Fana: At a Speed of Life!

የኢትዮ-ሶማሊያ የጋራ የሚኒስትሮች ኮሚሽን ጉባዔ ተካሄደ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የመጀመሪያው የኢትዮ-ሶማሊያ የጋራ የሚኒስትሮች ኮሚሽን ጉባዔ በሞቃዲሾ ከተማ ተካሂዷል፡፡ በመድረኩ የተገኙት ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን÷የኢትዮጵያ እና ሶማሊያ  ሕዝቦች በቋንቋ፣ ባህል እና ሌሎች እሴቶች …

ከፍተኛ የደም ግፊት መንስዔዎችና መከላከያ መንገዶች

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ከፍተኛ የደም ግፊት በተለያዩ ምክንያቶች ሊከሰት የሚችል የጤና እክል ነው፡፡ ከነዚህ ምክንያቶች መካከልም ዘር፣ ዕድሜ፣ አልኮል መውሰድ፣ ከመጠን ያለፈ የሰውነት ክብደት፣ በአንዳንድ የጤና እክሎች እንዲሁም አጋላጭ ሁኔታዎች ይከሰታል፡፡ በደም…

የቡድን 20 አባል ሀገራት ለአፍሪካ ህብረት ቋሚ የአባልነት መቀመጫ እንዲሰጥ ተስማሙ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የቡድን 20 አባል ሀገራት ለአፍሪካ ህብረት ከአውሮፓ ህብረት እኩል ቋሚ የአባልነት መቀመጫ እንዲሰጥ ተስማምተዋል። ውሳኔው 55 አባል ሀገራት ላሉት አህጉራዊ አካል የአፍሪካ ህብረት በተጋባዥ ዓለም አቀፍ ድርጅትነት…

601 የጥናትና ዲዛይን ፕሮጀክቶች መጠናቀቃቸው ተመላከተ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2015(ኤፍ ቢ ሲ) በ2015 የበጀት ዓመት በፌደራልና ክልሎች 301 ሺህ 664 ሄክታር ማልማት የሚችሉ 601 የጥናትና ዲዛይን ፕሮጀክቶች መጠናቀቃቸውን የመስኖና ቆላማ አካባቢ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ በ8 ክልሎች 230 ሺህ 964 ሄክታር የሚያለሙ 594 ፕሮጀክቶች…

ለኢትዮጵያ ሉዓላዊነትና ነጻነት መጠበቅ በየዘመኑ ጀግኖች ልጆቿ መስዋዕትነትን ከፍለዋል – ወይዘሮ ማርታ ሊዊጂ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ለኢትዮጵያ ሉዓላዊነትና ነጻነት መጠበቅ በየዘመኑ ጀግኖች ልጆቿ መስዋዕትነትን ከፍለዋል ሲሉ የመከላከያ ሚኒስትር ዴኤታ ወይዘሮ ማርታ ሊዊጂ ገለጹ። በመስዋዕትነት የምትጸና ሀገር በሚል መሪ ሀሳብ ጳጉሜ 2 የሚከበረውን የመስዋትነት ቀን አስመልክቶ…

በኢትዮጵያ የሳዑዲ ዓረቢያ አምባሳደር አገር አቀፍ የውሃና ኢነርጂ ዐውደ-ርዕይን ጎበኙ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የሳዑዲ ዓረቢያ አምባሳደር ፋሀድ አልሀምዳኒ የተመራ ልዑክ በሳይንስ ሙዚየም የተዘጋጀውን አገር አቀፍ የውሃና ኢነርጂ ዐውደ- ርዕይ ጎበኘ፡፡ በጉብኝታቸው ወቅት አምባሳደሩ ለጋዜጠኞች በሰጡት መግለጫ÷ በሳይንስ ሙዚየም የተዘጋጀው አገር…

ኢትዮጵያ ለ78ኛው የተመድ ጠቅላላ ጉባዔ ዝግጅት ማድረጓን አስታወቀች

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ ለ78ኛው የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ጠቅላላ ጉባዔ አስፈላጊ ቅድመ ዝግጅት ማድረጓን የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር አስታወቀ፡፡ የውጭ ጉዳይ ሚኒስቴር ቃል አቀባይ አምባሳደር መለስ ዓለም በኢትዮጵያ ዲፕሎማሲያዊ ጉዳዮች ዙሪያ ጋዜጣዊ መግለጫ…

የአማራ ክልል አጋጥሞት ከነበረው የፀጥታ ስጋት በመውጣት ወደ መደበኛ ሁኔታ መመለስ መቻሉን አስታወቀ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የአማራ ክልል አጋጥሞት ከነበረው የፀጥታ ስጋት በመውጣት ወደ መደበኛ ሁኔታ መመለስ መቻሉን የክልሉ መንግስት አስታወቀ፡፡ ወቅታዊ የአማራ ክልል ሁኔታን አስመልክቶ ርዕሰ መስተዳድር አረጋ ከበደ በሰጡት መግለጫ÷ ክልሉ አጋጥሞት ከነበረው የፀጥታ…

በአቶ ደመቀ መኮንን የተመራ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ሞቃዲሾ ገባ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የተመራ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ሶማሊያ ሞቃዲሾ ገብቷል። የልዑካን ቡድኑ ኤደን አዴ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ የሶማሊያ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ሣላህ አሕመድ ጃማ እና…

የፀጥታና ደህንነት ተቋማት ለኢትዮጵያና ህዝቦቿ መስዋዕትነት የሚከፍሉ ናቸው – አቶ ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፀጥታና ደህንነት ተቋማት ለኢትዮጵያና ህዝቦቿ መስዋዕትነት የሚከፍሉ ናቸው ሲሉ የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አቶ ተመስገን ጥሩነህ ተናገሩ፡፡ ጳጉሜ 2 የመስዋዕትነት ቀን "በመስዋዕትነት የምትፀና…