Fana: At a Speed of Life!

በአቶ ደመቀ መኮንን የተመራ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ሞቃዲሾ ገባ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና ውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ደመቀ መኮንን የተመራ ከፍተኛ የልዑካን ቡድን ሶማሊያ ሞቃዲሾ ገብቷል። የልዑካን ቡድኑ ኤደን አዴ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርስ የሶማሊያ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ሣላህ አሕመድ ጃማ እና…

የፀጥታና ደህንነት ተቋማት ለኢትዮጵያና ህዝቦቿ መስዋዕትነት የሚከፍሉ ናቸው – አቶ ተመስገን ጥሩነህ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የፀጥታና ደህንነት ተቋማት ለኢትዮጵያና ህዝቦቿ መስዋዕትነት የሚከፍሉ ናቸው ሲሉ የብሔራዊ መረጃና ደህንነት አገልግሎት ዋና ዳይሬክተር አቶ ተመስገን ጥሩነህ ተናገሩ፡፡ ጳጉሜ 2 የመስዋዕትነት ቀን "በመስዋዕትነት የምትፀና…

የሀገር አንድነትና ሉአላዊነት የሚፀናው ሁሉም በተሰማራበት መስክ በሚከፍለው መስዋዕትነት ነው – አቶ ኦርዲን በድሪ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የሀገር አንድነትና ሉአላዊነት የሚፀናው ሁሉም በተሰማራበት መስክ በሚከፍለው መስዋዕትነት ነው ሲሉ የሐረሪ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኦርዲን በድሪ ገለጹ። በሐረሪ ክልል ጳጉሜን 2 የመስዋዕትነት ቀን "በመስዋዕትነት የምትፀና ሀገር" በሚል መሪ ሀሳብ…

በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል የመስዋዕትነት ቀን እየተከበረ ነዉ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በደቡብ ምዕራብ ኢትዮጵያ ህዝቦች ክልል ጳጉሜ 2 የመስዋዕትነት ቀን “በመስዋዕትነት የምትጸና ሀገር” በሚል መሪ ሃሳብ በተለያዩ መርሐ ግብሮች እየተከበረ ነዉ ፡፡ ቀኑን በማስመልከት በቦንጋ ከተማ እየተካሄደ ባለው መድረክ በኢትዮጵያ…

ሀገርን ለማስቀጠል በየመስኩ መስዋዕትነት መክፈል እንደሚገባ ተጠቆመ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በጀግኖች ኢትዮጵያውያን ታላቅ ተጋድሎ የቆመችን ሀገር ለማስቀጠል ሁሉም በተሰማራበት መስክ መስዋዕትነት መክፈል ይገባዋል ሲሉ ጥንታዊ ጀግኖች አርበኞች ማኅበር አባላት ገለጹ። ዛሬ በመላ ሀገሪቱ የመስዋዕትነት ቀን "በመስዋዕትነት የምትጸና ሀገር!"…

የ2023ቱ የባሎንዶር ኮከብ ተጫዋቾች ዝርዝር ይፋ ሆነ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) የ2023ቱ የባሎንዶር ኮከብ ተጫዋቾች ዝርዝር ትላንት ምሽት ይፋ ተደርጓል፡፡ 30 ተጫዋቾች በቀረቡበት የባሎዶር የኮከቦች ዕጩ ዝርዝር ውስጥ የአምስት ጊዜ አሸናፊው ክርስቲያኖ ሮናልዶ ከፈረንጆቹ 2003 ወዲህ ለመጀመሪያ ጊዜ አለመካተቱ ተገልጿል፡፡…

የመስዋዕትነት ቀን በአፋር ክልል እየተከበረ ነው

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ጳጉሜን 2 የመስዋዕትነት ቀን በአፋር ክልል በተለያዩ መርሐ ግብሮች እየተከበረ ነው፡፡ ቀኑ “በመስዋዕትነት የምትጸና ሀገር” በሚል መሪ ሃሳብ ነው በተለያዩ ዝግጅቶች በሰመራ ከተማ እየተከበረ የሚገኘው፡፡ በመርሐ ግብሩ የሕይወት መስዕትነት…

መስዋዕትነት የከፈሉ ጀግኖችን ማክበር ይገባል- አትሌት ቀነኒሳ በቀለ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በሁሉም መስክ ለሀገራቸው መስዋዕትነት የከፈሉ ጀግኖችን ማክበር፣ ማመስገንና ተገቢውን ክብር መስጠት እንደሚገባ አትሌት ቀነኒሳ በቀለ ተናገረ። አትሌት ቀነኒሳ ኢትዮጵያ በሁሉም የሙያ መስክ በርካታ ጀግኖች ማፍራቷን ገልጿል፡፡ በአትሌቲክስ ዘርፍ…

የማር ምርታማነትን በዓመት ወደ 98 ሺህ ቶን ማሳደግ ችለናል – ጠ/ሚ ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር)

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለፈው አመት በጀመርነው "የሌማት ትሩፋት" ውጥን ዘመናዊ ዘዴዎችን ስራ ላይ በማዋል የማር ምርታማነትን በዓመት ወደ 98 ሺህ ቶን ማሳደግ ችለናል ሲሉ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ (ዶ/ር) ገለፁ። ጠቅላይ ሚኒስትሩ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው…

ሀገራቸውን እያገለገሉ ያሉ አካላት የኢትዮጵያ ጀግኖች ናቸው – አቶ ኡሞድ ኡጁሉ

አዲስ አበባ፣ ጳጉሜን 2፣ 2015 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ የፀጥታ ተቋማት ውስጥ አባል ሆነው ሀገራቸውን እያገለገሉና መስዋዕትነት እየከፈሉ ያሉ አካላት የኢትዮጵያ ጀግኖች ናቸው ሲሉ የጋምበሌላ ክልል ርዕሰ መስተዳድር ኡሞድ ኡጁሉ ተናገሩ፡፡ “በመስዋዕትነት የምትጸና ሀገር” በሚል መሪ ሀሳብ…