Fana: At a Speed of Life!

በ3 ነጥብ 6 ቢሊዮን ብር የሚገነባው የወልመል መስኖ ልማት ፕሮጀክት በበጀት ዓመቱ ይጠናቀቃል ተባለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በ3 ነጥብ 6 ቢሊዮን ብር ወጪ የሚገነባው የወልመል መስኖ ልማት ፕሮጀክት በበጀት ዓመቱ እንደሚጠናቀቅ የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር ገለጸ። ሚኒስቴሩ በኦሮሚያ ክልል በምዕራብ ባሌ ዞን ደሎመናና ሃረና ቡሉቅ ወረዳዎች ውስጥ…

በኦንላይን ከ400 ሺህ በላይ የንግድ ምዝገባና ፈቃድ አገልግሎት ተሰጠ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ሶስት ወር ባልሞላ ጊዜ ውስጥ ከ400 ሺህ በላይ የንግድ ምዝገባና ፈቃድ አገልግሎት በኦንላይን መስጠቱን የንግድና ቀጣናዊ ትስስር ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ ሚኒስቴሩ ከሐምሌ 1 ቀን 2015 ዓ.ም ጀምሮ የንግድ ምዝገባና ፈቃድ አገልግሎት አሰጣጡን…

በነዳጅ የበለጸጉ ሀገራት የዓየር ንብረት ታክስ መክፈል አለባቸው ተባለ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በነዳጅ የበለጸጉ ሀገራት አዳጊ ሀገራት የዓየር ንብረት ለውጥን ለመቋቋም እንዲረዳቸው ታክስ መክፈል አለባቸው ሲሉ የቀድሞው የብሪታኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር ጎርደን ብራውን ገለፁ። ጎርደን ብራውን እንዳሉት እንደ ሳዑዲ አረቢያ፣ የተባበሩት አረብ…

የመስቀል ደመራ በዓል ላይ ርችት መተኮስ አይቻልም – አዲስ አበባ ፖሊስ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የመስቀል ደመራ በዓል ላይ ርችት መተኮስ በፍጹም የተከለከለ መሆኑን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስገነዘበ፡፡ ከፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ጋር ቆይታ ያደረጉት የአዲስ አበባ ፖሊስ የህዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር ምክትል ኮማንደር ማርቆስ…

የመውሊድ በዓል ረቡዕ መስከረም 16 በደማቅ ሁኔታ እንደሚከበር ተገለጸ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ)1 ሺህ 498ኛው የነብዩ መሐመድ የልደት በዓል (መውሊድ ) ረቡዕ መስከረም 16 ቀን 2016ዓ.ም በደማቅ ሁኔታ እንደሚከበር የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት ገለፀ። የኢትዮጵያ እስልምና ጉዳዮች ጠቅላይ ምክር ቤት በታላቁ አንዋር…

ለዓመታት በ16 ኩባንያዎች ተቀጥራ በስራ ገበታዋ ተገኝታ የማታውቀው እንስት

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ቻይናዊቷ ጓን ዩ በተመሳሳይ ጊዜ በ16 የተለያዩ ኩባንያዎች መቀጠሯ ከታወቀ በኋላ በማጭበርበር ወንጀል ተከሰሰች፡፡ ቻይናዊቷ እንስት ጓን ዩ 16 ኩባንያዎች በተለያየ ጊዜ ባወጡት የሥራ ቅጥር በማመልከት አስፈላጊውን መረጃና ሂደት ተከትላለች…

ከአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጅ መምሪያ ዕዝ የተሰጠ ወቅታዊ መረጃ ቁጥር 5

መስከረም16 እና 17 የሚከበሩት የመውሊድ፣ የደመራና የመስቀል በዓላት በአማራ ክልል የሃይማኖቶቹ ሥርዓት በሚፈቅዱት መንገድ እንዲከበሩ ኮማንድ ፖስቱ እየሠራ ነው። የሕዝብ ስብሰባዎች በአስቸኳይ ጊዜ ዐዋጁ መከልከላቸው ይታወቃል። ይሄም ጽንፈኛና ዘራፊ ኃይሎች በሕዝብ ላይ ሊያደርሱት የሚችሉትን…

የአብሽ የጤና ጥቅሞች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) አብሽ የተለያዩ የጤና በረከቶች ያሉትና ለመድሃኒትነት የሚያገለግል ዕጽዋት ነው፡፡ በሺዎች ለሚቆጠሩ ዓመታት አብሽ የቆዳ በሽታዎችንና ሌሎች በርካታ በሽታዎችን ለማከም በአማራጭ መድሃኒትነት ጥቅም ላይ እንደዋለ ይነገራል፡፡ የተለመደ የቤት…

ፈረንሳይ ዲፕሎማቶቿን እና ወታደሮቿን ከኒጀር እንደምታስወጣ ገለጸች

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኒጀር የተፈጸመውን መፈንቅለ-መንግስት ተከትሎ ፈረንሳይ ዲፕሎማቶቿን እና ወታደሮቿን እንደምታስወጣ ገለጸች። የፈረንሳዩ ፕሬዚዳንት ኢማኑኤል ማክሮን ÷ ሀገራቸው በኒጀር ያሏትን አምባሳደሮች እና በርካታ ዲፕሎማቶች በሠዓታት ዕድሜ ውስጥ…

በተለያዩ ክልሎች የ2016 ዓ.ም የመማር ማስተማር ሂደት ተጀመረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 14፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በተለያዩ ክልሎች የ2016 ዓ.ም የትምህርት ዘመን የመማር ማስተማር ሂደት በይፋ ተጀምሯል፡፡ በኦሮሚያ፣ በአማራ፣ በቤኒሻንጉል ጉሙዝ፣ በጋምቤላ ክልሎች እንዲሁም በድሬዳዋ ከተማ አስተዳደር የ2016 ዓ.ም የመማር ማስተማር ሂደት በይፋ የተጀመረ…