Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮጵያ ዓየር መንገድ የትምህርት ቁሳቁስና የገንዘብ ድጋፍ አደረገ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ዓየር መንገድ ለምገባ ፕሮግራም የሚውል የ3 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር ለአዲስ አበባ ከተማ አስተዳደር የምገባ ኤጀንሲ ድጋፍ አደረገ፡፡ በተጨማሪም ዓየር መንገዱ 3 ነጥብ 2 ሚሊየን ብር ዋጋ ያለው ለ4 ሺህ ተማሪዎች ተደራሽ የሚሆን…

ብዙ መሪ ሀሳቦች ቢነገሩም የአፍሪካውያን ችግር ግን አልተቀየረም – ፕሬዚዳንት ቲኑቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በየጊዜው ብዙ መሪ ሀሳቦች ቢነገሩም የአፍሪካውያን ችግር ግን እንዳለ ነው ሲሉ የናይጄሪያው ፕሬዚዳንት ቦላ አህመድ ቲኑቡ ተናገሩ፡፡ በ78ኛው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ስብሰባ ንግግር ያደረጉት የናይጄሪያው ፕሬዚዳንት ቲኑቡ የመልካም…

ፕሬዚዳንት ፑቲን በቀጣዩ ወር ከቻይናው አቻቸው ጋር ሊመክሩ ነው

አዲስ አበባ ፣ መስከረም 9 ፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የሩሲያው ፕሬዚዳንት ቭላድሚር ፑቲን በቀጣዩ ወር በቻይና ጉብኝት እንደሚያደርጉ ተሰማ። የሩሲያ ብሄራዊ የፀጥታ ምክር ቤት ፀሃፊ ኒኮላይ ፓትሩሼቭ ፑቲን በቀጣዩ ወር ከቻይናው ፕሬዚዳንት ሺ ጂንፒንግ ጋር በቤጂንግ እንደሚገናኙ ገልጸዋል።…

600 ሚሊየን ብር ይወጣባቸው የነበሩ ምርቶችን በሀገር ውስጥ መተካቱን ፓርኩ አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) እስካሁን ባለው ሂደት 600 ሚሊየን ብር ይወጣባቸው የነበሩ ምርቶችን በሀገር ውስጥ መተካቱን የአዳማ ኢንዱስትሪ ፓርክ አስታወቀ፡፡ ፓርኩ ከውጭ የሚገቡ ምርቶችን በሀገር ውስጥ መተካት ላይ እየሰራ መሆኑን እና በፓርኩ ውስጥ የሚገኙ 19 የማምረቻ…

9 የልማት ድርጅቶች 8 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ትርፍ ማግኘታቸው ተነገረ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በመንግሥት የልማት ድርጅቶች ይዞታና አስተዳደር ሥር ያሉ ዘጠኝ የልማት ድርጅቶች ከታክስ በፊት የ8 ነጥብ 2 ቢሊየን ብር ትርፍ ማግኘታቸው ተገለጸ፡፡ በተጠናቀቀው የ2015 በጀት ዓመት በአስተዳደሩ ሥር ካሉት የልማት ድርጅቶች በአጠቃላይ 45…

በፀጥታ ችግር ምክንያት ተቋርጦ የነበረውን ፈተና የሚወስዱ ተማሪዎች ወደ ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ገቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በፀጥታ ምክንያት የ12ኛ ክፍል መልቀቂያ ብሔራዊ ፈተና ሳይወስዱ የቆዩ ከ11 ሺህ 581 ተማሪዎች የሀገር አቀፍ  ፈተናቸውን ለመውሰድ ጎንደር ዩኒቨርሲቲ ገብተዋል፡፡ የጎንደር ዩኒቨርሲቲም ተማሪዎቹን ለማስፈተን ዝግጅት ማደረጉን አስታውቋል፡፡…

ሙስናን ለመከላከል በተወሰዱ እርምጃዎች ከ120 ሚሊየን ብር በላይ ማዳን ተችሏል – ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር)

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ሙስና ና ብልሹ አሰራርን መከላከል እንዲሁም አገልግሎት አሰጣጥን ማሻሻል ቀዳሚ አጀንዳዎች እንደሆኑ የክልሉ ም/ርዕሰ መስተዳድር ነጋሽ ዋጌሾ (ዶ/ር ኢ/ር) ገለፁ። ምክትል ርዕሰ መስተዳድሩ፣ የህዝብና…

ታላቁ የኅዳሴ ግድብ የኢትዮጵያን ፖለቲካዊ ተሰሚነት በቀጣናው እንደሚያሳድግ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ታላቁ የኢትዮጵያ ኅዳሴ ግድብ የኤሌክትሪክ ኃይል ማመንጫ የሀገሪቷን ምጣኔ ሐብታዊ እና ማሕበራዊ ዐቅም ከማሳደጉ ባሻገር በፖለቲካው ዘርፍ ተሰሚ እንድትሆን ያደርጋታል ሲሉ የቀድሞው የታላቁ ኅዳሴ ግድብ ተደራዳሪ ፈቅ አሕመድ ነጋሽ ተናገሩ፡፡ 4ኛው…

አንቶኒዮ ጉተሬዝ ዓለም አቀፍ ፈተናዎችን ለመወጣት ለባለብዙ ወገን ተቋማት ጥሪ አቀረቡ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የተባበሩት መንግስታት ድርጅት (ተመድ) ዋና ፀሐፊ አንቶኒዮ ጉተሬዝ ዓለም አቀፍ ፈተናዎችን ለመወጣት ለባለብዙ ወገን ተቋማት ጥሪ አቅርበዋል፡፡ ተቋማት ዓለም ያለበትን ሁኔታ ካላንጸባረቁ ችግሮችን በብቃት መፍታት እንደማይቻል ገልጸው፤ ተቋማቱ…

በክልሉ የተስተጓጎለውን የልማት ስራ ለማካካስ እየተሠራ መሆኑ ተመለከተ

አዲስ አበባ፣ መስከረም 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በፀጥታ ችግር የተስተጓጎለውን የልማት ስራ ለማካካስ የተቀናጀ ርብርብ እየተደረገ መሆኑን የክልሉ ግብርና ቢሮ አስታወቀ፡፡ በክልሉ የተፈጠረውን የሰላም ችግር ተከትሎ የግብርናው ዘርፍ ከእርሻ ስራ እስከ ግብዓት አቅርቦት ሲፈተን…