Fana: At a Speed of Life!

ሁዋዌ የቴክኖሎጂ ኢንፎርሜሽን ኩባንያ የፋይናንስ ዘርፉን በዲጂታል ለማገዝ ያለመ መድረክ እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሁዋዌ የቴክኖሎጂ ኢንፎርሜሽን ኩባንያ የፋይናንስ ዘርፉን በዲጂታል ለማገዝ ያለመ መድረክ እያካሄደ ይገኛል። ተቋሙ በኢትዮጵያ የዲጂታል ሳምንት መርሀ ግብር ካለፉት ቀናት ጀምሮ ሲያካሂድ ቆይቷል። የኢትዮጵያ የዲጂታል ትራንስፎርሜሽን የ2025…

በበልግ ወቅት ከመደበኛ ያለፈ ዝናብ ስለሚኖር ሕብረተሰቡ ጥንቃቄ እንዲያደርግ ተጠየቀ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በበልግ ወቅት ከመደበኛ ያለፈ የዝናብ መጠን ሊኖር ስለሚችል ይህን ተገንዝቦ ሕብረተሰቡ አስፈላጊውን ጥንቃቄ እንዲያደርግ የኢትዮጵያ ሚቲዎሮሎጂ ኢንስቲትዩት አሳሰበ፡፡ የያዝነው ወቅት በደቡብ ኢትዮጵያ፣ ደቡብ ምዕራብ፣ ሲዳማ እና ሶማሌ ክልሎች…

ተገቢ ያልሆነ ዝቅተኛ የቅጣት ውሳኔ የሰጠ ዳኛ ከሥራ ታገደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአንዲት ሕጻን ክብረ ንጽህና ላይ ወንጀል መፈጸሙ በተረጋጠ ተከሳሽ ላይ የስድስት ወር ቀላል የእስራት ቅጣት የወሰነ የወረዳ ፍርድ ቤት ዳኛን ከሥራ ማገዱን የቤኒሻንጉል ጉሙዝ ክልል ጠቅላይ ፍርድ ቤት አስታወቀ፡፡ በመተከል ዞን…

በአርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳ በደረሰ የተሽከርካሪ አደጋ የ3 ሰዎች ሕይወት አለፈ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በጋሞ ዞን አርባ ምንጭ ዙሪያ ወረዳ ቆላ ሼሌ ቀበሌ ዶንቤ በተባለ ስፍራ በደረሰ የተሽከርካሪ አደጋ ሹፌሩን ጨምሮ የሦስት ሰዎች ሕይወት ማለፉን የዞኑ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ አደጋው ትናንት ምሽት በግምት 2፡00 ሠዓት አካባቢ መከሰቱን…

የአካባቢ ጥበቃ ግንዛቤ መፍጠሪያ ሀገር አቀፍ ንቅናቄ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአካባቢ ጥበቃ ግንዛቤ መፍጠሪያ ሀገር አቀፍ ንቅናቄ ማስጀመሪያ መርሐ ግብር "ብክለት ይብቃ ውበት ይንቃ "በሚል መሪ ሃሳብ ተካሂዷል ። ንቅናቄውን በይፋ ያስጀመሩት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ እንዳሉት÷ ድህነትን ማሸነፍ የሚቻለው…

ባለፉት ስምንት ወራት 3 ነጥብ 2 ሚሊየን ሰዎች በወባ በሽታ ተይዘዋል – ሚኒስቴሩ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፉት ስምንት ወራት ምርመራ ከተደረገላቸው 10 ሚሊየን ሰዎች ውስጥ 3 ነጥብ 2 ሚሊየን የሚሆኑት በወባ በሽታ መያዛቸውን የጤና ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የሰዎችን እንቅስቃሴ ተከትሎ በሁሉም አካባቢዎች በሽታው ሊኖር ይችላል ያለው…

በብልጽግና ፓርቲ የኦሮሚያ ቅርንጫፍ ክልል አቀፍ ኮንፈረንስ እያካሄደ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በብልጽግና ፓርቲ የኦሮሚያ ቅርንጫፍ "ቃልን በተግባር ለኢትዮጵያ ብልጽግና" በሚል መሪ ሐሳብ ክልል አቀፍ ኮንፈረንስ በአዳማ ከተማ እያካሄደ ነው፡፡ በበኮንፈረንሱ ላይም÷ በብልጽግና ፓርቲ የኦሮሚያ ቅርንጫፍ ጽሕፈት ቤት ኃላፊ ፍቃዱ ተሰማ፣…

በአማራ ክልል 1 ነጥብ 7 ቢሊየን ችግኝ እየተዘጋጀ ነው

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 20፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ለመጪው ክረምት የአረንጓዴ አሻራ መርሐ ግብር 1 ነጥብ 7 ቢሊየን ችግኝ የማዘጋጀት ሥራ እየተከናወነ መሆኑን የአማራ ክልል ግብርና ቢሮ አስታውቋል። በቢሮው የተፈጥሮ ሃብት ልማትና ጥበቃ ዳይሬክተር አቶ እስመለዓለም ምህረት እንደገለጹት÷ ለ2016…

የሚሰራጭ የወገብ ነርቭ ህመም ምንነትና መንስዔዎች

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አብዛኛውን ጊዜ ከወጣትነት የእድሜ ክልል አንስቶ እስከ እርጅና ያሉ የሰዉ ልጆችን በሙሉ ሊያጠቃ የሚችል ህመም የሚሰራጭ የወገብ ነርቭ ህመም በተለምዶ (sciatica) ተብሎ ይጠራል። የሚሰራጭ የወገብ የነርቭ ዘንግ ህመም ሲባል…

የዐቢይና የረመዳን አጽዋማትን ምክንያት በማድረግ የጋራ የጸሎትና ኢፍጣር መርሐ ግብር ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 19፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የዐቢይ እና የረመዳን አጽዋማትን ምክንያት በማድረግ የተዘጋጀው የጋራ የጸሎትና አፍጥር መርሐ ግብር በአድዋ ድል መታሰቢያ ተካሂዷል። በመርሐ ግብሩ ላይ የሐይማኖት አባቶች፣ የስራ ኃላፊዎች፣ የተለያዩ እምነት ተከታዮችን ጨምሮ ጥሪ የተደረገላቸው…