Fana: At a Speed of Life!

አብሮ የመቆምና የመተሳሰብ ባህላችንን በማጠናከር አንድነታችንን ማጎልበት አለብን – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አብሮ የመቆምና የመተሳሰብ ባህላችንን በማጠናከር አንድነታችንን ማጎልበት አለብን ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ገለፁ። ርዕሰ መስተዳድሩ፤ 1 ሺህ 445ኛውን የኢድ አልፈጥር በዓልን አስመልክቶ ለእስልምና…

ሃይማኖታዊ እሴቶቻችን ለአንድነትና አብሮነት ጽኑ መሰረቶች ናቸው – አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሃይማኖታዊ እሴቶቻችን ለሕዝቦች ዘላቂ ሰላም፣ አንድነት እና አብሮነት ጽኑ መሰረቶች ናቸው ሲሉ የፌዴሬሽን ምክር ቤት አፈ ጉባኤ አገኘሁ ተሻገር ተናገሩ፡፡ አፈ ጉባኤው 1 ሺህ 445ኛው የኢድ አልፈጥር በዓልን አስመልክቶ ለእስልምና እምነት ተከታዮች…

ህዝበ ሙስሊሙ ለሀገር ሰላምና ልማት የሚጠበቅበትን ግዴታ መወጣት ይገባዋል – አቶ አወል አርባ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ህዝበ ሙስሊሙ በሀገር ሰላምና ልማት ላይ ንቁ ተሳታፊ በመሆን ግዴታውን በአግባቡ መወጣት ይኖርበታል ሲሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አወል አርባ ተናገሩ። ርዕሰ መስተዳድሩ 1 ሺህ 445ኛውን የኢድ አል-ፈጥር በዓልን ምክንያት በማድረግ…

ጠ/ሚ ዐቢይ (ዶ/ር) ለ1 ሺህ 445ኛው የዒድ አል-ፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልዕክት አስተላለፉ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ለ1 ሺህ 445ኛው የዒድ አል-ፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ መልካም ምኞት መግለጫ መልዕክት አስተላልፈዋል፡፡ ጠቅላይ ሚኒስትሩ ነገ የሚከበረውን 1 ሺህ 445ኛው የዒድ አል-ፈጥር በዓልን አስመልክተው…

በጋምቤላ ያለውን የመማሪያ መጻሕፍት እጥረት ለማቃለል እየተሠራ መሆኑ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመማሪያ መጻሕፍት እጥረትን ለማቃለል ከ228 ሺህ በላይ መጻሕፍት ኅትመት እየተከናወነ መሆኑን የጋምቤላ ክልል ትምህርት ቢሮ አስታወቀ። ኅትመቱ ሙሉ በሙሉ ሲጠናቀቅም ዘንድሮ ለ1ኛና 2ኛ ሳይክል ተማሪዎች እንደሚሠራጭ የገለጹት የቢሮው ኃላፊ ላክዴር…

በአረርቲ ኢንዱስትሪ ፓርክ ለገበያ ከቀረበ ምርት ከ1 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ ተገኘ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ስምንት ወራት በአረርቲ ኢንዱስትሪ ፓርክ ለሀገር ውስጥ ገበያ ከቀረበ ምርት ከ1 ቢሊየን ብር በላይ ገቢ መገኘቱን የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ገለጸ፡፡ በኢንዱስትሪ ፓርኩ ተኪ ምርቶችን በማምረት ለውጭ ምንዛሬ ይወጣ የነበረን ከ19…

ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) ከተመድ የንግድና ልማት ኮንፍረንስ ያላደጉ ሀገራት ልዩ ፕሮግራም የአፍሪካ ዲቪዥን ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕላንና ልማት ሚኒስትር ፍጹም አሰፋ (ዶ/ር) ከተባበሩት መንግስታት የንግድና ልማት ኮንፍረንስ ያላደጉ ሀገራት ልዩ ፕሮግራም የአፍሪካ ዲቪዥን ዳይሬክተር ከሆኑት ፓውል አኪዊሚን ጋር ተወያዩ፡፡ በውይይታቸውም÷ በዋናነት የተባበሩት መንግስታት…

ወደብ ከደረሰው የአፈር ማዳበሪያ 92 በመቶው ወደ ሀገር ውስጥ ተጓጓዘ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ2016/17 የምርት ዘመን ጂቡቲ ወደብ ከደረሰው 11 ሚሊየን 160 ሺህ 474 ኩንታል የአፈር ማዳበሪያ 10 ሚሊየን 270 ሺህ 266 ኩንታል ወደ ሀገር ውስጥ መጓጓዙ ተገለጸ፡፡ 500 ሺህ 480 ኩንታል ኤን ፒ ኤስ ቦሮን የጫነች መርከብም…

የዒድ አልፈጥር በዓልን ምክንያት በማድረግ 9 ጊዜ መድፍ እንደሚተኮስ ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ነገ የሚከበረውን የዒድ አልፈጥር በዓል ምክንያት በማድረግ ከጠዋቱ 12 ሠዓት ላይ ዘጠኝ ጊዜ መድፍ እንደሚተኮስ መከላከያ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሕብረተሰቡ ተገቢው መረጃ እንዲኖረው ሲልም የሚኒስቴሩ የሥነ-ልቦና ግንባታ ዋና ዳይሬክቶሬት…

የዒድ በዓል አከባበር በተለያዩ የዓለም ሀገራት

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)ኢድ አልፈጥር የታላቁ የረመዳን ወር መጨረሻ፤ በመላው አለም የሚገኙ የእስልምና እምነት ተከታዮች በድምቀት ያከብሩታል፡፡ የእምነቱ ተከታዮች በዕለቱ ወደ አደባባይ በመውጣት የዒድ ሶላትን በጋራ ይሰግዳሉ፣ ለረመዳን በሰላም መጠናቀቅም…