Fana: At a Speed of Life!

15ኛው ከተማ አቀፍ የባህል ፌስቲቫል ተከፈተ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) "ባህሎቻችንን ማወቅ ስብራቶቻችንን መጠገን" በሚል መሪ ሐሳብ የሚካሄደው 15 ኛው ከተማ አቀፍ የባህል ፌስቲቫል ዛሬ በግዮን ሆቴል ተከፍቷል፡፡ የአዲስ አበባ ባህል ኪነ-ጥበብና ቱሪዝም ቢሮ ያዘጋጀው ይህ ፌስቲቫል ከዛሬ ጀምሮ እስከ ጥር 26 ቀን…

በናይሮቢ በደረሰ የጋዝ ፍንዳታ ቢያንስ የሶስት ሰዎች ህይወት ሲያልፍ ከ300 በላይ ቆሰሉ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኬንያ ዋና ከተማ ናይሮቢ በደረሰ ከፍተኛ የጋዝ ፍንዳታ ሦስት ሰዎች ህይወታቸው ሲያልፍ በትንሹ 300 የሚሆኑ ሰዎች ቆስለዋል።   በኤምባካሲ ወረዳ ጋዝ የጫነ ከባድ ተሸከርካሪ ላይ በደረሰ ፍንዳታ የእሳት አደጋ መከሰቱን የመንግስት…

የአስቸኳይ ጊዜ አዋጅ ለተጨማሪ አራት ወራት እንዲራዘም ተወሰነ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2016 (ኤፍቢ ሲ) የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት የአስቸኳይ ጊዜ አዋጁ ለተጨማሪ አራት ወራት እንዲራዘም ወሰነ፡፡ የሕዝብ ተወካዮች ምክር ቤት 3ኛ ዓመት የሥራ ዘመን 1ኛ ልዩ ስብሰባ አካሂዷል። በስብሰባውም የሚኒስትሮች ምክር ቤት ሐምሌ 28 ቀን 2015 ባደረገው…

የኮሪያ የሕክምና ልዑክ ለ6 ህጻናት ነጻ የልብ ቀዶ ሕክምና አገልግሎት ሰጠ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የደቡብ ኮሪያ የሕክምና ልዑክ በጥቁር አንበሳ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የልብ ህመም ችግር ላለባቸው ታካሚዎችን ነጻ የሕክምና አገልግሎት ሰጥቷል፡፡ 15 አባላት ያሉት የህክምና ልዑኩ በሆስፒታሉ በመገኘት ሲወለዱ የልብ ህመም ለገጠማቸው ህጻናት ሕክምና…

የአውሮፓ ህብረት ለዩክሬን የ54 ቢሊየን ዶላር ድጋፍ አጸደቀ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የአውሮፓ ህብረት ለዩክሬን ተጨማሪ የ54 ቢሊየን ዶላር ድጋፍ ይፋ አድርጓል፡፡ ድጋፉን የ27ቱም የህብረቱ አባል ሀገራት መሪዎች በሙሉ ድምጽ ያጸደቁት መሆኑ ነው የተገለጸው፡፡ የተደረገው ድጋፍ የዩክሬን ኢኮኖሚ በሁሉም ዘርፍ የተረጋጋ ሆኖ…

የኤሌክትሪክ መሠረተ-ልማቶችን የሰረቁ ግለሰቦች በእስራት ተቀጡ

አዲስ አበባ፣ ጥር 24፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የኤሌክትሪክ መሠረተ-ልማቶች ላይ ስርቆት የፈጸሙ ግለሰቦች በፅኑ እስራት ተቀጡ፡፡ የኢትዮጵያ ኤሌክትሪክ አገልግሎት በ2016 በጀት ዓመት የመጀመሪያ ስድስት ወራት በኤሌክትሪክ መሠረተ-ልማት ላይ ስርቆት የፈፀሙ 20 ወንጀለኞችን ከ2 ዓመት እስከ 12…

ኢትዮጵያና ፓኪስታን የኢኮኖሚ ትብብራቸውን ማጠናከር በሚያስችሉ ጉዳዮች ላይ መከሩ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) የገንዘብ ሚኒስተር ዴዔታ ኢዮብ ተካልኝ (ዶ/ር) ከፓኪስታን ገንዘብ ሚኒስትር ሻምሻድ አክታር (ዶ/ር) ጋር ተወያይተዋል፡፡ በውይይታቸውም ኢትዮጵያና ፓኪስታን የኢኮኖሚ ትብብራቸውን ማጠናከር በሚችሉባቸው ጉዳዮች ላይ መክረዋል፡፡ በተለይም…

በፕሪሚየር ሊጉ ቅዱስ ጊዮርጊስና ወላይታ ድቻ ድል ቀንቷቸዋል

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ ፕሪሚየር ሊግ 13ኛ ሳምንት መርሐ ግብር ዛሬ ሁለት ጨዋታዎች ተደርገዋል፡፡ 9 ሰዓት ላይ በአዳማ ሳይንስና ቴክኖሎጂ የኒቨርሲቲ ስታዲየም በተካሄደ ጨዋታ ወላይታ ድቻ ሀምበሪቾ ዱራሜን 1 ለ 0 በሆነ ውጤት አሸንፏል፡፡ በተመሳሳይ…

ከ1 ሚሊየን ብር በላይ፣ ዶላርና የተለያዩ ሀገራት ገንዘብ አከማችቶ የተገኘ ግለሰብ በቁጥጥር ሥር ዋለ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ከ1 ሚሊየን ብር በላይ፣ በርካታ ዶላርና የተለያዩ ሀገራት ገንዘብ በመኖሪያ ቤቱ በሕገ-ወጥ መንገድ አከማችቶ የተገኘ ግለሰብ በቁጥጥር ሥር ማዋሉን የአዲስ አበባ ፖሊስ አስታወቀ፡፡ የአዲስ ከተማ ክ/ከተማ ፖሊስ መምሪያ ነዋሪነቱ በወረዳ 4 ነዋሪ…

ኢትዮጵያ ከብሪክስ አባላት ጋር ያላትን ኢኮኖሚያዊ ትብብር አጠናክራ ትቀጥላለች- አቶ ማሞ ምህረቱ

አዲስ አበባ፣ ጥር 23፣ 2016 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ከብሪክስ አባል ሀገራት ጋር ያላትን ኢኮኖሚያዊ ግንኙነት አጠናክራ እንደምትቀጥል የብሔራዊ ባንክ ገዥ አቶ ማሞ ምህረቱ ገለጹ፡፡ በአቶ ማሞ ምህረቱ የተመራ ልዑክ በሩሲያ እየተካሄደ በሚገኘው የመጀመሪያው የብሪክስ አባል ሀገራት ስብሰባ ላይ…