Fana: At a Speed of Life!

ኢትዮጵያና ዮርዳኖስ በቱሪዝም ዘርፍ በትብብር ለመስራት ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የቱሪዝም ሚኒስትር አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ ከዮርዳኖስ ቱሪዝም ሚኒስትር መክራም ሙስጠፋ ጋር ተወያይተዋል፡፡ አምባሳደር ናሲሴ÷ኢትዮጵያና ዮርዳኖስ በታሪክ፣ በባሕልና ሃይማኖት የተሳሰሩ ሀገራት መሆናቸውን አአውስተዋል፡፡ ሀገራቱ የጋራ የቱሪዝም…

በብሔራዊ የሽግግር ፍትሕ ረቂቅ ፖሊሲ ማዕቀፍ ላይ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በብሔራዊ የሽግግር ፍትሕ ረቂቅ ፖሊሲ ማዕቀፍ ላይ ከፖለቲካ ፓርቲዎች ጋር ውይይት እየተካሄደ ነው።   የሽግግር ፖሊሲ የባለሙያዎች ቡድን ላለፉት 8 ወራት የተለያዩ የሕብረተሰብ ክፍሎችን በማወያየት የሽግግር ፍትሕ ፖሊሲ ረቂቅ…

የተጠናከረ የንቃተ ሕግ ሥራ ማከናወን በሚቻልበት ሁኔታ ላይ ውይይት ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፍትሕ ሚኒስትር ዴዔታ ኤርሚያስ የማነብርሃን (ዶ/ር) ከተባበሩት መንግስታት የትምህርት፣ የሳይንስና ባህል ድርጅት (ዩኔስኮ) የኢትዮጵያ ተወካይ ሪታ ቢሱናውዝ (ዶ/ር) ጋር ተወያይተዋል፡፡ ኤርሚያስ የማነብርሃን (ዶ/ር)÷ የሀገር አቀፍ የፍትሕ…

የተከዜ ወንዝ ድልድይ ግንባታ ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለአራት ዓመታት ከአገልግሎት ውጭ ሆኖ የቆው የተከዜ ወንዝ ድልድይ ከ256 ሚሊየን ብር በላይ በሆነ ወጪ ግንባታው መጀመሩ ተገለጸ፡፡ ግንባታው በሦስት ወራት ተጠናቅቆ ለአገልግሎት ክፍት እንደሚደረግ መገለጹን የአማራ ክልል ኮሙኒኬሽን ቢሮ መረጃ…

የአማራ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል ምክር ቤት 6ኛ ዙር፣ 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 7ኛ መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀምሯል። ምክር ቤቱ በመጀመሪያ ቀን ውሎው የጠዋት መርሐ ግብሩ የጉባኤው አጀንዳዎች ቀርበው አባላት ከተወያዩ በኋላ እንደሚያጸድቁ ይጠበቃል። በመቀጠልም…

75ኛው የጉጂ ኦሮሞ አባ ገዳ ስልጣን ርክክብ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 75ኛው የጉጂ ኦሮሞ አባ ገዳ ስልጣን ርክክብ ተካሂዷል፡፡   በዚህም መሰረት አባገዳ ጂሎ ማንዶ ስልጣናቸውን ለአባ ገዳ ጃርሶ ዱጎ አስረክበዋል፡፡   ከቀናት በፊት በሜኤ ቦኮ የተሰባሰቡ አባ ገዳዎችና በተለያዩ…

ቦርዱ በቀጣይ በሚከናወኑ ተግባራት ዙሪያ ከጠቅላይ መምሪያ ዕዙ ጋር ተወያየ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ አፈፃፀም መርማሪ ቦርዱ በአማራ ክልል የታወጀው የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ መራዘሙን ተከትሎ በቀጣይ በሚከሆኑ ተግባራት ዙሪያ ከአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ጠቅላይ መምሪያ ዕዝ ጋር ተወያየ፡፡ በውይይታቸውም÷ ባለፉት ጊዜያት ለዕዙ የተሰጡ…

በቀጣዮቹ 9 ቀናት በአንዳንድ አካባቢዎች ከቀላል እስከ ከባድ መጠን ያለው ዝናብ እንደሚኖር ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሚቀጥሉት ዘጠኝ ቀናት ለዝናብ መፈጠር አስተዋጽኦ የሚያደርጉ የሚቲዎሮሎጂ ገጽታዎች በአንጻራዊ ሁኔታ እንደሚጠናከሩ የትንበያ መረጃዎች አመላከቱ፡፡ በዚሁ መሠረት በልግ አብቃይ አካባቢዎች ከቀላል እስከ መካከለኛ መጠን ያለው ዝናብ እንደሚያኙ…

የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት መደበኛ ጉባኤውን ማካሄድ ጀመረ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጋምቤላ ክልል ምክር ቤት 3ኛ የስራ ዘመን 5ኛ መደበኛ ጉባኤውን በጋምቤላ ከተማ ማካሄድ ጀምሯል። ጉባኤው በሚኖረው የሁለት ቀናት ቆይታ የክልሉን የ2016 የግማሽ ዓመት የልማትና መልካም አስተዳደር እቅድ፣ የጠቅላይ ፍርድ ቤትና የዋና ኦዲተር…

የዮርዳኖስ ቱሪዝም ሚኒስትር ለሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገቡ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዮርዳኖስ ቱሪዝም ሚኒስትር መክራም ሙስጠፋ ለይፋዊ የሥራ ጉብኝት አዲስ አበባ ገብተዋል፡፡ ሚኒስትሩ እና ልዑካቸው አዲስ አበባ ሲገቡ የቱሪዝም ሚኒስትር አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ አቀባበል አድርገውላቸዋል፡፡ ሚኒስትሩ ለሁለት ቀናት በሚኖራቸው…