Fana: At a Speed of Life!

በቀጣዮቹ 10 ቀናት አብዛኛዎቹ የሀገሪቱ አካባቢዎች ዝናባማ ይሆናሉ – ኢንስቲትዩቱ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በሚቀጥሉት 10 ቀናት ዝናብ ሰጭ የሚቲዎሮሎጂ ገጽታዎች በአብዛኛው የደቡብና ደቡብ ምዕራብ የሀገሪቱ ክፍሎች የተሻለ ገጽታ እንደሚኖራቸውን የሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አስታወቀ፡፡ ቀደም ብሎ የጀመረው የክረምት ወቅት ዝናብ በምዕራብ አጋማሽ የሚቀጥል…

የእጅ ቦምቦችን ለሸኔ ለማቀበል ሲንቀሳቀሱ ተይዘዋል ተብለው የተከሰሱ ግለሰቦች ዋስትና ላይ ዕግድ ተጣለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)50 “ኤፍ 1” የእጅ ቦምቦችን ከ 8 የቦምብ ፊውዞች ጋር ለሸኔ ሽብር ቡድን ለማቀበል ሲንቀሳቀሱ ተይዘዋል ተብለው የተከሰሱ ግለሰቦች ዋስትና ላይ ዕግድ ተጣለ። እግዱን የጣለው የፌዴራል ጠቅላይ ፍርድ ቤት ተረኛ ይግባኝ ሰሚ ችሎት…

ወደ ጂቡቲ የሚደርገው በረራ በሣምንት 17 ጊዜ ሊሆን ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከሚቀጥለው ወር ጀምሮ ወደ ጂቡቲ የሚያደርገውን በረራ በሣምንት ወደ 17 ጊዜ አሳደገ፡፡ አየር መንገዱ ከፈረንጆቹ ኅዳር 1ቀን 2023 ጀምሮ ወደ ጂቡቲ የሚያደርገውን በረራ የሚያሳድገው ሦስት የሌሊት በረራዎችን በመጀመር…

ኮርፖሬሽኑ በአዳማ ከተማ በ100 ሚሊየን ብር ለሚያስገነባው ት/ቤት የመሰረት ድንጋይ ተቀመጠ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢንዱስትሪ ፓርኮች ልማት ኮርፖሬሽን ከአዳማ ከተማ አስተዳደር ጋር በመተባበር በአዳማ በ100 ሚሊየን ብር ወጪ ለሚያስገነባው ት/ቤት የመሰረት ድንጋይ ተቀምጧል። የመሰረት ድንጋይ ማስቀመጥ ሥነ ሥርዓቱ ላይ የኮርፖሬሽኑ ዋና ስራ አስፈፃሚ…

በበጀት ዓመቱ ክትትል ከሚደረግባቸው ምርቶች 1 ነጥብ 1 ቢሊየን ዶላር ለማግኘት ታቅዷል

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተያዘው በጀት ዓመት ክትትል ከሚደረግባቸው ምርቶች ነጥብ 1 ቢሊየን ዶላር ለማግኘት መታቀዱን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስትር አማካሪ አቶ መስፍን አበበ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር…

የግሸን ደብረ – ከርቤ በዓል በሰላም ተጠናቀቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የግሸን ደብረ - ከርቤ ዓመታዊ የንግሥ በዓል በሰላም መጠናቀቁን የደቡብ ወሎ ዞን ባሕልና ቱሪዝም መምሪያ አስታወቀ፡፡ በዓሉ በሰላም እንዲከበር ከሚመለከታቸው አካላት ጋር በቅንጅት የቅድመ ዝግጅት ሥራዎች መከናወናቸውን የመምሪያው ኃላፊ መስፍን…

በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የ100 ቀናት እቅድ አተገባበር ላይ ውይይት እየተካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል የ100 ቀናት እቅድ አተገባበር ላይ በሆሳዕና ከተማ ውይይት እየተካሄደ ነው፡፡ በውይይት መድረኩ የማዕከላዊ ኢትዮጵያ ክልል ምክትል ርዕሰ መስተዳድር እንዳሻው ጣሰው እና የዞኖች እና ልዩ ወረዳዎች አመራሮች…

የዘንድሮውን የኖቤል ሽልማት ለኮቪድ19 ክትባት መገኘት አስተዋፅዖ ያበረከቱ 2 ተመራማሪዎች አሸነፉ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዘንድሮውን የሕክምና ዘርፍ የኖቤል ሽልማት ለኮቪድ 19 ክትባት መገኘት አስተዋፅዖ ያበረከቱ ሁለት ተመራማሪዎች ማሸነፋቸው ተገለጸ። ተመራማሪዎቹ ፕሮፌሰር ካታሊን ካሪኮ እና ፕሮፌሰር ድሩ ዌይስማን የዘንድሮውን የህክምና ዘርፍ የኖቤል ሽልማት…

የአሸባሪው አልሸባብ ቡድን ሊያደርስ የነበረው ጥቃት በመከላከያ ሠራዊቱ ከሸፈ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአሸባሪው አልሸባብ ቡድን ሊያደርስ የነበረው ጥቃት በመከላከያ ሠራዊቱ ከሽፏል፡፡ የሽብር ቡድኑ በሱማሌ ክልል በዶሎ አዶ ወረዳ በህዝብና በሀገር ላይ ጥቃት ለመፈፀም ስድስት ጀሪካን ተቀጣጣይ ኬሚካል እና 3ሺህ የብሬን ጥይት በመያዝ በአጥፍቶ…

ስለጡት ካንሰር ምን ያህል ያውቃሉ ?

አዲስ አበባ፣ መስከረም 21፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የጡት ካንሰር በጡት ውስጥ ያሉ ሴሎች ከተፈጥሯዊው ሁኔታ ወጣ ባለ መልኩ ከቁጥጥር ውጭ በመሆን በሚራቡበት ጊዜ የሚፈጠር ህመም ነው፡፡ የአጠቃላይ ቀዶ ሕክምና ስፔሻሊስት ዶክተር ቬሮኒካ ጥላሁን በጡት ካንሰር ዙሪያ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት…