አምባሳደር ፀጋአብ ኢትዮጵያ ከኦስትሪያ ጋር ያላትን ግንኙነት ለማጠናከር ቁርጠኛ መሆኗን ገለጹ
አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ መንግስት ከኦስትሪያ ጋር የሁለትዮሽ እና የባለብዙ ወገን ግንኙነትን የበለጠ ለማጠናከር ቁርጠኛ መሆኑን አምባሳደር ፀጋአብ ክበበው ገለጹ፡፡
አምባሳደር ፀጋአብ የሹመት ደብዳቤያቸውን ለኦስትሪያ ፕሬዚዳንት አሌክሳንደር ቫን ደር ቤለን…