ከንቲባ አዳነች አቤቤ የዒድ ሶላት ስነ-ስርአት በፍቅርና በአብሮነት እንዲከበር ላስተባበሩ አካላት ምስጋና አቀረቡ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) 1 ሺህ 445ኛው የዒድ አልፈጥር በዓል ሶላት ስነ-ስርአት በፍቅርና በአብሮነት እንዲከበር ላስተባበሩ አካላት የአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር ከንቲባ አዳነች አቤቤ ምስጋና አቀረቡ።
የዒድ አልፈጥር የሶላት ስነስርዓት ዛሬ በአዲስ አበባ ስታዲየም…