የኤሌክትሪክ አገልግሎት የቆጣሪ ውል እድሳትን እስከ ሰኔ 30 ቀን 2016 ዓ.ም አራዘመ
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 9፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት ለቀጣይ አምስት ዓመታት የሚያገለግል የቆጣሪ ውል የእድሳት ጊዜ እስከ ሰኔ 30 ቀን 2016 ዓ.ም ማራዘሙን አስታውቋል፡፡
የውል እድሳቱን ከሕዳር 1 እስከ መጋቢት 30 ቀን 2016 ዓ.ም ለማከናወን ታቅዶ ወደ ሥራ…