Fana: At a Speed of Life!

ህዝበ ሙስሊሙ መልካም ተግባሩን ከፆም ውጪ ባሉ ጊዜያትም ሊያጠናክር ይገባል – አቶ ሙስጠፌ መሐመድ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ህዝበ ሙስሊሙ በረመዳን ፆም ወቅት ያከናወነውን መልካም ተግባር ከፆም ውጪ ባሉ ጊዜያትም ሊያጠናክር እንደሚገባ የሶማሌ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ሙስጠፌ መሐመድ ተናገሩ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ ለእስልምና እምነት ተከታዮች የ1 ሺህ 445ኛው የኢድ…

7 ዓመት ጽኑ እስራትና 3 ሺህ ብር የገንዘብ ቅጣት ተፈርዶበት የነበረ ግለሰብ በነጻ ተሰናበተ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አቡበከር አሕመድ አሊ በተከሰሰበት ከባድ ዕምነት ማጉደል የሙስና ወንጀል በ7 ዓመት ጽኑ እስራትና 3 ሺህ ብር የገንዘብ ቅጣት ተፈርዶበት የነበረ ቢሆንም ፍርድ ቤት በነጻ አሰናብቶታል፡፡ ተከሳሹ ከ1998 ዓ.ም እስከ ጳጉሜ 1 ቀን 2014 ዓ.ም…

ርዕሰ መሥተዳድር ኡሞድ በረመዳን የነበረው መተዛዘን ተጠናክሮ እንዲቀጥል ጠየቁ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በረመዳን ወር ሕዝበ ሙስሊሙ ሲያከናውነው የነበረው ማዕድ የማጋራት፣ የመተጋገዝና የመረዳዳት እሴት ከረመዳን በኋላም ተጠናክሮ እንዲቀጥል የጋምቤላ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ ጠየቁ፡፡ አቶ ኡሞድ ለ1 ሺህ 445ኛው የዒድ አል ፈጥር በዓል…

ጎጃምን ሲያውክ የነበረው ጽንፈኛ ሀይል ከፍተኛ ጉዳት ደርሶበታል – ጀኔራል አበባው ታደሰ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ጎጃምን ሲያውክ የነበረው ጽንፈኛ ሀይል ከፍተኛ ጉዳት ደርሶበታል ሲሉ የጦር ሃይሎች ምክትል ጠቅላይ ኤታማዦር ሹም ጀኔራል አበባው ታደሰ ገለጹ። ጀኔራል አበባው ታደሰ ዛሬ በፍኖተ ሰላም ከተማ ከጎጃም ኮማንድፖስት ከፍተኛ አመራሮች ጋር ውይይት…

ሕዝበ ሙስሊሙ የዒድ አልፈጥር በዓልን ሲያከብር መልካምነትን በይበልጥ በማጽናት እንዲሆን ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕዝበ ሙስሊሙ በረመዷን ወር በመደጋገፍ እንዳሳለፈው ሁሉ የዒድ አልፈጥር በዓልን ሲያከብርም መልካምነትን በይበልጥ በማጽናት እንዲሆን የአማራ ክልል ርዕሰ መሥተዳድር አረጋ ከበደ ጠየቁ፡፡ ርዕሰ መሥተዳድሩ ለ1 ሺህ 445ኛው የዒድ አልፈጥር በዓል…

ሕዝበ ሙስሊሙ የመረዳዳት ባህሉን እንደሚያስቀጥል እምነቴ ነው- ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕዝበ ሙስሊሙ እንደወትሮው ሁሉ በነገው በዓልም የአብሮነትና የመረዳዳትባህሉን እንደሚያስቀጥል እምነቴ የፀና ነው ሲሉ የደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ሕዝቦች ክልል ምክትል ርዕሰ መሥተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) ገለጹ፡፡ ምክትል…

በረመዳን ወር የታየዉ የመተሳሰብና የመረዳዳት ተግባር ቀጣይነት ሊኖረዉ ይገባል – አቶ እንዳሻው ጣሰው

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በረመዳን ወር የታየዉ የመተሳሰብ፣ ተካፍሎ የመብላትና የመረዳዳት ተግባር ቀጣይነት ሊኖረዉ እንደሚገባው የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው አስገነዘቡ። ም/ርዕሰ መስተዳድሩ ለእስልምና እምነት ተከታዮእ እንኳን ለ1…

ሕዝበ ሙስሊሙ በዓሉን ሲያከብር በመተዛዘንና መረዳዳት እንዲሆን ጥሪ ቀረበ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሕዝበ ሙስሊሙ በዓሉን ሲያከብር የተቸገሩ ወገኖችን በማብላት፣ በማጠጣት፣ በመተዛዘንና መረዳዳት እንዲሆን የሐረሪ ክልል መንግሥት ጥሪ አቀረበ፡፡ የክልሉ መንግሥት ለ1 ሺህ 445ኛው የዒድ አል-ፈጥር በዓል የእንኳን አደረሳችሁ የመልካም ምኞት…

የዒድ አል-ፈጥር በዓል የመተሳሰብ፣ የመጠያየቅ፣ የመረዳዳትና የአብሮነት በዓል ነው – አቶ ጥላሁን ከበደ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዒድ አል-ፈጥር በዓል የመተሳሰብ፣ የመጠያየቅ፣ የመረዳዳትና የአብሮነት በዓል መሆኑን የደቡብ ኢትዮጵያ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ጥላሁን ከበደ ገለጹ፡፡ ርዕሰ መስተዳድሩ÷ 1 ሺህ 445ኛውን የዒድ-ፈጥር በዓልን አስመልክቶ ባስተላለፉት የእንኳን…

አብሮ የመቆምና የመተሳሰብ ባህላችንን በማጠናከር አንድነታችንን ማጎልበት አለብን – አቶ ሽመልስ አብዲሳ

አዲስ አበባ፣ ሚያዝያ 1፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አብሮ የመቆምና የመተሳሰብ ባህላችንን በማጠናከር አንድነታችንን ማጎልበት አለብን ሲሉ የኦሮሚያ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ሽመልስ አብዲሳ ገለፁ። ርዕሰ መስተዳድሩ፤ 1 ሺህ 445ኛውን የኢድ አልፈጥር በዓልን አስመልክቶ ለእስልምና…