ህዝበ ሙስሊሙ መልካም ተግባሩን ከፆም ውጪ ባሉ ጊዜያትም ሊያጠናክር ይገባል – አቶ ሙስጠፌ መሐመድ
አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ህዝበ ሙስሊሙ በረመዳን ፆም ወቅት ያከናወነውን መልካም ተግባር ከፆም ውጪ ባሉ ጊዜያትም ሊያጠናክር እንደሚገባ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሐመድ ተናገሩ፡፡
ርዕሰ መስተዳድሩ ለእስልምና እምነት ተከታዮች የ1 ሺህ 445ኛው የኢድ…