የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎትና የኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር በትብብር ለመስራት ተስማሙ
አዲስ አበባ፣ ጥቅምት 2፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ከኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ጋር በትብብር ለመስራት ተስማማ፡፡
የመንግሥት ኮሙኒኬሽን አገልግሎት ከኢንፎርሜሽን መረብ ደህንነት አስተዳደር ጋር በመሆን ለሚያሰራው የመረጃ ዌብ ፖርታል…