Fana: At a Speed of Life!

አየር ኃይል ያሰለጠናቸውን ቪዥን 2035 የአየር መንገድ ሰልጣኞች እያስመረቀ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ አየር ኃይል ለመጀመሪያ ጊዜ ያሰለጠናቸውን ቪዥን 2035 የአየር መንገድ ሰልጣኞች በደማቅ ስነ ስርዓት በማሥመረቅ ላይ ይገኛል። የኢትዮጵያ አየር ኃይል ከኢትዮጵያ አየር መንገድ ጋር ያለውን ትስስር ይበልጥ ለማጠናከር በያዘው ዕቅድ መሠረት…

በኦሮሚያ ክልል እየተወሰደ ባለው የህግ ማስከበር ዘመቻ የሰላም ሁኔታው እየተሻሻለ ነው – ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል እየተወሰደ ባለው የህግ ማስከበር ዘመቻ የክልሉ የሰላም ሁኔታ በእጅጉ እየተሻሻለ ነው ሲሉ በብልፅግና ፓርቲ የኦሮሚያ ቅርንጫፍ ፅህፈት ቤት የፖለቲካና አቅም ግንባታ ዘርፍ ኃላፊ ቢቂላ ሁሪሳ (ዶ/ር) ተናገሩ። ከፋና…

በዶ/ር መቅደስ ዳባ የተመራ ልዑክ አይደር ሪፈራል ሆስፒታልን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 4፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጤና ሚኒስትር ዶ/ር መቅደስ ዳባ የተመራ ልዑክ በመቀሌ አይደር ሪፈራል ሆስፒታል እና የአፎሚ ሜዲካል ግላቭ ማምረቻ ማዕከልን ጎበኘ፡፡ ልዑካኑ በጉብኝታቸው በአይደር ሪፈራል ሆስፒታል በመገንባት ላይ የሚገኘውን የካንሰር ጨረራ ሕክምና መስጫ ማዕከል…

የህፃናት የደም ካንሰር አይነቶች፣ ምልክቶችና ህክምናዎች

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተለያዩ የደም ካንሰር አይነቶች ያሉ ሲሆን በዋናነት ብዙ ጊዜ በህፃናት ላይ በመከሰት የሚታወቀው ‘አኪውት ሊምፎብላስቲክ ሉኪሚያ’ ነው። ሁለተኛው በህፃናት ላይ የሚከሰት የደም ካንሰር ‘አኪውት ማይሎጂነስ ሉኪሚያ’ ነው።…

ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎችን ያካተተ ቡድን በምስራቅ ወለጋ ዞን የልማት ሥራዎችን ጎበኘ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፌዴራል መንግስትና የኦሮሚያ ክልል ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎችን ያካተተ ቡድን በምስራቅ ወለጋ ዞን እየተከናወኑ ያሉ የልማት ሥራዎችን ጎብኝተዋል፡፡ በገንዘብ ሚኒስትር ዴኤታ ኢዮብ ታካልኝ (ዶ/ር) የተመራው ቡድን በምስራቅ ወለጋ ዞን ጉቶ ጊዳ ወረዳ…

አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ የወደፊት የሀገራችን ችግር መፍቻ ቁልፍ ነው – ም/ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ የወደፊት የዓለማችን እና የሀገራችን ችግር መፍቻ ቁልፍ ነው ሲሉ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ገለጹ፡፡ ደስታ የተሰኘች ሮቦት በኢትዮጵያ በመገኘት የሙዚቃ ዝግጅቷን ከአርቲስት ሙላቱ አስታጥቄ(ዶ/ር) ጋር…

በኢትዮጵያ የመጀመሪው የዓለም የሥነ-ጥበብ ቀንና የጃዝ ሙዚቃ ቀን ሊካሄድ ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የመጀመሪው የዓለም የሥነ-ጥበብ ቀን እና የኢትዮጵያ ጃዝ ሙዚቃ ቀን ሊካሄድ መሆኑን የአዲስ አበባ ባህል፣ ኪነ-ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ገለጸ፡፡ ቢሮው ከኢትዮጵያ ሳይንስ አካዳሚ ጋር በመተባበር በዓለም ለስድስተኛ ጊዜ በኢትዮጵያ ለመጀመሪያ…

የዓባይ ተፋሰስ “ቤዚን ፕላን” አተገባበር ስምምነት ተፈረመ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዓባይ ተፋሰስ “ቤዚን ፕላን” አተገባበር የመግባቢያ ስምምነት የፊርማ ሥነ-ስርዓት ከክልሎች የፕላንና ልማት ቢሮዎች ጋር ተደርጓል። የፊርማ ሥነ-ስርዓቱ የአማራ፣ የኦሮሚያ እና ቤንሻንጉል ጉሙዝ ክልሎች የውሃና ኢነርጂ ቢሮዎች፣ የመስኖና ቆላማ…

በሳዑዲ ዓረቢያ በማቆያ ጣቢያ የሚገኙ ዜጎችን የመመለሱ ሥራ ነገ ሊጀመር ነው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሳዑዲ ዓረቢያ በማቆያ ጣቢያ የሚገኙ ዜጎችን በተቀናጀ መንገድ የመመለሱ ሥራ ነገ እንደሚጀመር የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ብርቱካን አያኖ ገለጹ። በሚኒስትር ዴኤታዋ የተመራው የመንግሥት ልዑክ ቡድን በሳዑዲ አረቢያ ሪያድ የኢትዮጵያ…

44 ቢሊየን ዶላር ያጭበረበረችው ቬትናማዊት ቱጃር በሞት እንድትቀጣ ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ ሚያዚያ 3፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 44 ቢሊየን ዶላር ያጭበረበረችው ቬትናማዊት ቢሊየነር በሞት እንድትቀጣ የሀገሪቱ ፍርድ ቤት ውሳኔ አሳለፈ፡፡ ትሩኦንግ ማይ የተባለችው የ67 ዓመት ቬትናማዊት ቱጃር ያልተገባ ጥቅም ለማግኘት በሀገሪቱ ከሚገኘው ሳይጎን የንግድ ባንክ…