪ ክልል መስተዳድር ምክር ቤት ዛሬ ባካሄደው መደበኛ ስብሰባ በተለያዩ ጉዳዮች ላይ ተወያይቶ ውሳኔ አሳልፏል። ምክር ቤቱ በሐረር ከተማ ማዘጋጃ ቤት የከተማ ተቋማዊ እና የመሰረተ ልማት ማስተባበሪያ ፕሮጀክት ጽ/ቤት በ2016 በጀት ዓመት…

849 ሺህ ሜትሪክ ቶን የአፈር ማዳበሪያ ከጅቡቲ ወደ ኢትዮጵያ መግባቱ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ2016/17 የምርት ዘመን 849 ሺህ ሜትሪክ ቶን የአፈር ማዳበሪያ ከጂቡቲ ወደብ ወደ ሀገር ውስጥ መላኩን በጅቡቲ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ገለጸ፡፡ እስካሁን ወደ ኢትዮጵያ በተላከው የአፈር ማዳበሪያ የተያዘውን ዕቅድ ከ43 በመቶ በላይ ማሳካት…

ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ያሰለጠናቸው 463 ተማሪዎች አስመረቀ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የሙያ መስኮች በመጀመሪያና በሁለተኛ ዲግሪ ያሰለጠናቸውን 463 ተማሪዎች አስመርቋል፡፡ በምረቃ ስነ-ስርዓቱ የወልቂጤ ዩኒቨርሲቲ ፕሬዚዳንት ፋሪስ ደሊል (ዶ/ር) እና የዩኒቨርሲቲው ማኔጅመንት አባላትን ጨምሮ ሌሎች ጥሪ…

በደብረብርሃን ከተማ ከ2 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ያስመዘገቡ አራት ፋብሪካዎች ተመረቁ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደብረብርሃን ከተማ ከ2 ነጥብ 6 ቢሊየን ብር በላይ ካፒታል ያስመዘገቡ አራት ፋብሪካዎች ተመርቀዋል። የደብረብርሃን ከተማ ኢንዱስትሪና ኢንቨስትመንት መምሪያ ሀላፊ አቶ ብርሃን ገብረህይወት÷ በ10 ነጥብ 3 ቢሊየን ብር ወጪ የተገነቡ 17…

በምስራቅ ጉጂና ምስራቅ ቦረና ዞኖች የሚንቀሳቀሰው የአሸባሪው ሸኔ ክንፍ ከፍተኛ አመራሮች እጅ እየሰጡ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ምስራቅ ጉጂ እና ምስራቅ ቦረና ዞን እየተንቀሳቀሰ የሚገኘው የአሸባሪው ሸኔ ክንፍ አባላትና ከፍተኛ የሸኔ አመራሮች ለመከላከያ ሠራዊቱ እጅ እየሰጡ መሆኑ ተገለጸ። በጉጂ ዞን የቡድኑ ሎጅስቲክስ እና ፖለቲካ ዘርፍ ሃላፊ የነበረው…

ከንቲባ አዳነች አቤቤ በልደታ ክ/ከተማ የመኖሪያ ቤት ግንባታ አስጀመሩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ ከንቲባ አዳነች አቤቤ በልደታ ክ/ከተማ ከ300 በላይ ክፍሎችን የሚይዝ ባለ ዘጠኝ ወለል የመኖሪያ ቤት ግንባታን አስጀምረዋል፡፡ ከንቲባዋ ግንባታውን ባስጀመሩበት ወቅት÷ በአዲስ አበባ ያለውን የመኖሪያ ቤት ችግር ለመፍታት…