Fana: At a Speed of Life!

ከንቲባ አዳነች አቤቤ የዒድ ሶላት ስነ-ስርአት በፍቅርና በአብሮነት እንዲከበር ላስተባበሩ አካላት ምስጋና አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 1 ሺህ 445ኛው የዒድ አልፈጥር በዓል ሶላት ስነ-ስርአት በፍቅርና በአብሮነት እንዲከበር ላስተባበሩ አካላት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ምስጋና አቀረቡ። የዒድ አልፈጥር የሶላት ስነስርዓት ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም…

የኢድ ሶላት ስነ ስርዓት በአዲስ አበባ ስታዲየም ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 1 ሺህ 445ኛው የኢድ አልፈጥር በዓል ሶላት ስነ ስርዓት በአዲስ አበባ ስታዲየም ተካሂዷል፡፡ የእምነቱ ተከታዮች ከማለዳው ጀምሮ ወደ አዲስ አበባ ስታዲየም በመምጣት በተለያዩ ሃይማኖታዊ ስርአቶች ሶላቱን አከናውነዋል፡፡…

ከንቲባ ከድር ጁሀር የኢድ አልፈጥር በዓልን አስመልክቶ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ ከድር ጁሀር 1 ሺህ 445ኛው የኢድ አልፈጥር በዓልን አስመልክቶ የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላልፈዋል። በመልእክታቸው ÷በዘንድሮው የረመዳን ወር በድሬዳዋ ህብረተሰብ ውስጥ የኖረው የፍቅር እና…

የኢትዮ ጃፓን የፖለቲካ ምክክር መድረክ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)የኢትዮጵያ እና የጃፓንን የዲፕሎማሲ ግንኙነት ለማሳደግ ሚና ያለው የፖለቲካ ምክክር መድረክ በጃፓን ቶኪዮ ተካሂዷል። የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ዴኤታ አምባሳደር ምስጋኑ አርጋ እና በጃፓን ፓርላማ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ምክትል ፕሬዚዳንት…

ጥላቻ ተሸንፎ አብሮነትና ፍቅር እንዲጎለብት ህዝበ ሙስሊሙ የበኩሉን ሊወጣ ይገባል-ም/ጠ/ ሚ ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጥላቻ ተሸንፎ፣ አብሮነትና ፍቅር እንዲጎለብት ሙስሊሙ ኅብረተሰብ የበኩሉን እንዲወጣ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ጥሪ አቀረቡ፡፡ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ለ1445ኛው የኢድ አልፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ…

ምክር ቤቱ የዒድ አል-ፈጥር በዓልን በማስመልከት የእንኳን አደረሣችሁ መልዕክት አስተላለፈ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 1ሺህ 445ኛውን የዒድ አል-ፈጥር በዓልን በማስመልከት ለሕዝበ ሙስሊሙ የእንኳን አደረሣችሁ መልዕክት አስተላልፏል። በመልዕክቱ ÷ የዒድ አል-ፈጥር በዓል የሠላም የመረዳዳትና የመተሳሰብ መገለጫ…

የህዝበ ሙስሊሙ መተጋገዝና የመረዳዳት እሴት ቀጣይነት ሊኖረው ይገባል-አቶ ደስታ ሌዳሞ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ህዝበ ሙስሊሙ በረመዳን ወቅት የነበረው የመተጋገዝና የመረዳዳት እሴት ቀጣይነት ሊኖረው እንደሚገባ የሲዳማ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ደስታ ሌዳሞ ገለጹ፡፡ አቶ ደስታ ሌዳሞ 1 ሺህ 445ኛውን የዒድ-አልፈጥር በዓል አስመልክቶ የእንኳን አደረሳችሁ…

ከንቲባ አዳነች ለ1 ሺህ 445ኛው የዒድ አል-ፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአዲስ አበባ ከተማ አሥተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ለ1 ሺህ 445ኛው የዒድ አል-ፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልካም ምኞት መልዕክት አስተላለፉ፡፡ በመልዕክታቸውም÷ በዓሉ በወንድማማችነትና በእህታማማችነት የደመቀ አንድነት የሚዳብርበት እና…

ከ304 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች ተያዙ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ304 ሚሊየን ብር በላይ ግምታዊ ዋጋ ያላቸው የኮንትሮባንድ እቃዎች መያዛቸውን የጉምሩክ ኮሚሽን አስታወቀ፡፡ ዕቃዎቹ የተያዙት የጉምሩክ ኮሚሽን ከመጋቢት 21 እስከ 25 ቀን 2016 ዓ.ም ባደረገው ክትትል እንደሆነ ገልጿል፡፡ በዚህም 251…

በረመዳን ወር የታየው አብሮነት ሊጠናከር ይገባል – አቶ አሻድሊ ሀሰን

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዒድ አል-ፈጥር በዓል ሲከበር የእምነቱ ተከታዮች በየአካባቢያቸው የተቸገሩ ወገኖችን በመደገፍ ሊሆን እንደሚገባ የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ርዕሰ መስተዳድር አሻድሊ ሀሰን ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ÷ በእስልምና እምነት ተከታዮች ዘንድ ለሚከበረው 1…