Fana: At a Speed of Life!

አምባሳደር ፀጋአብ ኢትዮጵያ ከኦስትሪያ ጋር ያላትን ግንኙነት ለማጠናከር ቁርጠኛ መሆኗን ገለጹ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንግስት ከኦስትሪያ ጋር የሁለትዮሽ እና የባለብዙ ወገን ግንኙነትን የበለጠ ለማጠናከር ቁርጠኛ መሆኑን አምባሳደር ፀጋአብ ክበበው ገለጹ፡፡ አምባሳደር ፀጋአብ የሹመት ደብዳቤያቸውን ለኦስትሪያ ፕሬዚዳንት አሌክሳንደር ቫን ደር ቤለን…

ኢትዮጵያና ኬንያ በተለያዩ መስኮች በትብብር ለመስራት ተፈራረሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያና ኬንያ ፖለቲካና ደህንነትን ጨምሮ በተለያዩ ዘርፎች መስራት የሚያስችላቸውን የጋራ መግባቢያ ስምምነት ተፈራረሙ። ስምምነቱን የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አምባሳደር ታዬ አፅቀሥላሴ እና የኬንያ የውጭ ጉዳይ እና የዳያስፖራ ጉዳዮች የካቢኔ ፀሐፊ…

በአማራ ክልል በተደረገው የሕግ ማስከበር ሥራ የተደቀነውን አደጋ መከላከል ተችሏል – አቶ አረጋ ከበደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልልን የፀጥታ ችግር ከመሰረቱ ለመፍታት የሀገር መከላከያ ሰራዊት በወሰደውና እየወሰደ በሚገኘው የሕግ ማስከበር ሥራ የተደቀነውን አደጋ መከላከል ተችሏል ሲሉ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ ገለጹ፡፡ የክልሉ ምክር ቤት 6ኛ ዙር 3ኛ…

ኮርፖሬሽኑ የብሪክስ ሀገራትን እምቅ የኢንቨስትመንት አቅም በሚገባ ለመጠቀም በትኩረት ይሰራል – አቶ አክሊሉ ታደሰ

አዲስ አበባ፣ የካቲት13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ አክሊሉ ታደሰ ከግሎባል ኢንዲያ ቢዝነስ ፎረም ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች ጋር ተወያይተዋል፡፡ አቶ አክሊሉ ÷ኮርፖሬሽኑ አሁን ላይ ከህንድ ፣ ከሩሲያ፣ ከቻይናና ከብራዚል ባለሃብቶች፣ ኤምባሲዎችና…

አባ ገዳዎችን ጨምሮ የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከኦሮሚያ ክልል የተለያዩ ዞኖች የተውጣጡ አባ ገዳዎች፣ ሃደ ሲንቄዎች እና የሐይማኖት አባቶችን ጨምሮ የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎች የዓድዋ ድል መታሰቢያን ጎበኙ፡፡ የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤም ለጎብኚዎቹ ገለጻ…

ቶማስ ቱኸል በውድድር ዓመቱ መጨረሻ ከሙኒክ ጋር ይለያያሉ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጀርመናዊው አሰልጣኝ ቶማስ ቱኸል በውድድር ዓመቱ መጨረሻ ከባየርን ሙኒክ ጋር እንዲለያዩ መወሰኑን ክለቡ አስታወቀ፡፡ አሰልጣኙ አንድ ዓመት የኮንትራት ጊዜ ቢኖራቸውም የክለቡ አመራሮች በክለቡ ወቅታዊ ሁኔታ ላይ ከመከሩ በኋላ የውድድር ዓመቱ…

ዩኔስኮ በአፍሪካ ለትምህርት ዘርፍ የማደርገውን ድጋፍ አጠናክራለሁ አለ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአፍሪካ የትምህርት ተደራሽነትና ጥራትን ለማረጋገጥ የሚያደርገውን ድጋፍ እንደሚቀጥል የተባበሩት መንግሥታት የትምህርት፣ የሳይንስና የባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) ገለጸ። የድርጅቱ የትምህርት ረዳት ዳይሬክተር ጄኔራል ቲፋኒያ ጄኒኒ በአፍሪካ አሁንም…

ኢትዮጵያ እና ኦስትሪያ በማዕድን ዘርፍ በጋራ ለመሥራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ እና ኦስትሪያ ማዕድን ፍለጋን ጨምሮ ተያያዥ በሆኑ ጉዳዮች ላይ በጋራ ለመሥራት ተስማሙ፡፡ የማዕድን ሚኒስትር ሃብታሙ ተገኝ (ኢ/ር ) በኢትዮጵያ የኦስትሪያ አምባሳደር ሲሞን ኬናፕ (ዶ/ር) ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ሁለቱ…

በክልሉ የበልግ ስራ የአመራር የንቅናቄ መድረክ እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሲዳማ ክልል ''የኩታ ገጠም እርሻ በማስፋት የቤተሰብ ብልጽግና እናረጋግጣለን'' በሚል መሪ ቃል የበልግ ስራ የአመራር የንቅናቄ መድረክ እየተካሄደ ይገኛል። በመድረኩ የክልሉ ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ እና የብልጽግና ፓርቲ ጽህፈት ቤት ሃላፊ…

ኮሚሽኑ በኦሮሚያ ክልል በአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት የሚሳተፉ ተወካዮችን እያስመረጠ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ሀገራዊ ምክክር ኮሚሽን በኦሮሚያ ክልል በአጀንዳ ማሰባሰብ ሂደት ላይ የሚሳተፉ ተወካዮችን ከዛሬ ጀምሮ ከየማኅበረሰቡ እንዲመረጡ እያደረገ ነው፡፡ በአዳማ ከተማ እየተካሄደ በሚገኘው የተወካዮች መረጣም 600 የሚጠጉ ከምሥራቅ ሸዋ ዞን…